-
- Member
- Posts: 4311
- Joined: 30 Aug 2016, 03:47
Ethiopia: የአማራ ክልል ልዩ ሃይል መተከል እንዲገባ ተወሰነ!? የዶ/ር አብይ ያልተጠበቀ ውሳኔ በመተከል!
ዜናው ዕውነት ከሆነ "ጄኔሳይዳል" የቤንሻንጉል መንግሥትን "ፎጣ ለባሽ" በሳምንት ያስተካክለዋል
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
-
- Member
- Posts: 4311
- Joined: 30 Aug 2016, 03:47
Re: Ethiopia: የአማራ ክልል ልዩ ሃይል መተከል እንዲገባ ተወሰነ!? የዶ/ር አብይ ያልተጠበቀ ውሳኔ በመተከል!
ገሪሳው,
እኔ "ኤርምያስ" የወንድሜን ታምራት ነገራን ሃሳብ እጋራለሁ።
ዖሮሙማዎች እራሳቸው ቢያደርጉት ይመረጣል፣ ትሕነግን ያዬ ይማራል ለማለት ነው ። ገባህ??
ላማራ ቅድሚያው ኢትዮጵያ ስለሆነ ዘረኛ ያልሆኑ ክልሎች እንደገና ቢመቻቹ አይከፉውም፤
ከዚህ በፊት እንዳልኩት፣ "ልዩ ሐይል" የብቃት ጉዳይ ነው፣ "አስር የአማራ ልዩ ሐይል ከመቶ ገሪሳ ልዩ ሐይል ይበልጣል"፤ አገኘህኝ? Do you get me?
እንዳንጫጫችሁ አውቃለሁ፤ ግን ሐቁ እሱ ነው።
በጀግንነት ወኔና በአልገፋ ባይነት ደግሞ፣ "አስር የአማራ ልዩ ሐይል፣ ከሰላሳ የሰለጠኑ የትሕነግ ወታደሮች ይበልጣል"፤ ቸር ልሁን ብዬ ነው።
ትሕነግ በ"ፎጣ ለባሽ" ድባቅ ተመቶ የሚይዘው የሚጨብጠው አጥቶ ሲንገላወድ፣ የአብይ ድሮን ወደ መቃብሩ ሰደደው።
ትሕነግ "ሞደርን ዋርፌር" በዞረበት አልዞረም ፣ አሁንም ሽምቅ ውጊያ ለማድረግ "ቤኒሻንጉል" ወርዷል ።