Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by pushkin » 20 Nov 2020, 11:47

Please wait, video is loading...
Last edited by pushkin on 20 Nov 2020, 12:02, edited 1 time in total.

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by Ejersa » 20 Nov 2020, 11:52

እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

በምዕራብ ግንባር የሕወሐት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የመከላከያ ሠራዊታችን፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሐት ኃይል ገጥሞት ነበር። ሰለህለሃ ላይ የመሸገው የጁንታው ኃይል መንገዱን በዶዘር ቆርጦና አስፓልቱን አበላሽቶ በቦታው ከባድ መከላከል አድርጓል።

የመከላከያ ሠራዊቱ የጁንታውን ተከላካይ ኃይል ሠብሮ በመግባት አክሱምን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።

ከአክሱም ወደ አድዋ በነበረው ጉዞ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የጁንታው ኃይል ለመከላከል ቢሞክርም፣ በመከላከያ ሠራዊቱ ድል ሆኗል።

መከላከያ እንቲጮንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጥሮ ወደ አዲግራት ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል።

አያሌ የጁንታው ተዋጊዎች እጃቸውን የሰጡ ሲሆን ከድተው ከጁንታው ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮችም ይገኙበታል።
Last edited by Ejersa on 20 Nov 2020, 12:00, edited 1 time in total.


Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by Hameddibewoyane » 20 Nov 2020, 12:07

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
20 Nov 2020, 11:52
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

በምዕራብ ግንባር የሕወሐት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የመከላከያ ሠራዊታችን፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሐት ኃይል ገጥሞት ነበር። ሰለህለሃ ላይ የመሸገው የጁንታው ኃይል መንገዱን በዶዘር ቆርጦና አስፓልቱን አበላሽቶ በቦታው ከባድ መከላከል አድርጓል።

የመከላከያ ሠራዊቱ የጁንታውን ተከላካይ ኃይል ሠብሮ በመግባት አክሱምን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።

ከአክሱም ወደ አድዋ በነበረው ጉዞ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የጁንታው ኃይል ለመከላከል ቢሞክርም፣ በመከላከያ ሠራዊቱ ድል ሆኗል።

መከላከያ እንቲጮንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጥሮ ወደ አዲግራት ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል።

አያሌ የጁንታው ተዋጊዎች እጃቸውን የሰጡ ሲሆን ከድተው ከጁንታው ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮችም ይገኙበታል።

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by pushkin » 20 Nov 2020, 12:14

Please wait, video is loading...

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by Ejersa » 20 Nov 2020, 12:19

Please wait, video is loading...


Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by Hameddibewoyane » 20 Nov 2020, 12:32

pushkin wrote:
20 Nov 2020, 11:47
Please wait, video is loading...

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12649
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by Fiyameta » 20 Nov 2020, 12:38

😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍
😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍
😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍
😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍
😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍
😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍 elelelelelel 😍







pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።

Post by pushkin » 21 Nov 2020, 09:27

ሰበር ዜና: የመከላከያ ሰራዊት አዲግራትን ከሕዋት ጁንታው ሙሉ በሙሉ ነፃ አውጥቷል በአሁን ሰዓት ወደ መቐለ እያመራ መሆኑ ታውቋል።

Post Reply