13፤30 ተመልከት
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
ጉራጌ ከሌላ ማንም ዞን ጋር ጨፍልቆ መንነቱ፣ እድገቱ፣ ታሪክና ባህሉን ለማጥፋት የሚሴረውን ደባ አምርረን እንቃወማለን
13፤30 ተመልከት
13፤30 ተመልከት
-
- Senior Member+
- Posts: 20403
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
ጀዋርም እንዲሁ ባልደራሱ ፖለቲከኛው እኮ እንደዛ ነው ያሉት ... ለምን ትቃወመዋለህ ታዲያ.. ጉራጌ ስላልሆነ? ወንድም make up your mind. አንዴ አገሪቷ በዘር መከፉፍሉ አምርሬ እቃወማለሁ ብለህ ታስነብበናለህ .. አሁን ደግሞ ይህን... እንዴት ነው ነገሩ?
-
- Senior Member
- Posts: 11626
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Gurage zone will suffer the most if Oromia declares independence already silti joined Jawar. Gurage zone is surrounded by Qeru. Gurage border Jimma, Silti, (Jawar) then Hadiya and Tulama. If Tulama isn’t seperated from Oromia expect the worst Gurage isn’t like Amhara who has border with Sudan & Afar-Assab. Gojam has Abay as boundary gondar has sudan Wollo has Afar Shewa could have Addis-Mojo or build new highways Fiche to Shewa Amhara then to Addis or Amhara must take the highway connecting Addis to Gojam and Addis to amhara. So then Amhara could be its own republic. But Gurage none of that. Tulama must balance things out and promote Ethiopianism for the good
Last edited by Noble Amhara on 01 Aug 2020, 00:33, edited 1 time in total.
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Thank you Fed-Up,
I always tell this goon to stand his ground. If you follow TPLF follow TPLF. Otherwise, say no for ethnic federalism. Meaning no regional states by ethnicity. Period.
I always tell this goon to stand his ground. If you follow TPLF follow TPLF. Otherwise, say no for ethnic federalism. Meaning no regional states by ethnicity. Period.
-
- Senior Member+
- Posts: 45729
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Noble Amhara wrote: ↑01 Aug 2020, 00:31Gurage zone will suffer the most if Oromia declares independence already silti joined Jawar. Gurage zone is surrounded by Qeru. Gurage border Jimma, Silti, (Jawar) then Hadiya and Tulama. If Tulama isn’t seperated from Oromia expect the worst Gurage isn’t like Amhara who has border with Sudan & Afar-Assab. Gojam has Abay as boundary gondar has sudan Wollo has Afar Shewa could have Addis-Mojo or build new highways Fiche to Shewa Amhara then to Addis or Amhara must take the highway connecting Addis to Gojam and Addis to amhara. So then Amhara could be its own republic. But Gurage none of that. Tulama must balance things out and promote Ethiopianism for the good
Amhara does not have border with Sudan, Metema Yohannes looted Tigray land by Menelik. You cannot loot and claim as yours, looted goes to the real owner after said and done.
-
- Senior Member
- Posts: 11626
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Metemma Tewodros, Amhara Military and Youth Nationalists Vanguarding the Amharian City from your Awri cousins
Gonder hates you such awris
Gonder hates you such awris
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Fed-up & Simbe11
እኔ ስንት ግዜ የጉራጌን አቋም መግለጽ እንደ ምችል አላቅም፤ አንዴ ልድገምላችሁ።
አንደኛ፣ ጉራጌ በዘር የተከፋፈለችህ ኢትዮጵያ ሲጀመር ጀምሮ ተቃውሟል። አሁንም ይቃውማል። ብቻን ግን የዘር ሲስተም የመለወጥ አቅም የለውም። ስለዚህ ጉራጌ በማይፈልገው ያገር አከፋፈል ውስጥ ብቸኛ በመሆኑ ተገዶ በስቃይ ማርጂናሊዘድ ሆኖ የሚኖር ህዝብ ነው።
ሁልተኛ፣ ጉራጌ ደቡብ ከሚባል ስብስብ ጋር በግድ በትግሬ ዎያኔዎችና ኦነግ ከደቡብ ጋር የተወረወረ ህዝብ ነው ። ጉራጌን ከፋፍሎ አዳክሞ የገደለው ዎያኔ ነው ምክኛቱም የዘር ፖለቲካን ጉራጌ እንደ ጸር ስለሚጠላው ። ጉራጌ ደቡብ ከተወረወረ ጅምሮ ማንነቱ የጠፋ ከፖለቲካ የወጣ ከኢኮኖሚ የተገፋ ህዝብ ነው ።
ለምሳሌ አማራን ዉሰድ። አማራ የዘር ክልል ተቃውሞ ሌላ አይነት ፌዴሬሽን እንዲመጣ እንደ መታገል ያንን ሰራት በማጽናቱ ኢትዮጵያዊነት አሁን ያለበት ድካም ላይ ደርሳለች ። ከኢትዮጵያ መድከም ጋር ጉራጌ እንደ ህዝብ እየወደመ ነው። ሌሎች ሁሉ የራሳቸውን ክልል ይዘው ሊለሙና ሲያድጉ ጉራጌን አገር የለሽ ለማድረኛ ለማጥፋት ሴራው ቀጥሏል ።
ሶስተኛ፣ ድሮ የትግሬ ዎያኔ ከፋፍለህ ግዛው ያመጣውን ፕላን ይዞ ሲዳማን ካስገነጠለ በኋላ አሁን ደሞ ኦሮሞች ለነሱ የሚመች 3 የደቡብ ክልሎች ለመፈብረክ ላይ ታች ይላሉ ። ያም አይሆንም ።
ስለዚህ የጉራጌ እውነተኛ አቋም፤
በኢትዮጵያ የክልል ፌዴሬሽን ፈርሶ ኢክልላዊ የጂኦግራፊ ምናምን ሰራት ከመጣ ጉራጌ ከክልል ግድ የለውም ።
ግን ሌካ ክልል ከማንም ጋር መሆን አይፈልግም ። ወይ ክልሎች ሁሉ ይፍረሱ። አልያ ጉራጌ ክልል መፍጠሩ መብቱና የማይለወጥ ፍላጎቱ ነው ። ጉራጌ ክልል ልሁን የሚለው ሌኦቹ በ10 ክልል ተከፋፍለው የነሱ ሄጂሞኒ ጥቃት በቀሩት ላይ እየጫኑ ስለሆነ ነው ።
ይህ ነው ጉራጌ ባንድ በኩል የዘር ፖለቲካን አምርሮ እየተቃወመ ዛሬ ከ30 አመት በሁላል ክልል የሚጠይቀው፣ ስለ ትገደድን ነው። አለዚያ ጉራጌ እንደ ሕዝብ ስለምንጠፋ !!
እኔ ስንት ግዜ የጉራጌን አቋም መግለጽ እንደ ምችል አላቅም፤ አንዴ ልድገምላችሁ።
አንደኛ፣ ጉራጌ በዘር የተከፋፈለችህ ኢትዮጵያ ሲጀመር ጀምሮ ተቃውሟል። አሁንም ይቃውማል። ብቻን ግን የዘር ሲስተም የመለወጥ አቅም የለውም። ስለዚህ ጉራጌ በማይፈልገው ያገር አከፋፈል ውስጥ ብቸኛ በመሆኑ ተገዶ በስቃይ ማርጂናሊዘድ ሆኖ የሚኖር ህዝብ ነው።
ሁልተኛ፣ ጉራጌ ደቡብ ከሚባል ስብስብ ጋር በግድ በትግሬ ዎያኔዎችና ኦነግ ከደቡብ ጋር የተወረወረ ህዝብ ነው ። ጉራጌን ከፋፍሎ አዳክሞ የገደለው ዎያኔ ነው ምክኛቱም የዘር ፖለቲካን ጉራጌ እንደ ጸር ስለሚጠላው ። ጉራጌ ደቡብ ከተወረወረ ጅምሮ ማንነቱ የጠፋ ከፖለቲካ የወጣ ከኢኮኖሚ የተገፋ ህዝብ ነው ።
ለምሳሌ አማራን ዉሰድ። አማራ የዘር ክልል ተቃውሞ ሌላ አይነት ፌዴሬሽን እንዲመጣ እንደ መታገል ያንን ሰራት በማጽናቱ ኢትዮጵያዊነት አሁን ያለበት ድካም ላይ ደርሳለች ። ከኢትዮጵያ መድከም ጋር ጉራጌ እንደ ህዝብ እየወደመ ነው። ሌሎች ሁሉ የራሳቸውን ክልል ይዘው ሊለሙና ሲያድጉ ጉራጌን አገር የለሽ ለማድረኛ ለማጥፋት ሴራው ቀጥሏል ።
ሶስተኛ፣ ድሮ የትግሬ ዎያኔ ከፋፍለህ ግዛው ያመጣውን ፕላን ይዞ ሲዳማን ካስገነጠለ በኋላ አሁን ደሞ ኦሮሞች ለነሱ የሚመች 3 የደቡብ ክልሎች ለመፈብረክ ላይ ታች ይላሉ ። ያም አይሆንም ።
ስለዚህ የጉራጌ እውነተኛ አቋም፤
በኢትዮጵያ የክልል ፌዴሬሽን ፈርሶ ኢክልላዊ የጂኦግራፊ ምናምን ሰራት ከመጣ ጉራጌ ከክልል ግድ የለውም ።
ግን ሌካ ክልል ከማንም ጋር መሆን አይፈልግም ። ወይ ክልሎች ሁሉ ይፍረሱ። አልያ ጉራጌ ክልል መፍጠሩ መብቱና የማይለወጥ ፍላጎቱ ነው ። ጉራጌ ክልል ልሁን የሚለው ሌኦቹ በ10 ክልል ተከፋፍለው የነሱ ሄጂሞኒ ጥቃት በቀሩት ላይ እየጫኑ ስለሆነ ነው ።
ይህ ነው ጉራጌ ባንድ በኩል የዘር ፖለቲካን አምርሮ እየተቃወመ ዛሬ ከ30 አመት በሁላል ክልል የሚጠይቀው፣ ስለ ትገደድን ነው። አለዚያ ጉራጌ እንደ ሕዝብ ስለምንጠፋ !!
Last edited by Horus on 01 Aug 2020, 02:04, edited 1 time in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Halafi Mengedi
ድሮ መርካቶ ስናድግ፣ የጉራጌ ልጆች አንድ በራሳችን ላይ የምንቀልደው ሂዩመር ነበረን ። እሱም "ጉራጌ በሞተ በሰባት አመቱ ብር ይዞ ይመጣል ትላለች እናቱ" እያልን እንቃለድ ነበር ። አሁን ደሞ ይህ መሃይም የዎያኔ ካድሬ እዚህ ፎረም ላይ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ሲባንን ሲባዝን ዎያነ በሞተ በሰባት አመቱ ተመልሶ ገዝቶ ብር ይዘርፍልኛል እያለ ይቃዣል ይህ አላፊ ገልቱ ቢባልስ?!!!! የጉራጌ ታሪካዊ ጠላት ያ ባንዳ መለስና የሱካ ካድሬ ቅሻሻ ሌቦች ናቸው ። ያ ታሪክ ተዘግቷል። ይህ አዲስ ትግል ነው ።
ድሮ መርካቶ ስናድግ፣ የጉራጌ ልጆች አንድ በራሳችን ላይ የምንቀልደው ሂዩመር ነበረን ። እሱም "ጉራጌ በሞተ በሰባት አመቱ ብር ይዞ ይመጣል ትላለች እናቱ" እያልን እንቃለድ ነበር ። አሁን ደሞ ይህ መሃይም የዎያኔ ካድሬ እዚህ ፎረም ላይ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ሲባንን ሲባዝን ዎያነ በሞተ በሰባት አመቱ ተመልሶ ገዝቶ ብር ይዘርፍልኛል እያለ ይቃዣል ይህ አላፊ ገልቱ ቢባልስ?!!!! የጉራጌ ታሪካዊ ጠላት ያ ባንዳ መለስና የሱካ ካድሬ ቅሻሻ ሌቦች ናቸው ። ያ ታሪክ ተዘግቷል። ይህ አዲስ ትግል ነው ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
እምድብር ከተማ (ድብር/ደብር) ማለት በሁሉም የጉራጌ ዲያሌክት ጫካ ማለት ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member+
- Posts: 9193
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የጉራጌ ሕዝብ ከራሱ ክልል የተለየ መፍትሄ በፍጹም አይቀበልም (የብልጽግና ካድሬዎች እጃችሁን ከጉራጌ ሰብስቡ)
Horus
There’s a Tigrai Tigrign saying, roughly translated like this:
He attacks ethnic based organizations and activists all the time yet he make exception when he is doing it himself
There’s a Tigrai Tigrign saying, roughly translated like this:
Thank you Fed up for exposing this hypocrisyወንድንም ፈልገሽ፣ ጢምም ጠልተሽ
He attacks ethnic based organizations and activists all the time yet he make exception when he is doing it himself
-
- Member+
- Posts: 5496
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44