Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12606
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና ፡ ከሱዳን መንግሥት የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

Post by Thomas H » 27 Dec 2020, 19:00

" ፎጣ ብርድ እንጂ ጥይት አይከላከልም " የሱዳን መንግሥት




AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና ፡ ከሱዳን መንግሥት የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

Post by AbebeB » 27 Dec 2020, 20:08

Thomas H
ለዚህ ነው ለካ፣ ፎጣ ትተው ቆምጬዎቹ ቆዳ መልበስ ጀምረዋል እኮ::
ርስት አስመላሽ ፋኖዎች ሲገባደዱ ነው መሰለኝ ምድራችን እረፍት እያገኘች፣ ጩኸታቸውም እየቀነሰ ነው፡፡ በሚዲያቸው ሲያለቃቅሱ እንጂ ቀረርቶአቸው አሁን ላይ ብዙ አይሰማም፡፡

Thomas H
Senior Member
Posts: 12606
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና ፡ ከሱዳን መንግሥት የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

Post by Thomas H » 28 Dec 2020, 19:22

ጀግናው የሱዳን ጦር ወደ ጎንደር እና ባሕርዳር ሊገሰግስ በተጠንቀቅ ትእዛዝ እየጠበቀ ነው


Post Reply