Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 11715
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Post
by Noble Amhara » 15 Feb 2021, 00:31
Please wait, video is loading...
Debre Berhan the 2nd Addis Ababa of Abysinnia the rising capital of Amhara region
Last edited by
Noble Amhara on 15 Feb 2021, 02:34, edited 4 times in total.
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 11715
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 11715
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 11715
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Post
by Noble Amhara » 15 Feb 2021, 02:07
የአቡኑ ከተማ ሰላ ድንጋይ
******************************
የአቡኑ ከተማ ሰላድንጋይ ከደብረብርሃን በስተሰሜን 72 ኪ/ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ ለ38
አመታት የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ የነበሩት ግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ መንበረ ጵጵስናቸው
በዚችው በሰላ ድንጋይ ነበር፡፡ በ1875 ዓ.ም በአቡነ ማቴዎስ የተሰራው የሰላድንጋይ
ማርቆስ ቤተክርስቲያን በ25 አመቱ በመብረቅ ቢፈርስም እንደገና በ1900 ዓ.ም በአጼ
ምኒሊክ ልዩ ትእዛዝ ተሰርቶ ሚያዚያ 30 ንጉሱ ባሉበት በአቡኑ ተባርኳል፡፡ የቤተክርስቲያኑ
ህንፃ የውስጥ አሰራር ውበት አይንን የሚማርክና የዘመኑን የህንፃ ሥራ ልዩ ችሎታ
የሚመሰከር ነው፡፡ በውስጡም ከግብጽ ሀገር የመጣውን የአቡነ ማቴዎስ መቀመጫ
ጨምሮ በርካታ የታሪክና የባህል ቅርሶች ይገኙበታል፡፡ ሰላድንጋይ የንጉስ ሳህለ ስላሴ
የትውልድ ሥፍራም ናት፡፡ በእናታቸው በወይዘሮ ዘነበወርቅ እንደተሰራችና በስማቸውም
የምትጠራው ሰገነት ከተሰራች 150 አመት አስቆጥራለች፡፡ ስላድንጋይ የአብዛኛዎቹ የሸዋ
ነገስታት ሚስቶችና እቁባቶች መቀመጫ ስለነበረች የወይዘሮዎች ከተማ በመባልም
ትታወቃለች፡፡
ከሰላድንጋይ አቅራቢ ከ1433 /1434/ ዓ/ም በአጼ ዘርአያቆብ የተተከለችው
ደብረምጥማቅ ቤተክርስቲያንና ብዙ መነኮሳት የሚገኙባት የፃድቃኔ ማረያም ከፊል ዋሻ
ደብር ይገኛል፡፡
-
kibramlak
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Post
by kibramlak » 18 Feb 2021, 02:52
Do you have the source of this information, for more details? it's worth visiting this event
Noble Amhara wrote: ↑15 Feb 2021, 00:31
‹‹ደብረ ብርሃን ዓለም-አቀፍ የኢንቨስትመንት፣ የንግድና የፋይናንስ ኤክስፖ››
ከየካቲት 14-20/2013 ዓ.ም
ደብረ ብርሃን፣ ኢትዮጵያ