ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
‘ኮፍያቸው እንኳን’
ስታሊነ ትግራይ እንዴነህ ስታሊን፣
ዜናውን ሰማህ ወይ የ ‘ኣቦካ ስብሐትን’፣
‘ኮፍያቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ባርኔጣቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ከዘራቸው ሳይቀር’፡ ተገኝቷል ምን ልትል?
ወያኔ እንዳልኖረች ኢጦቢያን ቦጥቡጣ፣
ጁንታዋ እንዳልኖረች ኢጦቢያን መጥምጣ፣
‘ስብሐት’ እንዳልኖረች ትግራይን ደፍጥጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የቆረጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የመረጣ፣
ስትኖር ሳትጠረቃ ንጹሓን ጋግጣ፣
ግፉ ተደማምሮ ሰማይ ቤት ሲወጣ፣
መውጫው ጨለመባት ጫንያለው ሲመጣ።
ስትቋምት ልትኖር፡ ጁንታዋ አድፍጣ፣
በጥልቅ ገደል ውስጥ፡ ማይመች ለጦጣ፣
በወርቅ አምባ ዋሻ፡ ስብሐት ተሸጉጣ፣
መግቢያ መውጫው ጠፍቷት፡ በጨለማ አፍጥጣ፣
በቕዘት ስትባንን ጁንቲት ስትንጣጣ፣
እነ አዬዋ አወጧት ጠቅልለው በፎጣ።
‘ተራራ አንቀጠቀጥን’ ሲሉ እንዳልነበረ፣
ትዕቢቱ አልጠቀመም ጉራ ሆኖ ቀረ፣
ይህ ነው ታሪካቸው ሲያልቅም አላማረ፣
"ይውሓጥዋ እምበረ ናበይ ድሕርሕረ!"።
-
- Member
- Posts: 3057
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
-
- Member
- Posts: 3057
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Re: ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH - ‘ኮፍያቸው እንኳን’ – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
ገራሚ ፎቶዎችን ለታሪክ ምስክርነት አያይዘናቸዋል! ፍጻሜ ዘሙስና! ስታሊነ-ትግራይ፡ ከዘራው ይታያል ወይ?Meleket wrote: ↑09 Jan 2021, 03:24ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
‘ኮፍያቸው እንኳን’
ስታሊነ ትግራይ እንዴነህ ስታሊን፣
ዜናውን ሰማህ ወይ የ ‘ኣቦካ ስብሐትን’፣
‘ኮፍያቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ባርኔጣቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ከዘራቸው ሳይቀር’፡ ተገኝቷል ምን ልትል?
ወያኔ እንዳልኖረች ኢጦቢያን ቦጥቡጣ፣
ጁንታዋ እንዳልኖረች ኢጦቢያን መጥምጣ፣
‘ስብሐት’ እንዳልኖረች ትግራይን ደፍጥጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የቆረጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የመረጣ፣
ስትኖር ሳትጠረቃ ንጹሓን ጋግጣ፣
ግፉ ተደማምሮ ሰማይ ቤት ሲወጣ፣
መውጫው ጨለመባት ጫንያለው ሲመጣ።
ስትቋምት ልትኖር፡ ጁንታዋ አድፍጣ፣
በጥልቅ ገደል ውስጥ፡ ማይመች ለጦጣ፣
በወርቅ አምባ ዋሻ፡ ስብሐት ተሸጉጣ፣
መግቢያ መውጫው ጠፍቷት፡ በጨለማ አፍጥጣ፣
በቕዘት ስትባንን ጁንቲት ስትንጣጣ፣
እነ አዬዋ አወጧት ጠቅልለው በፎጣ።
‘ተራራ አንቀጠቀጥን’ ሲሉ እንዳልነበረ፣
ትዕቢቱ አልጠቀመም ጉራ ሆኖ ቀረ፣
ይህ ነው ታሪካቸው ሲያልቅም አላማረ፣
"ይውሓጥዋ እምበረ ናበይ ድሕርሕረ!"።
-
- Senior Member+
- Posts: 20642
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Re: ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH - ‘ኮፍያቸው እንኳን’ – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
Meleket wrote: ↑09 Jan 2021, 03:24ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]
‘ኮፍያቸው እንኳን’
ስታሊነ ትግራይ እንዴነህ ስታሊን፣
ዜናውን ሰማህ ወይ የ ‘ኣቦካ ስብሐትን’፣
‘ኮፍያቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ባርኔጣቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
‘ከዘራቸው ሳይቀር’፡ ተገኝቷል ምን ልትል?
ወያኔ እንዳልኖረች ኢጦቢያን ቦጥቡጣ፣
ጁንታዋ እንዳልኖረች ኢጦቢያን መጥምጣ፣
‘ስብሐት’ እንዳልኖረች ትግራይን ደፍጥጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የቆረጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የመረጣ፣
ስትኖር ሳትጠረቃ ንጹሓን ጋግጣ፣
ግፉ ተደማምሮ ሰማይ ቤት ሲወጣ፣
መውጫው ጨለመባት ጫንያለው ሲመጣ።
ስትቋምት ልትኖር፡ ጁንታዋ አድፍጣ፣
በጥልቅ ገደል ውስጥ፡ ማይመች ለጦጣ፣
በወርቅ አምባ ዋሻ፡ ስብሐት ተሸጉጣ፣
መግቢያ መውጫው ጠፍቷት፡ በጨለማ አፍጥጣ፣
በቕዘት ስትባንን ጁንቲት ስትንጣጣ፣
እነ አዬዋ አወጧት ጠቅልለው በፎጣ።
‘ተራራ አንቀጠቀጥን’ ሲሉ እንዳልነበረ፣
ትዕቢቱ አልጠቀመም ጉራ ሆኖ ቀረ፣
ይህ ነው ታሪካቸው ሲያልቅም አላማረ፣
"ይውሓጥዋ እምበረ ናበይ ድሕርሕረ!"።