ኦሮሞ 178
አማራ 138
ደቡብ 104
ትግሬ 38
ሱማሌ 23
አዲስ አበባ 23
ሲዳማ 19
በኒ ሻንጉል 9
አፋር 8
ጋምቤላ 3
ድሬ ደዋ 2
ሃረሬ 2
ጠቅላላ ... 547
-
- Member+
- Posts: 9892
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የክልሎች ወኪሎች ቁጥር ዝርዝር
Could you also say about the number of people those representatives are supposed to represent?
I think to have read somewhere, as an example, the number of population of Somali Region and that of Tigray are somehow near to each other, at about 6 or so millions. I don't think that they have that big margin population wise like that of the nr. of representatives.
If the margin of the two are so different, then it is also difficult to make a semblance of one man one vote principle in the country.
I think to have read somewhere, as an example, the number of population of Somali Region and that of Tigray are somehow near to each other, at about 6 or so millions. I don't think that they have that big margin population wise like that of the nr. of representatives.
If the margin of the two are so different, then it is also difficult to make a semblance of one man one vote principle in the country.
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የክልሎች ወኪሎች ቁጥር ዝርዝር
ዲዲቲ
የፓርላማው ወኪሎች ቁጥር ከህዝብ ቁጥር ጋር ምንም አይገናኝም። የወኪሎች ቁጥር የተወሰነው በዎያኔ ጉልበት ነው ። ልብ በል የትግሬ 38 ቁጥር የመላው ደቡብ 1/3ኛ ነው ። ይህ ነው ያለው ግፍ። ከ7 እስከ 10 ሚልዮን የሚቆጠረው ጉራጌ ክልል ተከልክሎ ነው በመቶ ሺ የሚቆጠረው አደሬ ክልል የተሰጠው ። ይህም ሆነ ያ ይህን ቆሻሻ የጎሳ ፌዴሬሽን ማፍረሳችን አይቀርም ። የመጀመሪያው እርምጃ ዎያኔ ትግሬን ማፍረስ ነበር ። ያ አብቅቷል። የሚቀጠለው ዎያኔ የፈጠረውን ሲስተም ማፍረስ ነው።
የፓርላማው ወኪሎች ቁጥር ከህዝብ ቁጥር ጋር ምንም አይገናኝም። የወኪሎች ቁጥር የተወሰነው በዎያኔ ጉልበት ነው ። ልብ በል የትግሬ 38 ቁጥር የመላው ደቡብ 1/3ኛ ነው ። ይህ ነው ያለው ግፍ። ከ7 እስከ 10 ሚልዮን የሚቆጠረው ጉራጌ ክልል ተከልክሎ ነው በመቶ ሺ የሚቆጠረው አደሬ ክልል የተሰጠው ። ይህም ሆነ ያ ይህን ቆሻሻ የጎሳ ፌዴሬሽን ማፍረሳችን አይቀርም ። የመጀመሪያው እርምጃ ዎያኔ ትግሬን ማፍረስ ነበር ። ያ አብቅቷል። የሚቀጠለው ዎያኔ የፈጠረውን ሲስተም ማፍረስ ነው።