Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Breaking News: Ethiopia troops in Tigray given 10 days to surrender or leave Tigray, many units are surrendering now???

Post by Halafi Mengedi » 21 Feb 2021, 23:14

Revenge is the ultimate healing for Tigrayans on the dish washers for the Eritreans, no life nor wife to make sure the next generation of Tigrayans not to be bent their heads and until all Tigrayans achieve marching to Hamassien Awraja and clean all Nazis and their enablers.









Issayas grandfather Dejach Abraha Hagos a new wedded man crossed to Eritrea to wash Disti and Galita for the Eritreans of Italians than eating corn and wheat Qolo with proud dignity in Tembien.

Il nonno di Issayas Dejach Abraha Hagos, un nuovo sposato, è andato in Eritrea per lavare Disti e Galita per gli eritrei degli italiani, piuttosto che mangiare mais e grano Qolo con orgogliosa dignità a Tembien.










free-tembien
Member
Posts: 1685
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: Breaking News: Ethiopia troops in Tigray given 10 days to surrender or leave Tigray, many units are surrendering no

Post by free-tembien » 22 Feb 2021, 03:48

Halafi Mengedi wrote:
21 Feb 2021, 23:14
:lol: :lol: :lol:
አዬ ዓድዋ መቼም ትግሬዎችን በሃሰት ይጫወቱባቸዋል :lol: በፈሱ ነው መከላከያን የሚማርከው? ትንሽ እስኪ አእምሯችሁን ተጠቀሙ ትግሬዎች። ያ ሁሉ ከባድ መሳሪያና ምርጥ የውጊያ ተራሮችን አስቀድሞ ይዞ አንድ ወታደር ሳይማርክ በ15 ቀን የተሸነፈ ሰራዊት አሁን ከባድ መሳሪያው ሁሉ ከእጁ ከተራገፈ በኋላ መከላከያን ማረከ ምናምን እያላችሁ ስትቀባጥሩ ትንሽ አታፍሩም? :lol: :lol: ወይ ዓድዋ! ዓድዋ መቼም ነፍሱ አይማርም በትግሬዎች ጭንቅላት እንደ ዓድዋ የሚጫወት የለም! :lol:

ባለፈው በየካቲት 11 መቀሌ እንገባለን ብለው በውሸት ሲቀደዱ አብራችሁ ስትዘሉ ነበር: አሁን መቀሌን መቆጣጠሩ ቀረና ደግሞ መከላከያን 10 ቀናት ሰጥተነዋል ትላላችሁ። መቼም የትግሬዎች ጭንቃላት ከ10 ቀናት በኋላ ወደ ኋላ መለስ ብሎ እንደማይጠቅ ዓድዋ ስለሚያውቅ ነው እንጂ 10 ቀናት እኮ ሩቅ አይደለም። ነገር ግን ከ10 ቀናት በኋላ ዓድዋ ሌላ ውሸት ያዘጋጃል ትግሬ ደግሞ ያለፈውን ውሸት ረስቶ እንደለመደው አዲሱን ውሽት ይዞ ይዘልላል። አዬ ዓድዋ ነፍሳችሁ አይማርም! :lol:


Post Reply