Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Horus » 10 Oct 2020, 16:13

እነዚህን የስንት ሰው ደም በእጃቸው ያለ ወንጅለኞችን በሞት ቅጣት ቀጥቶ ቢሆን ኖሮ አቢይ የስንት ዜጋ ይህወት ባዳነ ነበር ። ግ ን ራሱ የዚያው ወንጀለኛ ስርዐት ልጅ ስለሆነ ነፍስ ገዳዮቹን እስር ቤት ሆነው አገር እንዲያፍርሱ ፈቅዶላቸዋል ። ያሳዝናል ያሳፍራል !!

Abere
Senior Member
Posts: 11112
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Abere » 10 Oct 2020, 16:28

Horus wrote:
10 Oct 2020, 16:13
እነዚህን የስንት ሰው ደም በእጃቸው ያለ ወንጅለኞችን በሞት ቅጣት ቀጥቶ ቢሆን ኖሮ አቢይ የስንት ዜጋ ይህወት ባዳነ ነበር ። ግ ን ራሱ የዚያው ወንጀለኛ ስርዐት ልጅ ስለሆነ ነፍስ ገዳዮቹን እስር ቤት ሆነው አገር እንዲያፍርሱ ፈቅዶላቸዋል ። ያሳዝናል ያሳፍራል !!
ኢትዮጵያ ህግ ይሁን ባህል የተደመሰሰበት አገር ነው። ወይ መንግስት እና ህግ የለ ወይ ባህል እና ሃይማኖት ፈሪሃ-አምላክ የለ። መሪው ውሸታም፣የሃይማኖቶች አባቶቹ የብልፅግና እንጅ የነፍስን ስራ አይሰሩ። እንዴ ድር የቀጠነች አገር ናት። ህግ እና ሞራል ቢኖር እማ ከአዲስ አበባ ቡራዩ እራጆች፣ ከሻሼ መኔ ሰቃዮች፣ ከአዋሳ የድንጋይ ወገራ ግድያ ተሳታፊዎች ላይ ወዲያውኑ አፀፋ እርምጃ ይወሰድ ነበር።

eden
Member+
Posts: 9268
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by eden » 10 Oct 2020, 16:44

Horus

Your posts are lacking substance they used to have. Muferyat has been with former PM Abiy for two plus years. This is the only time Abiy attacked her through his informal channels. Ask yourself why now. She recently mentioned Tigray government in her plea for peace. She didn't follow the script of Abiy which does not recognize the regional government. This is creating huge headache in Arat Kilo because others like Bertukan and Meaza may get courage to go by their conscious.

Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Wedi » 10 Oct 2020, 16:47

eden if you think there is the slightest friction between Abiy and Mufriat, your are the naivest person on earth. Mufiart is doing what Abiy told her to do.
eden wrote:
10 Oct 2020, 16:44
Horus

Your posts are lacking substance they used to have. Muferyat has been with former PM Abiy for two plus years. This is the only time Abiy attacked her through his informal channels. Ask yourself why now. She recently mentioned Tigray government in her plea for peace. She didn't follow the script of Abiy which does not recognize the regional government. This is creating huge headache in Arat Kilo because others like Bertukan and Meaza may get courage to go by their conscious.

gurre
Member
Posts: 186
Joined: 03 Aug 2013, 05:32

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by gurre » 11 Oct 2020, 00:57

eden wrote:
10 Oct 2020, 16:44
Horus

Your posts are lacking substance they used to have. Muferyat has been with former PM Abiy for two plus years. This is the only time Abiy attacked her through his informal channels. Ask yourself why now. She recently mentioned Tigray government in her plea for peace. She didn't follow the script of Abiy which does not recognize the regional government. This is creating huge headache in Arat Kilo because others like Bertukan and Meaza may get courage to go by their conscious.
You make sense to me on this.Not only she went out of the ‘official script’ but she is unusually praised by the same media personality that portrayed Abyie as a laughable child actor.They even predicted a retaliation from ‘a facebook army of PP’.How predictable this people are

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Horus » 11 Oct 2020, 01:22

ኤደን
ስለ እኔ ፍሬ ነገር ማጣት ተወውና ስለ ተነሳው ጉዳይ እናውራ? ምንድን ነው ስዩም ተሾመ በሙፍር ሪያት ላይ ያቀረበው ወቅሳ?
አንድ ሙፈሪያት የምትመራው የስላም ሚኒስቴር ትርጉም የለውም፣ ሰላም በልመና ስለማይገኝ፤ ሁለት ሙፈሪያ የዎያኔ ና ኦፒዲኦ ድራማ ተመልካች እንጂ የኔ ምትለው ሃይል የላትም ፣ ተው ኢትዮጵያ ፣ ተው ጉራጌ ፣ ስልጤን እንኳ አንድ ቦታ ማድረስ ማትችል ያቢይ አገልጋይ ቲክኖ ነች ። እንደ ሙፈሪያት ባሉ የዎያኔና ብልጽኛ አገልጋዮች ትሞኝቶ ነው ስልጤ በል ጉራጌ ከመርካቶ ሚባረር ከየከተማይው የሚነቅል ። ስለዚህ ዎያኔና ኦፒዲኦ ለስልጣን ቢፏክቱ የሙፍሪያት መቀባጠር አስገራሚ ነው ። ሙፈሪያት አጀንዳ የሌላት ያቢይ ቦርሳ ያዥ ናት ።

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Degnet » 11 Oct 2020, 04:00

Abere wrote:
10 Oct 2020, 16:28
Horus wrote:
10 Oct 2020, 16:13
እነዚህን የስንት ሰው ደም በእጃቸው ያለ ወንጅለኞችን በሞት ቅጣት ቀጥቶ ቢሆን ኖሮ አቢይ የስንት ዜጋ ይህወት ባዳነ ነበር ። ግ ን ራሱ የዚያው ወንጀለኛ ስርዐት ልጅ ስለሆነ ነፍስ ገዳዮቹን እስር ቤት ሆነው አገር እንዲያፍርሱ ፈቅዶላቸዋል ። ያሳዝናል ያሳፍራል !!
ኢትዮጵያ ህግ ይሁን ባህል የተደመሰሰበት አገር ነው። ወይ መንግስት እና ህግ የለ ወይ ባህል እና ሃይማኖት ፈሪሃ-አምላክ የለ። መሪው ውሸታም፣የሃይማኖቶች አባቶቹ የብልፅግና እንጅ የነፍስን ስራ አይሰሩ። እንዴ ድር የቀጠነች አገር ናት። ህግ እና ሞራል ቢኖር እማ ከአዲስ አበባ ቡራዩ እራጆች፣ ከሻሼ መኔ ሰቃዮች፣ ከአዋሳ የድንጋይ ወገራ ግድያ ተሳታፊዎች ላይ ወዲያውኑ አፀፋ እርምጃ ይወሰድ ነበር።
Yehe sew le amaroch keber endeset adregognal.Hager eyetefa new,Tigrewochem teteyaki endehonu,ye ene Tigrenet mender new endetsafew eskalhonkugn dres?

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11713
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Noble Amhara » 11 Oct 2020, 04:09

Degnet wrote:
11 Oct 2020, 04:00
Abere wrote:
10 Oct 2020, 16:28
Horus wrote:
10 Oct 2020, 16:13
እነዚህን የስንት ሰው ደም በእጃቸው ያለ ወንጅለኞችን በሞት ቅጣት ቀጥቶ ቢሆን ኖሮ አቢይ የስንት ዜጋ ይህወት ባዳነ ነበር ። ግ ን ራሱ የዚያው ወንጀለኛ ስርዐት ልጅ ስለሆነ ነፍስ ገዳዮቹን እስር ቤት ሆነው አገር እንዲያፍርሱ ፈቅዶላቸዋል ። ያሳዝናል ያሳፍራል !!
ኢትዮጵያ ህግ ይሁን ባህል የተደመሰሰበት አገር ነው። ወይ መንግስት እና ህግ የለ ወይ ባህል እና ሃይማኖት ፈሪሃ-አምላክ የለ። መሪው ውሸታም፣የሃይማኖቶች አባቶቹ የብልፅግና እንጅ የነፍስን ስራ አይሰሩ። እንዴ ድር የቀጠነች አገር ናት። ህግ እና ሞራል ቢኖር እማ ከአዲስ አበባ ቡራዩ እራጆች፣ ከሻሼ መኔ ሰቃዮች፣ ከአዋሳ የድንጋይ ወገራ ግድያ ተሳታፊዎች ላይ ወዲያውኑ አፀፋ እርምጃ ይወሰድ ነበር።
Yehe sew le amaroch keber endeset adregognal.Hager eyetefa new,Tigrewochem teteyaki endehonu,ye ene Tigrenet mender new endetsafew eskalhonkugn dres?
[deleted]
Last edited by Noble Amhara on 12 Oct 2020, 15:57, edited 1 time in total.

eden
Member+
Posts: 9268
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by eden » 12 Oct 2020, 14:36

Wedi and Horus

Watch this and you may agree there’s genuine differences of positions inside PP that’s spilling out to the public sphere

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሙፈሪያት ስራ ትልቀቅ፣ አቢይን የሚያሳፍር ምስጢር (የስዩም ተሾመ ዊኪሊክ)

Post by Horus » 12 Oct 2020, 15:56

አቶ ግርማ በቀለ የሚያወራውና ስዩም ተሾመ ሙፈሪያትን የሚተችበት የተለያዩ ነገሮች ናችው ። ሰውዪው ምግባባት ምግባባት ይላል እንጂ ያግሩ የፖለቲካ ቅርቃር የዘውግ ፖለቲካ መሆኑን አያነሳልም ። ግዜውን ነው የሚያጥፋ ። ኢትዮጵያ አገር ናት ። አገር ሁል ግዜ ምንግስት (ህግ) እንዲኖረው የግድ ነው። እነዚህ ምድርክ ማንምኖች ፖልቲካ ምን እንደ ሆነ ሃይል ምን እንደ ሆነ ሳይገባቸው ያሉ ናቸው።

በኢትዮጵያ የዝር መንግስት፣ የዘር ህገ መንግስት፣ የዝር ፓርላማ ምናምን ስካሉ አቢይና ዎያኔ አንድ አቋም ነው ያላቸው ። ጠባቸው ስልጣን ነው ። ጨዋታውን የሚገዛው ህግ የሃይል ሚዛን ነው እንጂ መግባባት ፣ ተነጋግሩ ምናባዊ ቅዥት ነው ። ያንን ነው ስዩም ለሙፈሪያት ሚነግራት ። ያልቸው ነገር ያቢይ አቋም ነው ብዪ ነው የማምነው። ያ ከሆነ ደሞ በግልጽ ለህዝቡ መንገር አለባት ወይ ዝም ብላ ስራዋን መስራጥ ።

Post Reply