-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ሕወሓት የሠሜን ዕዝ ም/አዛዥ ብ/ጄ አዳምነህ መንግስቴን ከመኖሪያ ቤቱ አፍና ወስዳለች
https://mereja.com/amharic/v2/389163
https://mereja.com/amharic/v2/389163
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ የህወሓት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ኦፕሬሽን በስኬት ተጠናቋል ሲሉ በኢቲቪ ላይ ቀርበው ተናገሩ።
የአየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ለማውደም መቻሉን ገልፀዋል።
እነዚህ ሮኬቶች እስከ 300 ኪሎ ሜትሮች ድረስ መወንጨፍ የሚችሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ሮኬቶቹን 'ወንጀለኛው ቡድን' የመጠቀም ፍላጎት በመኖሩ በመቐለ እና አካባቢዋ በነበረው የከባድ መሳሪያ ማስቀመጫ ላይ የአየር ኃይሉ እርምጃ እንዲወስድ ተደርጓል ሲሉ አሳውቀዋል።
የአየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ለማውደም መቻሉን ገልፀዋል።
እነዚህ ሮኬቶች እስከ 300 ኪሎ ሜትሮች ድረስ መወንጨፍ የሚችሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ሮኬቶቹን 'ወንጀለኛው ቡድን' የመጠቀም ፍላጎት በመኖሩ በመቐለ እና አካባቢዋ በነበረው የከባድ መሳሪያ ማስቀመጫ ላይ የአየር ኃይሉ እርምጃ እንዲወስድ ተደርጓል ሲሉ አሳውቀዋል።
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በአድዋ አቅራቢያ የሚገኝ የመሣሪያ መጋዘን በሰው አልባ ጀት በደረሰበት ጥቃት ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተረጋገጠ
https://mereja.com/amharic/v2/389485
https://mereja.com/amharic/v2/389485
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በአዲስ አበባ በህዝብ እልቂት በማድረስ አገርን ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጥፋት ቡድኖች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
https://mereja.com/amharic/v2/389490
https://mereja.com/amharic/v2/389490
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በትግራይ በተጀመረው ጦርነት የኦሮሞ ፓርቲዎች አስተያየት
በፌዴራል መንግሥት እና የትግራይ ክልልን በሚያስተዳድረው የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) መካከል የነበረው አለመግባባት ውጥረትን ፈጥሮ ወደ ጦርነት መሸጋገሩ ለሀገርና ለህዝብ ከሚሰጠው ጥቅም ጉዳቱ እንደሚከፋ በኦሮሚያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች አመለከቱ።
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%89%B ... a-55524369
በፌዴራል መንግሥት እና የትግራይ ክልልን በሚያስተዳድረው የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) መካከል የነበረው አለመግባባት ውጥረትን ፈጥሮ ወደ ጦርነት መሸጋገሩ ለሀገርና ለህዝብ ከሚሰጠው ጥቅም ጉዳቱ እንደሚከፋ በኦሮሚያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች አመለከቱ።
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%89%B ... a-55524369
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ወደ ጦርነት መግባት ይበልጥ ለራሱ ለህወሃት ኪሳራ መሆኑን ነግረነው ነበር – ብ/ጄኔራል ከመል ገልቹ https://mereja.com/amharic/v2/389595
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ጠ/ሚ አብይ አህመድ የአማራ እና አፋር አካባቢዎችን መጎብኘት — የዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከሕወሃት ጎን መሰለፍ
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=06067eaf8
በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ https://mereja.com/amharic/v2/390890
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=06067eaf8
በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ https://mereja.com/amharic/v2/390890
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ብ/ጄኔራል ሙሉአለም አድማሱ - የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር በዘራፊው ኃይል ቡድን ድንገተኛ ስለነበረው ጥቃት ይናገራሉ
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=c3342df08
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=c3342df08
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በአገሪቷ የተፈጠረው ሁኔታ ከጦርነት ይልቅ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ወንጀለኞችን ለፍርድ የማቅረብ ኦፕሬሽን ነው – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የኮሚኒኬሽን ቡድን ቃል አቀባይ
https://mereja.com/amharic/v2/391826
https://mereja.com/amharic/v2/391826
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
መከላከያ ሰራዊት የሁመራ ኤርፖርትን በቁጥጥሩ ስር እንዳዋለ ገልጿል።
https://mereja.com/amharic/v2/392285
MORE https://mereja.com/amharic/v2/392285
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
'የኤርትራ ወታደሮች ጥቃት እያደረሱብን ነው’ በሚል በዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የተሰጠው መግለጫ ፍፁም ሃሰት መሆኑን ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ገለፁ።
ሜጀር ጄነራል መሐመድ ፥ "ጁንታው በተለያዩ አጋጣሚዎች ለማደናገር ጥረት እያደረገ ይገኛል" ብለዋል።
“በቂ ተዋጊ አለኝ ፣ ሰሜን አዝ አብሮን ተሰልፏል፣ የመከላከያ ሃይሉን የጦር ጀቶች በሚሳኤል እንመታለን” የሚል ፉከራ ውስጥ ነበር ብለዋል።
‘የትግራይ ምድር ለሚዋጉን ሁሉ መቀበሪያ ትሆናለች’ የሚል ዛቻም ያሰማ እንደነበር ሜ/ጄኔራል መሀመድ ገልጸዋል።
“አሁን ያ ሁሉ ፉከራ ነገር አልሳካ ብሎ በመከላከያ ሃይሉ አከርካሪው እየተሰበረ ሲመጣ ሌላ የማደናገሪያ ሃሳብ ይዞ ብቅ ብሏል” ሲሉ ተናግረዋል። (ENA)
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በራያ ቆቦ በኩል ያለው ሁኔታ ዉጥረት አንዣቦበታል ተባለ
https://mereja.com/amharic/v2/392922
https://mereja.com/amharic/v2/392922
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
በኦሮሚያ በአዲስ አበባ እና በአማራ ክልሎች በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ መታቀዱን የክልሎቹና የከተማ አስተዳደሩ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን እየፈጸመው ያለውን ግፍ ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነገ ይደረጋል
https://mereja.com/amharic/v2/393033
ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን እየፈጸመው ያለውን ግፍ ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነገ ይደረጋል
https://mereja.com/amharic/v2/393033
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02