Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የሼባው አምባገነን እና ጨቅላው አምባገነን ድብልቅልቅ፡ “አይከሰርናን!” Vs “ ሲጀመር ከስረዋል!”

Post by Digital Weyane » 01 Aug 2020, 08:44

ኤርትራውያን የሰለጠነው ጭንቅላታቸውን ተጠቅመው ያላንዳች ደም ጠብታ የዓድዋ ወያኔ አፓርታይድ ስርአትን ከሥልጣን አሽቀንጥረው በጣሉበት ማግስት "አልከሰርንም!" ብለው በተናገሩበት ወቅት፡ ንግግሩ ለተሸናፊዎቹ ለያልሰለጠኑ የዓድዋ ወያኔዎች በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ነው የሆነባቸው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!! :cry: :cry:

Post Reply