Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!

Post by Horus » 16 Sep 2020, 03:18

እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን

$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው

$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ

$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!

$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው

$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው

በቃ !!

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!

Post by kibramlak » 16 Sep 2020, 07:52

Funny but its true indeed
Horus wrote:
16 Sep 2020, 03:18
እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን

$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው

$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ

$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!

$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው

$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው

በቃ !!

Post Reply