Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተከሰተ መለስተኛ ግጭት የተወሰኑ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል፡፡

Post by AbebeB » 15 Sep 2020, 13:38

ረባሾች የቀሰቀሱት በሚመስለው መለስተኛ ግጭት የተጎዱ ሰዎች ስለመኖራቸው ይወሳል፡፡ ግን ገና አልተረጋገጠም፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተከሰተ መለስተኛ ግጭት የተወሰኑ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል፡፡

Post by AbebeB » 15 Sep 2020, 13:49

የሰሞኑን እርስ በርስ ግጭቱን የቀሰቀሱት ረባሾች ጉዳዩን ከአሁን በፊት የአማራ ታጣቂዎች የቤኒሻንጉልን ክልል ህዝብ በተለይም ጉምዞች ከዝንጀሮዎች ስለሚቆጠሩ ግደሉአቻው እያሉ ከ250 ሰዎች በላይ ከመጨፍጨፋቸው ጋር ስለመገናኘቱ የታወቀ ነገር የለም፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተከሰተ መለስተኛ ግጭት የተወሰኑ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል፡፡

Post by AbebeB » 15 Sep 2020, 14:00

ችግር ጠሪና ዘረኛው የአማራ ሚዲያ በሕዝቦች መካከል ግጭት እንዲባባስ ተግቶ ስለሚሠራ፤ መረጃ አጣሞ፣ በውሸት አጋንኖ ለእርስ በርስ ተጨማሪ ፊጅት ሰይጣናዊ ፕሮፓጋንዳውን እንደህ ያሰራጫል፡፡


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተከሰተ መለስተኛ ግጭት የተወሰኑ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል፡፡

Post by AbebeB » 16 Sep 2020, 12:33

AbebeB wrote:
15 Sep 2020, 13:38
ረባሾች የቀሰቀሱት በሚመስለው መለስተኛ ግጭት የተጎዱ ሰዎች ስለመኖራቸው ይወሳል፡፡ ግን ገና አልተረጋገጠም፡፡
የኣማራ ሚዲያ ፕሮፓጋንዲስቶቼ ያቀረሸ ወሬ እያመጡና አጋንነው አማራ ሞተ ይላሉ፡፡ ሞት ለይቶ እነሱን ብቻ ይወስዳል እንዴ? ሴቶቻቸው ቢከለክሉት ሰውን ክፉ ለማስባል ነው ስለሚሉ ሞትም እንደዚያ መስሎት ሞትም ከእነርሱ ፍቅር ይዞት ከሆነ ግን ኣላውቅም፡፡



AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተከሰተ መለስተኛ ግጭት የተወሰኑ ሰዎች እንደሞቱ ይገመታል፡፡

Post by AbebeB » 16 Sep 2020, 22:28

It is now verified that expansionist Amhara government is bombarding the Gumuz nation in their native land.

Post Reply