በእኔ ግምት ሱዳንም እንደ ዎያኔ እየቀበጠች ይመስለኛል።
አንዱኑ ካርቱም ገብቶ አፍቃሪ ኢትዮጵያ መንግስት ማቆም ይኖርባታል፣ ኢትዮጵያ ማለት ነው
አሁን ማን ይሙት የሱዳን ጀሌ ከጎንደሮች ሊያልፍ !
ኢትዮጵያ እንደ ዘመነ አድዋ ተነስቷልና ሱዳን ግዙፍ ስህተት እየሰራች ነው
ብረት ሲቀጠቅጡት ይጠነክራል ፤ ኢትዮጵያዊ ማለት ያ ነው
-
- Senior Member+
- Posts: 30844
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30844
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30844
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34