Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!!

Post by Wedi » 15 Oct 2020, 12:44

JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!! :P :P :P



Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!!

Post by Wedi » 15 Oct 2020, 13:08

ጋሎች ኢትዮጵያን ተደራችተው ከወያኔ በባሰ ሁኔታ እየዘረፏት ነው፡፡ ኑ እና ጉድ ስሙ!!! :cry: :cry: :cry:


Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20403
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!!

Post by Fed_Up » 15 Oct 2020, 13:27

Wedi agameW,

I remember once you guys said this and now you are the only one glued on the Amhara Youtubers paid by Tplfists. :lol: :oops:

I hope አማረኛ ለመማር ያባከንከው ጊዜ አይቆጭህም... የሆንክ ጂል


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!!

Post by AbebeB » 15 Oct 2020, 14:00

Wedi wrote:
15 Oct 2020, 13:08
ጋሎች ኢትዮጵያን ተደራችተው ከወያኔ በባሰ ሁኔታ እየዘረፏት ነው፡፡ ኑ እና ጉድ ስሙ!!! :cry: :cry: :cry:

Ethio 360 በቀቀኖች የፕሮፓጋንዳ አቀራረባቸው ያው የነፈሰበት ጠላ ሲሆን፣ ታማኝነትም አግኝቶ አያውቅም፡፡ ኦሮሞ ነው ማለትና ከኦሮሚያ የመጣ ማለት በጣም ይለያያል፡፡ ስምም ወሳኝ አይደለም፡፡ ለምሳሌ ኤርሚያስ ለገሠ ዋቅጅራ በአባቱ በኩል ከአየነው ጉራጌ ተወላጅ ይመስላል፡፡ በእናቱና በሚስቱ በኩል አማራ (ዲቃላ) ነው፡፡ ኤርሚያስ የኦፒዲኦ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ከአዲስ አበባ ነው የተመደበው ስንል ወይም የኦፒዲኦ አባል ነው ስንል ኤርሚያስን ከኦሮሞና ከአዲስ አበባ ጋር የሚያያዘው የለም፡፡
ኦሮሞ ግን የሚጠይቀው የሚከተለውን ነው፡፡
1. ቀድሞውኑም አማራ ከብዙ በጥቂቱ የተባረሩትን 25 ሰዎችና ያልተነኩትን ጨምሮ የገቢዎች መ/ቤት ለብቻው እንዴት ሊቆጣጠር ቻለ?
2. የተተኩትስ ኦሮሞዎች ሳይሆኑ የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ አባላት (ዲቃላ አማሮች) እንደሆኑ ስለ ተደረገ የሰፋሪዎች የተንሸዋረረ ፕሮፖጋንዳ ገፈት ቀማሽ ከመሆን ሌላ ኦሮሞ ምን ይጠቃማል?
3. በኦሮሚያ ለሚደረግ ምደባ ከኦሮሞ ሌላ መመደቡስ ትክክል ነው ወይ? ምክንያቱም በአማራ ክልል የሌላ ብሔር ተወላጅ ለምልክት ምደባ ያገኛል ወይ?

It is empty talk. Invite them coffee to give them a full picture of their duty.

EwnetYashenifal
Member
Posts: 1581
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

Re: JUST IN: Ethio 360 "የኦሮምያ ብልፅግና መንግስታዊ እና የተደራጀ ዝርፍያ ጉድ" በመረጃ ተደግፎ እየተዘከዘከ ነው WEEY GUUD!!!

Post by EwnetYashenifal » 15 Oct 2020, 20:41

AbebeD

You stupid, Ethio 360 is talking about federal jobs given mostly to Oromos. Ethio 360 is not talking about jobs in Oromia but federal jobs that should represent all Ethiopians proportionately, dummy!



Post Reply