Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 15 Sep 2020, 02:32

አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው !!

Last edited by Horus on 15 Sep 2020, 03:03, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: መስቀልና የጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 15 Sep 2020, 02:42


Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: መስቀልና በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 15 Sep 2020, 02:57




simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by simbe11 » 15 Sep 2020, 14:23

መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት
What is the difference between this and people calling Oromo regions Oromia?
You are one barbaric tribal/ Racist/ ዘረኛ
አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው
Who is the heck do you think you are? Abiy did not ask for a dollar from your welfare money. He asked from those who work and earn.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by AbebeB » 15 Sep 2020, 14:47

Horus wrote:
15 Sep 2020, 02:32
አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው !!

ፈረስ/Horus,
ጎመን መስሎአቸው ማሪዋና ከትፈው ጥብሱን በልተው የሰው ጫማ እንዳያበላሹ ዘመዶችህን ብትነግራቸው ጥሩ ነው፡፡

Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 15 Sep 2020, 17:06

AbebeB wrote:
15 Sep 2020, 14:47
Horus wrote:
15 Sep 2020, 02:32
አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው !!

ፈረስ/Horus,
ጎመን መስሎአቸው ማሪዋና ከትፈው ጥብሱን በልተው የሰው ጫማ እንዳያበላሹ ዘመዶችህን ብትነግራቸው ጥሩ ነው፡፡
አቤ ዎያኔው ፣
አሁን አንተ ጉራጌን ስለምግብና በልቶ ስለማደር ብታስተምር አለም በሳቅ ብዛት ድዱን ያደማል :lol: :lol: እያማረህ ይቅር :roll: ያገር ቤቱን ተው አሜርካ እንዲህ ነው ምናከብረው :!: :!:


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9857
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by DefendTheTruth » 15 Sep 2020, 17:51

አንተ ሰውዬ ከብት ነህን ?

1 . ስለ መስቀል እያወራህ ፖልቲካ ትቀላቅላለሕ።
2. አንተ እኮ አንድ ሰው ነህ ። 100 ፐርሰንት ወይም 1 ፐርስንት ልዩነቱ ምንድ ነው?
አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው !!

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by simbe11 » 15 Sep 2020, 21:24

ራስህ ፅፈህ ራስህ ልክ አይደለም ትላለህ?
አረጀህ መሰለኝ!!!!!!
ራስህ የፃፍከውን ነው ኮት ያደረግነው::
የከብትነቱም ክብር ላንተ ነው የሚገባው::
DefendTheTruth wrote:
15 Sep 2020, 17:51
አንተ ሰውዬ ከብት ነህን ?

1 . ስለ መስቀል እያወራህ ፖልቲካ ትቀላቅላለሕ።
2. አንተ እኮ አንድ ሰው ነህ ። 100 ፐርሰንት ወይም 1 ፐርስንት ልዩነቱ ምንድ ነው?
አቢይ የኔን 100% ድጋፍ ከፈለገ የጉራጌ ጠ/ግዛት ራስ ገዝነት በደስታ መፍቀድ አለበት !! እሱ ለሚሰራው ምሳሌ ጉራጌ ነው !!
Last edited by simbe11 on 16 Sep 2020, 01:31, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 16 Sep 2020, 01:23

አረንጓዴው ጉራጌ አምስት አመት አለፈው !!!ዬቦ ኤቦ .. ናልማነ ሰብኛ ናልማነ !!!!


Horus
Senior Member+
Posts: 30830
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: መስቀል በጉራጌ ጠቅላይ ግዛት

Post by Horus » 16 Sep 2020, 01:40

በኔ ግምት ደምሴ ተካ ቁጥር 1 የጉራጌ ዘፋኝ ይመስለኛል !! ስህተት ከሆነ አርሙኝ !! ከሴቶቹ ይታገሱ ነች !!!

Post Reply