-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!
እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን
$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው
$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ
$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!
$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው
$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው
በቃ !!
$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው
$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ
$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!
$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው
$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው
በቃ !!
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!
Funny but its true indeed
Horus wrote: ↑16 Sep 2020, 03:18እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን
$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው
$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ
$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!
$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው
$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው
በቃ !!