Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by Thomas H » 21 Nov 2020, 15:08

ከእንግዲህ መማረክ የለም መቀንጠስ ብቻ ነው!
አፈር ነህ እና ወደ አፈር ትመለሳለህ::

gagi
Member
Posts: 618
Joined: 16 Jun 2013, 16:34

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by gagi » 21 Nov 2020, 15:20

እሺ ወቼው ጉድ!

ጉድ ፈልቶአል በለኛ!

እውነት ቢሆን እንኩአን ብዙ የማይቆይ ፌሽታ ውስጥ መሆንህን ታውቀው ይሆን?

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by AbebeB » 21 Nov 2020, 15:24

Thomas H wrote:
21 Nov 2020, 15:08
ከእንግዲህ መማረክ የለም መቀንጠስ ብቻ ነው!
አፈር ነህ እና ወደ አፈር ትመለሳለህ::
አሹ ወላይታ!
ባቄላ በልተው ፈሳቸው አስቸግሮን ነበር፡፡ አፈር ከበሉ ግን አይፈሱም፡፡

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by quindibu » 21 Nov 2020, 15:49

ጉድ ኮ ነው ጃል፦ :roll:

በዚህ ፍጥነት ከቀጠላችሁ ታማኝ በየነ በአንድ ወቅት እንዳለው ከሚቀጥለው ትውልድ መበደር ሊኖርብን ነው፥፥


Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by Thomas H » 21 Nov 2020, 21:00

አቤት ያጫሹ ብዛት !ማን ውሸታም እንደሆነ ከጥቂት ሰዓት በኋላ ይታወቃል :: ከአሁኑ ግን ተዘጋጁ የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደሮች አልቀዋል

dawwit
Member
Posts: 4663
Joined: 21 Apr 2015, 12:18

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by dawwit » 21 Nov 2020, 21:05

I believe u,bro. I know weyanne is plotting ቆረጣ somewhere,alamata style.

free-tembien
Member
Posts: 1685
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by free-tembien » 21 Nov 2020, 21:09

Thomas H wrote:
21 Nov 2020, 21:00
አቤት ያጫሹ ብዛት !ማን ውሸታም እንደሆነ ከጥቂት ሰዓት በኋላ ይታወቃል :: ከአሁኑ ግን ተዘጋጁ የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደሮች አልቀዋል
:lol: are you for real or trolling? i hope you are just trolling. mekele is being surrounded and you are talking nonsense here :lol: what a delusional agame. wake up it is over in the next few hours or days. stop hallucinating :mrgreen:


Awash
Senior Member+
Posts: 30273
Joined: 07 Aug 2010, 00:35

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by Awash » 21 Nov 2020, 22:38

Three carload of shabo commanders destroyed by drone attack.

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20403
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by Fed_Up » 22 Nov 2020, 01:39

You guys are so predictable :lol: :lol: :lol: You can’t even make close to believable story after quarter of a century in power.

As we always say IQ matters and agamewoch have IQ digits below Koko.


Awash wrote:
21 Nov 2020, 22:38
Three carload of shabo commanders destroyed by drone attack.

Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by Thomas H » 22 Nov 2020, 12:26

አይበልናን ዶ!
በሶስቱም ግንባሮች የመጣውን የአብይ አህመድና ኢሳያስ አፈወርቂ ጥምር ፋሽሽታዊ ወራሪ ኃይል በትግራይ መከላከያ ሰራዊት በደረሰበት ጥቃት የመደምሰስና የመበታተን ውድቀት ተከናንቧል።
በሶስቱ ግንባሮች ወራሪው ኃይል እንደ አመጣጡን እየተደመሰሰና እየተበታተነ ይገኛል።
በዓድዋ ግንባር የመጣውን ወራሪውን የኢሳያስ አፈወርቂ ወራሪ ኃይል ተፈረካክሶ ብትንትኑን ወጥቷል። በራያ ግንባር ሙሉ ለሙሉ በሚባል ተደምስሶ የያዛቸውን መካናይዝድ የጦር መሳርያዎችን ወድመዋል።
በዕዳጋ ሐሙስ የተሰለፈውን 11 ክፍለጠሮችና መካናይዝድ ወራሪ ኃይል ከፍተኛ ኪሳራን ተከናንቦ በመፈረካከስና በመበተን ላይ ይገኛል።
የአብይና ኢሳያስ ሰራዊት የመጨረሻውን የሞት ሽረት የከፈተውን ወረራ የትግል ስልቱን ከሜካናይዝድ ወደ እግረኛ የተዳከመ የትግል ስልት ገብቷል።
የትግራይ ስራዊት የእሳት ሰደድ በመሆን ባገኘው እያሯሯጠው ይገኛል።



ethiopian
Member+
Posts: 5313
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: ሰበር ዜና ፡ አዲግራት መሽጎ የነበረው 25,000 የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደር ከአፈር ጋር ተቀላቅሏል

Post by ethiopian » 22 Nov 2020, 17:49

OMG .... Comical Thomas - I was talking to my peps in Addis, they have opening for standup comedy and I swear I can tell you do better. How was the demonstration in DC , I was looking for you but didn't get a chance because you mother fffuucckers look alike

Post Reply