Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
experts
Member
Posts: 251
Joined: 26 Apr 2019, 10:55

BREAKING THE DEMISE OF ESAT. ABIYE STOPPED FUNDING THEM

Post by experts » 16 Oct 2020, 21:21


experts
Member
Posts: 251
Joined: 26 Apr 2019, 10:55

Re: BREAKING THE DEMISE OF ESAT. ABIYE STOPPED FUNDING THEM

Post by experts » 17 Oct 2020, 06:28

እሳቶች በስፈሩት ቁና ራሳቸው ጉድ ሆኑ። የተለያዩ ሚድያዎች ሲዘጉ ጎሽ ለሀገር ሲባል ጥሩ ነው ወይም እንዳልስሙ ዝም ብለው ነበር። እኛም እሳቶች ለሀገር ሲባል ጥሩ ነው እንክዋን ተዘጋቹ።

Wedi
Member+
Posts: 7992
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: BREAKING THE DEMISE OF ESAT. ABIYE STOPPED FUNDING THEM

Post by Wedi » 17 Oct 2020, 07:12

ኢሳት ከመዘጋቱ ከጥቂት ደቂቃዎችበፊት ኢሳት ስትድዮ ውስጥ በመሳይ እና በሲሳይ አጌኛ መካከል የተደረገ ውይይት!!

መሳይ መኮነን፤ ኢሳት ከዛሬ ጀምሮ ተዘግቷል፡፡፡
ሲሳይ አጌኛ፤ ቆይ ቆይ ኢሳት ከመዘጋቱ በፊት በአንድ ርዕስ ላይ አስተያየት ልስጥ፡፡

መሳይ መኮነን፤ በምን ርዕስ ላይ?
ሲሳይ አጌኛ፤ ወያኔን የሚለከት ርዕስ ላይ ነው፡፡

መሳይ መኮነን፤ ቀጥል ሲሳይ
ሲሳይ አጌኛ፤ ለውጡ አንዳይደናቀፍ ከኤርትራ ጋርም ሆነን ቢሆን ወያኔን ማጥፋት አለብን፡፡ ሉአላዊነት ምናም የሚለው ነገር ከዚህ ላይ አይሰራም፡፡

መሳይ መኮነን፤ ጨረስህ ሲሳይ?
ሲሳይ አጌኛ፤ አዎ በቃ ዝጉት ጨረሻለሁ፡

መሳይ መኮነን፤ አመሰግናለሁ ሲሳይ>>😀

experts
Member
Posts: 251
Joined: 26 Apr 2019, 10:55

Re: BREAKING THE DEMISE OF ESAT. ABIYE STOPPED FUNDING THEM

Post by experts » 17 Oct 2020, 09:25

Very funny. I am glad they are gone. These people are pure evil. እግዜርን የማይፈሩ ቀጣፊዎች ናቸው። አይናቸውን በጨው አጥበው የሚዋሹ፣ ለከት የሌላቸው ፀረ ኢትዬጵያ ናቸው። ተመስገን ድምፃቸውን ዘጋው።


Post Reply