-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
Please wait, video is loading...
Last edited by pushkin on 20 Nov 2020, 12:02, edited 1 time in total.
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
በምዕራብ ግንባር የሕወሐት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የመከላከያ ሠራዊታችን፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሐት ኃይል ገጥሞት ነበር። ሰለህለሃ ላይ የመሸገው የጁንታው ኃይል መንገዱን በዶዘር ቆርጦና አስፓልቱን አበላሽቶ በቦታው ከባድ መከላከል አድርጓል።
የመከላከያ ሠራዊቱ የጁንታውን ተከላካይ ኃይል ሠብሮ በመግባት አክሱምን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።
ከአክሱም ወደ አድዋ በነበረው ጉዞ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የጁንታው ኃይል ለመከላከል ቢሞክርም፣ በመከላከያ ሠራዊቱ ድል ሆኗል።
መከላከያ እንቲጮንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጥሮ ወደ አዲግራት ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል።
አያሌ የጁንታው ተዋጊዎች እጃቸውን የሰጡ ሲሆን ከድተው ከጁንታው ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮችም ይገኙበታል።
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
በምዕራብ ግንባር የሕወሐት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የመከላከያ ሠራዊታችን፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሐት ኃይል ገጥሞት ነበር። ሰለህለሃ ላይ የመሸገው የጁንታው ኃይል መንገዱን በዶዘር ቆርጦና አስፓልቱን አበላሽቶ በቦታው ከባድ መከላከል አድርጓል።
የመከላከያ ሠራዊቱ የጁንታውን ተከላካይ ኃይል ሠብሮ በመግባት አክሱምን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።
ከአክሱም ወደ አድዋ በነበረው ጉዞ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የጁንታው ኃይል ለመከላከል ቢሞክርም፣ በመከላከያ ሠራዊቱ ድል ሆኗል።
መከላከያ እንቲጮንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጥሮ ወደ አዲግራት ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል።
አያሌ የጁንታው ተዋጊዎች እጃቸውን የሰጡ ሲሆን ከድተው ከጁንታው ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮችም ይገኙበታል።
Last edited by Ejersa on 20 Nov 2020, 12:00, edited 1 time in total.
-
- Member
- Posts: 4663
- Joined: 21 Apr 2015, 12:18
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
Ejersa wrote: ↑20 Nov 2020, 11:52እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
በምዕራብ ግንባር የሕወሐት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የመከላከያ ሠራዊታችን፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሐት ኃይል ገጥሞት ነበር። ሰለህለሃ ላይ የመሸገው የጁንታው ኃይል መንገዱን በዶዘር ቆርጦና አስፓልቱን አበላሽቶ በቦታው ከባድ መከላከል አድርጓል።
የመከላከያ ሠራዊቱ የጁንታውን ተከላካይ ኃይል ሠብሮ በመግባት አክሱምን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል።
ከአክሱም ወደ አድዋ በነበረው ጉዞ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የጁንታው ኃይል ለመከላከል ቢሞክርም፣ በመከላከያ ሠራዊቱ ድል ሆኗል።
መከላከያ እንቲጮንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጥሮ ወደ አዲግራት ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል።
አያሌ የጁንታው ተዋጊዎች እጃቸውን የሰጡ ሲሆን ከድተው ከጁንታው ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮችም ይገኙበታል።
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 6387
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Senior Member
- Posts: 12662
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
elelelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member+
- Posts: 6387
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: ሰበር ዜና፣ ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።
ሰበር ዜና: የመከላከያ ሰራዊት አዲግራትን ከሕዋት ጁንታው ሙሉ በሙሉ ነፃ አውጥቷል በአሁን ሰዓት ወደ መቐለ እያመራ መሆኑ ታውቋል።