-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
የአምስት አመቱ የጁንታው ታጋች ህጻን
ከጁንታው ታጋቾች ውስጥ መንታ ልጆችን የተገላገለች እናት ለማመን የሚከብድ ስቃይ አሳልፋለች፤
በቀን የሚሰጠው አንዲት ዳቦ እና ጥቂት ውሃ ብቻ ነበር፤
https://mereja.com/amharic/v2/424509
ከጁንታው ታጋቾች ውስጥ መንታ ልጆችን የተገላገለች እናት ለማመን የሚከብድ ስቃይ አሳልፋለች፤
በቀን የሚሰጠው አንዲት ዳቦ እና ጥቂት ውሃ ብቻ ነበር፤
https://mereja.com/amharic/v2/424509
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ልጅ ሰምሃል ታሰረች - ከሰምሃል በተጨማሪ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ የተገደሉት ጀነራል ኃየሎም አርአያ ልጅ የሆነው ብርሐነመስቀል ኃየሎምም በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል።
https://mereja.com/amharic/v2/425583
https://mereja.com/amharic/v2/425583
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ላይ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት ሲፈጽም መቆየቱ ከሀገራቱ ወዳጅነት ጋር የሚጻረር ነው – ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን
የሱዳን ጦር በፈጸመው ጥቃት በርካታ ንጹሀን መገደላቸውን እና ንብረት መውደሙን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል
https://mereja.com/amharic/v2/426263
የሱዳን ጦር በፈጸመው ጥቃት በርካታ ንጹሀን መገደላቸውን እና ንብረት መውደሙን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል
https://mereja.com/amharic/v2/426263
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
ጥብቅ መረጃ - ኤርትራ እና ኢትዮጵያ አንድ ሃገር የመሆን ዕቅድ | ከግብፅ እና ሱዳን ጋር ጦርነት ይደረጋል | በሱዳን የባህር ሃይል የሰለጠነበት ሚስጥር
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=15ee8d3fe
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=15ee8d3fe
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member
- Posts: 3057
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
ዋርሳይ እዞም ሰባት መንዮም መንዮም?
ኣብ ድቃስ ሓሊሞም ኣብ ጸድፊ ዘሊሎም፣
ኣባዪ ኢጦቢያ ደልዮም፣
ዋርሳይ ይከኣሎ ኣሎኹ እንዶ ኢልካዮም?!!
ኣብ ድቃስ ሓሊሞም ኣብ ጸድፊ ዘሊሎም፣
ኣባዪ ኢጦቢያ ደልዮም፣
ዋርሳይ ይከኣሎ ኣሎኹ እንዶ ኢልካዮም?!!
-
- Member
- Posts: 303
- Joined: 14 Nov 2020, 23:41
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
Meleket,
If Eritrea goes to war along with Ethiopia against Sudan , then it is over for Eritreans. Blood of our martyrs is down the drain. Eritreans will never live in peace again. Ethiopia will make peace sooner or later with Sudan. For Eritrea, it will be too much. I am hoping that like a sovereign country, Eritrea keeps itself out of two neighboring countries squabbles to settle their own differences, hopefully through negotiations.
If Eritrea goes to war along with Ethiopia against Sudan , then it is over for Eritreans. Blood of our martyrs is down the drain. Eritreans will never live in peace again. Ethiopia will make peace sooner or later with Sudan. For Eritrea, it will be too much. I am hoping that like a sovereign country, Eritrea keeps itself out of two neighboring countries squabbles to settle their own differences, hopefully through negotiations.
-
- Member
- Posts: 3057
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
ክቡር ኃውና Aurorae Borealis ብፍላዪ ምስቱይ ሰማያዊ ዘሕበርናዮ ሃሳባትካ ሓቢርናን ሰሚርናን’ና!!!
አይፋል ንውግእ! እወ ንልዝብ!
አይፋል ንውግእ! እወ ንልዝብ!
Aurorae Borealis wrote: ↑28 Dec 2020, 10:14Meleket,
If Eritrea goes to war along with Ethiopia against Sudan , then it is over for Eritreans. Blood of our martyrs is down the drain. Eritreans will never live in peace again. Ethiopia will make peace sooner or later with Sudan. For Eritrea, it will be too much. I am hoping that like a sovereign country, Eritrea keeps itself out of two neighboring countries squabbles to settle their own differences, hopefully through negotiations.
-
- Member
- Posts: 1364
- Joined: 11 Aug 2018, 07:41
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
Meleket and Aurorae Borealis:
Yes, I second both of you !!
If we carefully analyze the purpose of the sneaky messages [lies] coming out of the Old Guards ጦብያውያን is to arose the Eritrean People to drag Eritrea into the war with our brothers the Sudanese People.
Now all of sudden we are reading posts praising the Eritrean Defense Forces "ወንድ ይውጣልሽ ኤርትራ። አንበሳ።". And the same people used to call the mighty Eritrean Defense Forces as "Sawa Kittens" no too long ago.
Do not fall for their stinky game.
Peace to the People of the Horn of Africa !!
Peace to People of Tigray who Need it the Most !!
Eritrea, First and Foremost For Eritreans !!
Meleket wrote: ↑28 Dec 2020, 10:51ክቡር ኃውና Aurorae Borealis ብፍላዪ ምስቱይ ሰማያዊ ዘሕበርናዮ ሃሳባትካ ሓቢርናን ሰሚርናን’ና!!!
አይፋል ንውግእ! እወ ንልዝብ!
Aurorae Borealis wrote: ↑28 Dec 2020, 10:14Meleket,
If Eritrea goes to war along with Ethiopia against Sudan , then it is over for Eritreans. Blood of our martyrs is down the drain. Eritreans will never live in peace again. Ethiopia will make peace sooner or later with Sudan. For Eritrea, it will be too much. I am hoping that like a sovereign country, Eritrea keeps itself out of two neighboring countries squabbles to settle their own differences, hopefully through negotiations.
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
የጁንታው ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ተማርከዋል፤ የተደመሰሱም አሉ – ብ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው
የተቀሩትም በየእምነት ተቋማትና ገዳማት ፣ ዋሻና ሸለቆዎች እራሳቸውን ደብቀው እንደሚገኙ መረጃ እንዳላቸው የገለፁት ጄኔራሉ ፣ ጁንታው የሞቱበትን ከፍተኛ አመራሮቹን ከሰብአዊ ርህረሄ ውጭ በሆነ መልኩ እንዳይታወቁ አንገታቸውን ቆርጦ ለየብቻ ስለሚቀብራቸው ለመለየት አዳጋች መሆኑን ተናግረዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/431590
የተቀሩትም በየእምነት ተቋማትና ገዳማት ፣ ዋሻና ሸለቆዎች እራሳቸውን ደብቀው እንደሚገኙ መረጃ እንዳላቸው የገለፁት ጄኔራሉ ፣ ጁንታው የሞቱበትን ከፍተኛ አመራሮቹን ከሰብአዊ ርህረሄ ውጭ በሆነ መልኩ እንዳይታወቁ አንገታቸውን ቆርጦ ለየብቻ ስለሚቀብራቸው ለመለየት አዳጋች መሆኑን ተናግረዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/431590
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
በአልነጃሺ መስጅድ ላይ ጥቃት የፈጸሙት አካላትን ከህግ ፊት እንዲቀርቡ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ።
ምክር ቤቱ በታላቁ የነጃሺ ታሪካዊ መካነ ቅርስ መስጂድ ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የምክር ቤቱ ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሸህ ቃሲም ሙሓመድ ታጁዲን በመግለጫቸው እንዳሉት፣ የአለም ቅርስ በሆነው የነጃሺ ታሪካዊ መስጂድና የቀብር ቦታ ላይ በከባድ ጦር መሳሪያ ጉዳት ከመድረሱ በተጨማሪ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትና የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች ተዘርፈዋል ብለዋል።
ሼህ ቃሲም ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉስ ማስመሃት ወይም ነጃሺ ከዛሬ 1400 አመታት በፊት አለም እንደዛሬው ፣
የስደተኞች መብትን በማያከብርበት ዘመን መብቶችን ያከበረ፣
ከዘመኑ ቀድሞ ባልተለመደ ሁኔታ ከነብዩ ሙሃመድ (ሰ.ዓ.ወ) ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ስደተኞችን ከመንግስት ልኡካን ጋር ተከራክሮ በሰላም የተቀበለና ያስተናገደ፣
እንደዛሬው የሃይማኖት እኩልነትና ነፃነት በህገ መንግስት ባልተረጋገጠበት፣ ሺህ ዘመናትን ቀድሞ ሰወች የፈለጉትን እምነት የመከተል ነፃነትን ያወጀ፣ በዚህ ተግባሩም አለም በሙሉ በአድናቆት ሲያወሳው የሚኖር የሃበሻ ንጉስ መሆኑን አውስተዋል።
የዚሁ ታላቅ ንጉስና የነብዩ ሙሓመድ (ሰ.ዓ.ወ) ባልደረባዎች መቃብርና በስሙ የተሰየሙ በአላም ከሚገኙ ትቂት ቀደምት መስጂዶች አንዱና ታሪካዊ ቦታ ሲሆን፣ ይህም የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሰይሆን የመላው አለም ቅርስ እንደሆነ ነው የገለፁት።
ስለሆነም በዚሁ ቅርስ ላይ በደረሰው ጥቃት ጠ/ምክርቤታችን የተሰማውን ልባዊ ሃዝን ይገለጻል ብለዋል ሸህ ቃሲም።
ጠ/ምክርቤታችንም ይህንን ፍፁም ፀያፍና አሳፋሪ የወንጀል ድርጊት በፅኑ ያወግዛል ብለዋል።
ሸህ ቃሲም ቅርሱ የደርስበትን ትክክለኛ ጉዳቱንና የጉዳቱን መጠን የሚያጣራ ቡድን ወደ ቦታው ተልኳል ብለዋል።
ቡድኑም በአጭር ጊዜ ሪፖርቱን እንዲያቀርብ ለማድረግ ጠ/ምክርቤቱ በመስራት ላይ ይገኛል ብለዋል።
በመሆኑም መንግስተና ህብረተሰቡ በመቀናጀት ይህንን አስነዋሪ ድርጊት የፈፀሙትን አካላት በአፋጣኝ ለፍትህ እንዲቀርቡ እንዲያርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ምክር ቤቱ በታላቁ የነጃሺ ታሪካዊ መካነ ቅርስ መስጂድ ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የምክር ቤቱ ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሸህ ቃሲም ሙሓመድ ታጁዲን በመግለጫቸው እንዳሉት፣ የአለም ቅርስ በሆነው የነጃሺ ታሪካዊ መስጂድና የቀብር ቦታ ላይ በከባድ ጦር መሳሪያ ጉዳት ከመድረሱ በተጨማሪ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትና የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች ተዘርፈዋል ብለዋል።
ሼህ ቃሲም ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉስ ማስመሃት ወይም ነጃሺ ከዛሬ 1400 አመታት በፊት አለም እንደዛሬው ፣
የስደተኞች መብትን በማያከብርበት ዘመን መብቶችን ያከበረ፣
ከዘመኑ ቀድሞ ባልተለመደ ሁኔታ ከነብዩ ሙሃመድ (ሰ.ዓ.ወ) ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ስደተኞችን ከመንግስት ልኡካን ጋር ተከራክሮ በሰላም የተቀበለና ያስተናገደ፣
እንደዛሬው የሃይማኖት እኩልነትና ነፃነት በህገ መንግስት ባልተረጋገጠበት፣ ሺህ ዘመናትን ቀድሞ ሰወች የፈለጉትን እምነት የመከተል ነፃነትን ያወጀ፣ በዚህ ተግባሩም አለም በሙሉ በአድናቆት ሲያወሳው የሚኖር የሃበሻ ንጉስ መሆኑን አውስተዋል።
የዚሁ ታላቅ ንጉስና የነብዩ ሙሓመድ (ሰ.ዓ.ወ) ባልደረባዎች መቃብርና በስሙ የተሰየሙ በአላም ከሚገኙ ትቂት ቀደምት መስጂዶች አንዱና ታሪካዊ ቦታ ሲሆን፣ ይህም የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሰይሆን የመላው አለም ቅርስ እንደሆነ ነው የገለፁት።
ስለሆነም በዚሁ ቅርስ ላይ በደረሰው ጥቃት ጠ/ምክርቤታችን የተሰማውን ልባዊ ሃዝን ይገለጻል ብለዋል ሸህ ቃሲም።
ጠ/ምክርቤታችንም ይህንን ፍፁም ፀያፍና አሳፋሪ የወንጀል ድርጊት በፅኑ ያወግዛል ብለዋል።
ሸህ ቃሲም ቅርሱ የደርስበትን ትክክለኛ ጉዳቱንና የጉዳቱን መጠን የሚያጣራ ቡድን ወደ ቦታው ተልኳል ብለዋል።
ቡድኑም በአጭር ጊዜ ሪፖርቱን እንዲያቀርብ ለማድረግ ጠ/ምክርቤቱ በመስራት ላይ ይገኛል ብለዋል።
በመሆኑም መንግስተና ህብረተሰቡ በመቀናጀት ይህንን አስነዋሪ ድርጊት የፈፀሙትን አካላት በአፋጣኝ ለፍትህ እንዲቀርቡ እንዲያርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: በሕወሓት የጥፋት ኃይል በሰሜን እዝ ጦር ላይ የተፈጸመ እጅግ አስፈሪና ጨካኝነት የተሞላው በጥላቻ የተሞላ ወንጀል ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ የሰጡት ምስክርነት ያዳምጡት
አቶ አባዲ ዘሙ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ፡ የመከላከያ ሰራዊታችን አባል ወለም ያለ እግራቸውን አጥቦ ሲያሻቸው የሚያሳይ ምስል ነው ። የሰብአዊነት ጥግ ይልሃል ይሄ ነው ።