Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by tolcha » 12 Jan 2021, 05:00

yaballo wrote:
11 Jan 2021, 22:32
VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS! .. እሺ እነኚህን ዝንጀሮ ጎበናዎችን የማላይበት የት ልሂድ?


Please wait, video is loading...


VIDEO2: ... MEANWHILE ...


ሳቁ እስቲ .... ሰውየው ሞቷል እንዴ??






Please wait, video is loading...
I had respect for thi guy the first time I saw a video him talking against the master plan few yrs ago. I haven't imagined he would go thus low. I hate when people lose their integrity.

temari
Member
Posts: 3743
Joined: 28 Dec 2014, 21:18

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by temari » 12 Jan 2021, 05:47

tolcha wrote:
12 Jan 2021, 05:00
I had respect for thi guy the first time I saw a video him talking against the master plan few yrs ago. I haven't imagined he would go thus low. I hate when people lose their integrity.
I'm not a fun of Takele but this video seem to be taken out of context. This was filmed when the DC mayor was in Addis and Takele was showing her traditional restaurants. In this occasion an azmarit was singing and anybody can guess the little money Takele was getting is to give it to the azmarit. Come on yaballo you can do better than this. Context matters.


Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Masud » 12 Jan 2021, 05:58

Yaballo,
With all due respect, you are mistaken sir!
1. You made un necessary generalization- please remember General Tadesse Birry, Badho Dachasa, Badhadha Dilgasa, Coloneel Alemu Qitessa, Mamo Mazamir, on and on are all are from Shewa and our heros.

2. Engineer Takele Uma was Mayer of Finfinne in which all nations and nationalities reside and I don't see any wrong he attending such a music. He didn't dance with here and even if he dance that is okay-- that is diplomacy and socializing. We all dance with foreigners and listen to various musics a meaning of which even we don't understand.

3. He was not reciving bribe, but borrowing small amount of money from his friend to give to the singer as a gift. Do you think he take 0ne or two hundred birr in public as a bribe.

I don't want to reopen our past fight, but propose that you delete this post. We do not need to attack every one of our men and women who became public figure. Look, the Qomaxas are even bringing Tamirat Layne back in to their politics. Let's refrain from fighting every one.

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Kichamam Woyane

Post by Selam/ » 12 Jan 2021, 07:03

Kichamo Komalo Yaballo Satinaelo - What context are you talking about? Your contents and contexts have been always one and the same: You, little snake, post nothing but blatant lies and misleading information. It fathomably continues to be a mystery to me how psychopathic narcissists like yourself and all woyane rats go to bed every night and sleep like a normal human being. KIFU!
yaballo wrote:
12 Jan 2021, 06:03
temari: I'm not a fun of Tekele but this video seem to be taken out of context. This was filmed when the DC mayor was in Addis and Takele was showing her traditional restaurants. In this occasion an azmarit was singing and anybody can guess the little money Takele was getting is to give it to the azmarit. Come on yaballo you can do better than this. Context matters.
temari,

Hi. I agree with you & I also think that he got some change of birr to reward the azmaris/dancers. Yes, context is important & I EXPLAINED ALL THAT IN THE REPLY JUST ABOVE YOURS. You are commenting without reading my last post intended to provide some CONTEXT. OK? .. Nagaatti.




Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Kichamam Woyane

Post by Selam/ » 12 Jan 2021, 07:50

Kichamo Komalo Yaballo Satinaelo - Do you think I care if you hate the entire world? You are a hateful mfkr of the lowest order but the people that you hate don’t even know your existence. You falsely accused puz’zy Takele Gemma of receiving a 200birr bribe while the king of theft and robbery and your spiritual leader, Sebhat Negga, is caught red-handed with millions of stolen dollars. KIFU!
yaballo wrote:
12 Jan 2021, 07:32


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Ethoash » 12 Jan 2021, 08:19

Please wait, video is loading...

i am dying laughing yes he was caught taking bribe ... it doesnt matter the amount he did not count when he received and whos money is that for sure it is not out of his pocket

Amhara logic amazing me .. if u took 200 bribe is not a bribe but when Sebhat Negga, too million that is a bribe.. even so those Amhara did not provided evidence they accusing the royal family Sebhat Negga, bribe .. as long as you r golden the Amhara can accusing u bribe or criminal intent .



ታከለ ጎማ የመጀመሪያው አበሻ ባለስልጣን ነው ገንዘብ ያዘነበው ለሚስኪኗ ፤ ምንድነው ችጋር መጥራት ለምን ጠቅላላ የአመት የቤት ክራዩዋን ቢከፈልላት። እቺ ዘፋኝ እኮ የአሜሪካንን አምባሳደር እያዝናናች ነው። ጥቁር አምባሳደሮች ከልባቸው ነው የጥቁርን ባህል ለማወቅና ለመሞከር የሚፈልጉት ። አሁን አምባሳደሩዋ ጥሩ ለኢትዬዽያ አመለካከት ቢኖራት የሚቀጥለው ግዜ በሚሊዬን ዶላር እርዳታ እናገኛለን ። ያቺ ዘፋን እዚህ ውስጥ ድርሻ አላት ማለት ነው ታድያ ሁለት መቶ ብር ሲያንሳት ነው። አለሙዲን ብታገኘው ኖሮ ቤቱዋን አፍርሶ ዘመናዊ ያረግላት ነበር። እነዚህ ቡዳ አማሮች በእድል አያምኑም ጥቁሮች ወይም አሜሪካኖች i got my first break

እንደሚሉት ማለት ነው። ግን ኢቦላ በጣም ያሳቀኝ ቪድዬው በጣም የሚያስቅ ከመሆኑ በላይ ። ያ ገንዘብ አቀባይ ከመስጠቱ በፊት መቁጠሩ ነው። በኋላ የስጠሁህ ይህንን ያህል ነው ለማለት ነው ገገማ ሁሉ ። መጀመሪያውን ቆጥሮ አይመጣም የታካ ጎማ ፊት ደግሞ የፖከር ፊት ነው ምንም አያስጠጣም ጉቦዎን ሲቀበል ።

የት ሄጄ ልፈንዳ ከነዚህ ገገማ አማሮች ጋራ እንዴት ይኖራል። ጨሌሌ የሆኑ ነገር ።

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by tolcha » 12 Jan 2021, 10:32

yaballo wrote:
12 Jan 2021, 05:29
tolcha: I had respect for thi guy the first time I saw a video him talking against the master plan few yrs ago. I haven't imagined he would go thus low. I hate when people lose their integrity.
tolcha,

Yes, many share your sentiment. The fellow seemed to be a decent, likeable, hard-working & less corrupt than the average OPDO/PP cadres most of whom are nothing but supremely-corrupt thieves who are not even real oromos [most were qiraqimbo diqalawoch+gudeelawoch!].

Yet, he disappointed many on many levels ...

Anyway, I doubt if the scene where he was filmed taking some money from what appears to be his "aid" or a "security guard" is an act of taking bribe.

If you looked closely, there is a ferenji next to him [his guest??] also laughing at the money-taking scene. That appears to suggest that they are getting some "changes in smaller denomination birr notes" to be used to "reward" the singers/dancers &/or the azmaris.

I doubt if he would take a small amount of money as a "bribe" in a plain sight.

Nagaatti.



SONG: PS: CAN YOU TELL THE AMHARIC TITLE/VERSION OF THIS SUDANESE OLD SONG?? 8) ... احمد المصطفي - قلبي بادلني هواه







[media][/media]


I know that is the tradition, but he is not conscious and smart enough as to where and what is going on. He is immersed his whole in the situation and unaware. That is where the Oromo politics sucks! They are just there in mass but no brain

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by EPRDF » 12 Jan 2021, 13:39

yaballo wrote:
12 Jan 2021, 05:29
SONG: PS: CAN YOU TELL THE AMHARIC TITLE/VERSION OF THIS SUDANESE OLD SONG??[/color] 8) ... احمد المصطفي - قلبي بادلني هواه


[media][/media]
Obbo Yaballo,

The Amharic version is alchalkum ere ene alchalkum.
One of Tilahun Gesesse’s oldies. Here it is.



EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by EPRDF » 12 Jan 2021, 18:08

yaballo wrote:
12 Jan 2021, 17:40

song: أحمد المصطفى - حبيب الروح وين يا ناس

Obbo Yaballo,

In most Amharic oldies especially that of Tilahun Gessesse, the melody was borrowed from Sudanese music. Here is the Amharic version by Ketema Mekonen for Ahmed al Mustaf's wane ya naas yaa habiiba ruh.


Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Selam/ » 12 Jan 2021, 21:07

Kichamo Komalo - No comments here, it’s purely your territory and I fully give it to you. But I would like to know if woyanes receive bribes with one hand or two hands or if they devour the whole thing in their mouth. How much is too little or too much for you guys? Greedy people don’t know the limit either way. KIFU!

Ethoash wrote:
12 Jan 2021, 08:19
Please wait, video is loading...

i am dying laughing yes he was caught taking bribe ... it doesnt matter the amount he did not count when he received and whos money is that for sure it is not out of his pocket

Amhara logic amazing me .. if u took 200 bribe is not a bribe but when Sebhat Negga, too million that is a bribe.. even so those Amhara did not provided evidence they accusing the royal family Sebhat Negga, bribe .. as long as you r golden the Amhara can accusing u bribe or criminal intent .



ታከለ ጎማ የመጀመሪያው አበሻ ባለስልጣን ነው ገንዘብ ያዘነበው ለሚስኪኗ ፤ ምንድነው ችጋር መጥራት ለምን ጠቅላላ የአመት የቤት ክራዩዋን ቢከፈልላት። እቺ ዘፋኝ እኮ የአሜሪካንን አምባሳደር እያዝናናች ነው። ጥቁር አምባሳደሮች ከልባቸው ነው የጥቁርን ባህል ለማወቅና ለመሞከር የሚፈልጉት ። አሁን አምባሳደሩዋ ጥሩ ለኢትዬዽያ አመለካከት ቢኖራት የሚቀጥለው ግዜ በሚሊዬን ዶላር እርዳታ እናገኛለን ። ያቺ ዘፋን እዚህ ውስጥ ድርሻ አላት ማለት ነው ታድያ ሁለት መቶ ብር ሲያንሳት ነው። አለሙዲን ብታገኘው ኖሮ ቤቱዋን አፍርሶ ዘመናዊ ያረግላት ነበር። እነዚህ ቡዳ አማሮች በእድል አያምኑም ጥቁሮች ወይም አሜሪካኖች i got my first break

እንደሚሉት ማለት ነው። ግን ኢቦላ በጣም ያሳቀኝ ቪድዬው በጣም የሚያስቅ ከመሆኑ በላይ ። ያ ገንዘብ አቀባይ ከመስጠቱ በፊት መቁጠሩ ነው። በኋላ የስጠሁህ ይህንን ያህል ነው ለማለት ነው ገገማ ሁሉ ። መጀመሪያውን ቆጥሮ አይመጣም የታካ ጎማ ፊት ደግሞ የፖከር ፊት ነው ምንም አያስጠጣም ጉቦዎን ሲቀበል ።

የት ሄጄ ልፈንዳ ከነዚህ ገገማ አማሮች ጋራ እንዴት ይኖራል። ጨሌሌ የሆኑ ነገር ።

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Selam/ » 12 Jan 2021, 23:57

Kichamo Komalo Yaballo Satinaelo - If someone doesn’t put a lash on your filthy mouth, you would soon claim 1+1= 11. What does “Shegeye” translate to if the song originated in Sudan? Kichamam!

First, while I am a great fan of Sudanese old music, Ahmed Al Mustafa and Mohamed Wardi, I regret to inform you that their beautiful culture has been wiped out by sharia. Very sad! Second, the original singer of “Shegeye” was neither Kassa Tessema nor Ahmad Al Mustafa. It was first composed and played by the legendary Assefa Abate, who was born in Wello from an Amhara father & proud Oromo mother. He mastered Masinko and vocals at early age from his father. He played Shegeye way before Kassa & Ahmed recorded it. And there is no trace of string tone in his entire recordings that’s close to Ahmed’s Arabic Oud. None whatsoever. As a matter of fact, Kassa & Ahmed were friends. So, no wonder they both sang the master work of Assefa Abate. KIFU!




yaballo wrote:
12 Jan 2021, 22:24
EPRDF,

Galatoomii/thanks, obboleessa keena/keenya.

Yes, there has been a great deal of "borrowing of foreign music tunes" done by famous Ethiopian singers such as Tilahun Gessesse, Minelik Wosenachew, etc. They "borrowed" not just Sudanese tunes but also Asian ones [Japanese, Korean, Indian, etc].

Here is another version of Ahmed al Mustaf's 'wane ya naas yaa habiiba ruh' aka the late Meto-aleqa (?) Kessa Tessama's rendition of "Shagiittu .. Shagiituu" [somehow I suspect that just in the case of this song, the Sudanese "borrowed" from Kassa Tessema - not sure. Just a hunch].

Also, see a video that juxtaposes [puts side-by-side] Kassa & Ahmad Al-Mustafa playing this same tune.

By the way - and as you may already know - both artists served in the armies of their respective countries. Ahmad Al-Mustafa fought in WW2 [1940s] & Kassa Tessema fought in Korea [1950s]. Nagaatti.



SONG: احمد المصطفي - حبيب الروح - ايام وليالي Ahmed Almustafa





SONG: Kassa Tessema and Ahmed AlMustafa






EPRDF wrote:
12 Jan 2021, 18:08
yaballo wrote:
12 Jan 2021, 17:40

song: أحمد المصطفى - حبيب الروح وين يا ناس

Obbo Yaballo,

In most Amharic oldies especially that of Tilahun Gessesse, the melody was borrowed from Sudanese music. Here is the Amharic version by Ketema Mekonen for Ahmed al Mustaf's wane ya naas yaa habiiba ruh.



Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Ethoash » 14 Jan 2021, 07:20

ምነው የጉቦውን እጅ ከፍንኝ መያዝ ተቀየረ በዘፈን።

የዘፈን ነገር ከመጣ የምለው አንድ ነገር አለ። ለምን ኦሮሞዎች የአማርኛ ዘፈን ዘፋኝ ይሆናሉ ብላቹሁ ጠይቃችሁ ታውቃላቹህ። በጥላሁን ዘመን አርቲስት አዝማሪ ተብሎ ይስደብ ነበር በአጠቃላይ ስራ የሚስሩ በሙሉ ይስደቡ ይንቋሽሹ ነበር ። እነጥላሁን በግዜያቸው የሚያገባቸው እንኩዋን ጠፍቶ ነበር። ይህ ቢሆንም ዘፋኞች እንደልባቸው ሙዚቃ ተበድረው ደባልቀው እንዲያዜሙ ባይፈቀደላቸውም ማንም የነሱን ስራ ዞር ብሎ የሚያይ ስላልነበረ እንደልባቸው ሙዚቃው አደገ ይህ በሐይሌ ስላሴ ግዜ ነው።

በደርግ ግዜ ሙዚቃ ወደቀች ። አማሮች ፋናቲኮች የወጡበት ግዜ ነው። ማንም ዘፋኝ ከውጭ ከተዋስ አንተ ምን አባህ ሆነህ ነው አማርኛ ባህል አንሶህ ነው ከውጭ የምትበደረው ተብለህ ጣጣ ውስጥ ትገባለህ። ከአሜሪካ እንዳትበደር የኢንፔራሊዝም ሽቀጥ ማረገፊያ ሐገሩቱን አረግሀት ትባላለህ ። ከሁሉም በላይ እንግሊዘኛ ከደባለቕህ አማርኛውን ጉራማሌ አረግኻው ተብለህ አለም በቃኝ ትወርድ ይሆናል። ይህንንም የጉራማሌ አቀንቃኝ ፓሌስ አንድ ጥያቄ አለኝ ሌባ ነበር ሁሉ መፅሐፎቹ የእንግሊዘኛ ቅጂ ተገልባጭ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ እንግሊዘኛውን ገልብጠው በአማርኛ እንዲዘፍኑ እይፈቅድላቸውም ነበር። ከዚያ የአሜሪካ ድምፅ ውስጥ የሚስሩ የሱ ተከታዬች እስከዛሬ ድረስ የጉራማሌ ዘበኛ ሆነው አንድ የእንግሊዘኛ ቃል ብታደባልቅ በአማርኛ ሄድበት እያሉ ያዋክቡሀል። እኔን ካላመናቹሁ ለምን የአሜሪካን ድምፅን ለምን የዛሬው ቃለ ምልልስ ካለ ለምን አታዳምጡም። ብቻ ከውጭ መበደር የተከለከለ ያው የፈረደባቸው ዘፋኞች የአማርኛ ዘፈን በእንጀራ በውጥ አርገው ያቀርቡልን ነበር ። ከዛ ደግሞ ለምን የአማርኛ ዘፈን ለምን ወንዝ አልተሻገረም ብለው አፋቸውን ይከፍታሉ። ዘፋኞች ነፃ አነበሩም መንግስት ጋ እየስሩ ቴብ ማሳተም አይችሉም። በዚህ ላይ የሚስሩት ስራ በሙሉ በመንግስት ታይቶ ይመጥናል ሲባል ነው የሚስሩት ። በዚህ ላይ አንድ ስለአገር ዝፈኑ ይባላሉ በግዳጅ።
ይህ የመንጌ ግዜ ነበር ሙዝቀኞችም በጣት የሚቆጠሩ ወጡ ጥሩም ስራ ስርተው አለፉ ።

ከዚያ የመለስ ዘመን መጣ የወርቃማው ግዜ ብቻ ሳይሆን የፕላትኒየም ግዜ ነበር ። መዚቀኞች እንደልባቸው መዝፈን ብቻ ሳይሆን እንደልባቸው ገንዘብ እንዲስሩ ተፈተው ተለቀቁ ። ለምሳሌ ቴዲን አፍሮና ፅሐዬን እናውዳድረው ። ፅሐዬና ንዋይ እስከ ጥላሁን ድረስ አሜሪካ መጥተዋል ዓለምንም ዞሮዋል ግን አንዲት ዶላር ሳይስሩ ነበር የሚመለሱት ። ከዛ የጠፋም ፓርኪንሎት ይስራል ማለት ነው የተቀሩት ግን ተመልስው በድህነት ይሆራሉ እነፅሐዬ ያመለጡት ውጣት ስለነበሩ ቢሆንም ትንሽ ገንዘብ ያገኙት በመለስ ግዜ ነበር።

አሁን ደግሞ ወደ ቴዲ እንመለስ ። ቴዲ በሱ ጉልበት ይመስለዋል እንዲህ የገነነው ። በደርግ ግዜ ቢሆን እንኩዋን ደርግን ስድቦ አይደለም ልትሰብ አስበሀል ብለው ነበር የሚገድሉት። ማ አባቱ ይመስለዋል በስባ መርፌን ። ስለሐይሌስላሴ ስለሚኒልክ ዘፍኖ ኦሮሞን ቢሳደብ እዛው ነበር በጥይት ገድለውት የጥይት የሚጠይቁት ምንም ድብቅብቅ የለም እድሜ ለፍየል ውጠጤ ይዘፈንበት ነበር። የገንዘቡን ጉዳይ አታንሳው አሜሪካ ሄዶ አምሳ ሺህ ዶላር ስርቶ አገሩ ቢገባ ጠቅላላ ይውስድበት ነበር በደርግ ዘመን ። ምድረ የድህነት ጠባቂ በሙሉ ሰው ገንዘብ ሲስራ ደማቸው ይፈላል።

እንቀጥል በሙሉ ማለት ይቻላል ከሺህ የሚበልጡ ዘፋኞች ዛሬ ሐብት በሐብት ዘፈናቸውን እንደልባቸው ጉራማሌ አርገው ከውጭ ደባልቀው ብዘፍኑ ምንም ከልካይ የሌለባቸው መሉ መብትና ነፃነት ለስጣቸው መለስ ትልቅ ምስጋና ማቅረብ አለባችው። በአጭሩ ምንም ደግ ነገር ስታዩ ኢትዬዽያ ውስጥ ትግሬዎች የስሩት ነውና ምንም አትደነቁ።

ትግሬዎች አርቱን አሳደጉ ዛሬ ልጆች የሕንድ ፊልም እያዩ ከሚያድጉ የኢትዬዽያን አክተር እያዩ ያድጋሉ ። የይቻላል ብርታ ይስጣቸዋል ። በጭቅላታቸው እድገትና ስልጣኔ ይጎለብታል ማለት ነው። ወያኔ አገሪቱን ፎቅ በፎቅ እንዳረጋት የሕዝቡንም ጭንቅላት አስልጥኖት ነበር ስራው ሳይጠናቀቅ ዶክተር ነኝ ባይ ንጉስ መጣብንና ሁሉ ነገር ቆሞ ጦርነት በጦርነት ገባን እንደደርግ ዘፋኞቹን አስገድ ዶ የጦር ዘፈን የሚላቸው ግዜ ቅርብ ነው።

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by EPRDF » 14 Jan 2021, 23:45

Yaballo,

There was Oromigna vocalist in DireDawa by the name Hamido in the late sixties and early seventies. Most of his works and songs exploited and duplicated by many singers who emerged in the region including Ali birra. He is a legend in the Harareghe region. You might know him I'm not sure but if you ask someone from that part of Ethiopia, of course from the older generation, they might tell you about it. He died by natural cause sometime around 66 Ethiopian revolution. But his work is still alive and kicking even though he was not lucky enough to have his own album, and here one of his hit songs of 60/70s replayed by Adere/Hareri kids in this modern day. And guess what I have just learned that he was ethnic Somali and not an Oromo. That is Dire anyway! I see you loving music and I hope you enjoy it.



The source of the melody goes back again to Newdelhi.

Naga Tuma
Member+
Posts: 5536
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Naga Tuma » 15 Jan 2021, 02:25

Masud wrote:
12 Jan 2021, 05:58
Yaballo,
With all due respect, you are mistaken sir!
1. You made un necessary generalization- please remember General Tadesse Birry, Badho Dachasa, Badhadha Dilgasa, Coloneel Alemu Qitessa, Mamo Mazamir, on and on are all are from Shewa and our heros.

2. Engineer Takele Uma was Mayer of Finfinne in which all nations and nationalities reside and I don't see any wrong he attending such a music. He didn't dance with here and even if he dance that is okay-- that is diplomacy and socializing. We all dance with foreigners and listen to various musics a meaning of which even we don't understand.

3. He was not reciving bribe, but borrowing small amount of money from his friend to give to the singer as a gift. Do you think he take 0ne or two hundred birr in public as a bribe.

I don't want to reopen our past fight, but propose that you delete this post. We do not need to attack every one of our men and women who became public figure. Look, the Qomaxas are even bringing Tamirat Layne back in to their politics. Let's refrain from fighting every one.
Who is General Tadesse Birry?

You sound more interested in the deletion than the conviction. Right?

Moreover, you reveal you have had a fight in the past that you do not wish to reopen but that your ungrateful, unremorseful, and irresponsible buddy is still in it. Right?

ያበሎ፥

ኣማርኛ እና ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊዎችን ለማጫወት ብለህ ስትለፋ የት ልሂድ ላልከዉ ሀሳብ ኣለኝ። ቀልድ ቀልድን ያመጣል። ሀሳቡን ሳልናገር በፊት ኑሮ ለማሸነፍ ብለዉ ኩበት ጠፍጠፈዉ ለኖሩት እና ለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ያለኝን ኣክብሮት ጎንበስ ብዬ እጅ እየነሳሁ ነዉ። ኣቅሙ ቢኖረኝ ኩበት የሚጠፍጥፍ እጅ ኣይኖርም። ስለዚህ የኩበት ፋብሪካ ሃገር መሄድ ትችላልህ። በዛዉም ኣጠገቡ የተተከለዉ የሚቴን ፋብሪካ እንዴት እንደተጀመረ እና የት እንደደረሰ ዘገባ ልታቀርብልን ትችላልህ።

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: VIDEO: የብልጥግና ካድሬው ታከለ ጎማ በጎንደር ዳንኪራ-ቤት ሲያውደለድልና ጉቦ ሲቀበል። OMG - I HATE EVERYTHING ABOUT SHOA-OROMOS AKA GOOBANAS!

Post by Selam/ » 15 Jan 2021, 06:20

Kichamo Komalo - Passing the buck and shifting the focus onto others are good indicators of a big loser. Having been brutally beaten up by the gallant Ethiopian army, woyane rats are rattling like a snake to attack & bite everyone around them. When bringing in Oromos into the fire failed, you lately turned your poisonous head toward Sudan & Egypt. Likewise, you now desperately brought back the ‘blame-the-Derg’ playbook of the frog. Dude, we have heard this before. But it’s stunning that you still talk about Derg after it died three decades ago. Only a dead person would compare himself with another dead person because there is no future for either of them.

Kichamam, having jailed and driven thousands of Ethiopians out of their country, you now attempt to take credit for the success of your victims. Kiros Alemayehu was killed by Woyane; Tilahun Gesses’s throat was slit by TPLF bandits. Tamagn Beyene, Neway Debebe, Tsehay Yohannes, Hailu Merga, AlemTsehay Wodajo, Gigi, Kibebew Geda, Bezawork Asfaw, Fasil Demoz, Tesfaye Lemma, Shambel Belayneh, Hachalu Hundesa, Berehanu Tezera, etc left their country because of Woyane thugs. Of course some of them returned later upon a lot of greasing and lulling from your buddies but I am sure the feeling of guilt among those affected hasn’t yet healed. You could obviously talk about the kindibu Solomon Tekalegn hundred times because he’s your man but to even mention the name of Tedy Afro shows woyanes habit of deception and blatant lies የሌባ አይነ ደረቅ. KIFU!
.


Ethoash wrote:
14 Jan 2021, 07:20
ምነው የጉቦውን እጅ ከፍንኝ መያዝ ተቀየረ በዘፈን።

የዘፈን ነገር ከመጣ የምለው አንድ ነገር አለ። ለምን ኦሮሞዎች የአማርኛ ዘፈን ዘፋኝ ይሆናሉ ብላቹሁ ጠይቃችሁ ታውቃላቹህ። በጥላሁን ዘመን አርቲስት አዝማሪ ተብሎ ይስደብ ነበር በአጠቃላይ ስራ የሚስሩ በሙሉ ይስደቡ ይንቋሽሹ ነበር ። እነጥላሁን በግዜያቸው የሚያገባቸው እንኩዋን ጠፍቶ ነበር። ይህ ቢሆንም ዘፋኞች እንደልባቸው ሙዚቃ ተበድረው ደባልቀው እንዲያዜሙ ባይፈቀደላቸውም ማንም የነሱን ስራ ዞር ብሎ የሚያይ ስላልነበረ እንደልባቸው ሙዚቃው አደገ ይህ በሐይሌ ስላሴ ግዜ ነው።

በደርግ ግዜ ሙዚቃ ወደቀች ። አማሮች ፋናቲኮች የወጡበት ግዜ ነው። ማንም ዘፋኝ ከውጭ ከተዋስ አንተ ምን አባህ ሆነህ ነው አማርኛ ባህል አንሶህ ነው ከውጭ የምትበደረው ተብለህ ጣጣ ውስጥ ትገባለህ። ከአሜሪካ እንዳትበደር የኢንፔራሊዝም ሽቀጥ ማረገፊያ ሐገሩቱን አረግሀት ትባላለህ ። ከሁሉም በላይ እንግሊዘኛ ከደባለቕህ አማርኛውን ጉራማሌ አረግኻው ተብለህ አለም በቃኝ ትወርድ ይሆናል። ይህንንም የጉራማሌ አቀንቃኝ ፓሌስ አንድ ጥያቄ አለኝ ሌባ ነበር ሁሉ መፅሐፎቹ የእንግሊዘኛ ቅጂ ተገልባጭ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ እንግሊዘኛውን ገልብጠው በአማርኛ እንዲዘፍኑ እይፈቅድላቸውም ነበር። ከዚያ የአሜሪካ ድምፅ ውስጥ የሚስሩ የሱ ተከታዬች እስከዛሬ ድረስ የጉራማሌ ዘበኛ ሆነው አንድ የእንግሊዘኛ ቃል ብታደባልቅ በአማርኛ ሄድበት እያሉ ያዋክቡሀል። እኔን ካላመናቹሁ ለምን የአሜሪካን ድምፅን ለምን የዛሬው ቃለ ምልልስ ካለ ለምን አታዳምጡም። ብቻ ከውጭ መበደር የተከለከለ ያው የፈረደባቸው ዘፋኞች የአማርኛ ዘፈን በእንጀራ በውጥ አርገው ያቀርቡልን ነበር ። ከዛ ደግሞ ለምን የአማርኛ ዘፈን ለምን ወንዝ አልተሻገረም ብለው አፋቸውን ይከፍታሉ። ዘፋኞች ነፃ አነበሩም መንግስት ጋ እየስሩ ቴብ ማሳተም አይችሉም። በዚህ ላይ የሚስሩት ስራ በሙሉ በመንግስት ታይቶ ይመጥናል ሲባል ነው የሚስሩት ። በዚህ ላይ አንድ ስለአገር ዝፈኑ ይባላሉ በግዳጅ።
ይህ የመንጌ ግዜ ነበር ሙዝቀኞችም በጣት የሚቆጠሩ ወጡ ጥሩም ስራ ስርተው አለፉ ።

ከዚያ የመለስ ዘመን መጣ የወርቃማው ግዜ ብቻ ሳይሆን የፕላትኒየም ግዜ ነበር ። መዚቀኞች እንደልባቸው መዝፈን ብቻ ሳይሆን እንደልባቸው ገንዘብ እንዲስሩ ተፈተው ተለቀቁ ። ለምሳሌ ቴዲን አፍሮና ፅሐዬን እናውዳድረው ። ፅሐዬና ንዋይ እስከ ጥላሁን ድረስ አሜሪካ መጥተዋል ዓለምንም ዞሮዋል ግን አንዲት ዶላር ሳይስሩ ነበር የሚመለሱት ። ከዛ የጠፋም ፓርኪንሎት ይስራል ማለት ነው የተቀሩት ግን ተመልስው በድህነት ይሆራሉ እነፅሐዬ ያመለጡት ውጣት ስለነበሩ ቢሆንም ትንሽ ገንዘብ ያገኙት በመለስ ግዜ ነበር።

አሁን ደግሞ ወደ ቴዲ እንመለስ ። ቴዲ በሱ ጉልበት ይመስለዋል እንዲህ የገነነው ። በደርግ ግዜ ቢሆን እንኩዋን ደርግን ስድቦ አይደለም ልትሰብ አስበሀል ብለው ነበር የሚገድሉት። ማ አባቱ ይመስለዋል በስባ መርፌን ። ስለሐይሌስላሴ ስለሚኒልክ ዘፍኖ ኦሮሞን ቢሳደብ እዛው ነበር በጥይት ገድለውት የጥይት የሚጠይቁት ምንም ድብቅብቅ የለም እድሜ ለፍየል ውጠጤ ይዘፈንበት ነበር። የገንዘቡን ጉዳይ አታንሳው አሜሪካ ሄዶ አምሳ ሺህ ዶላር ስርቶ አገሩ ቢገባ ጠቅላላ ይውስድበት ነበር በደርግ ዘመን ። ምድረ የድህነት ጠባቂ በሙሉ ሰው ገንዘብ ሲስራ ደማቸው ይፈላል።

እንቀጥል በሙሉ ማለት ይቻላል ከሺህ የሚበልጡ ዘፋኞች ዛሬ ሐብት በሐብት ዘፈናቸውን እንደልባቸው ጉራማሌ አርገው ከውጭ ደባልቀው ብዘፍኑ ምንም ከልካይ የሌለባቸው መሉ መብትና ነፃነት ለስጣቸው መለስ ትልቅ ምስጋና ማቅረብ አለባችው። በአጭሩ ምንም ደግ ነገር ስታዩ ኢትዬዽያ ውስጥ ትግሬዎች የስሩት ነውና ምንም አትደነቁ።

ትግሬዎች አርቱን አሳደጉ ዛሬ ልጆች የሕንድ ፊልም እያዩ ከሚያድጉ የኢትዬዽያን አክተር እያዩ ያድጋሉ ። የይቻላል ብርታ ይስጣቸዋል ። በጭቅላታቸው እድገትና ስልጣኔ ይጎለብታል ማለት ነው። ወያኔ አገሪቱን ፎቅ በፎቅ እንዳረጋት የሕዝቡንም ጭንቅላት አስልጥኖት ነበር ስራው ሳይጠናቀቅ ዶክተር ነኝ ባይ ንጉስ መጣብንና ሁሉ ነገር ቆሞ ጦርነት በጦርነት ገባን እንደደርግ ዘፋኞቹን አስገድ ዶ የጦር ዘፈን የሚላቸው ግዜ ቅርብ ነው።

Post Reply