Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30898
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የጎሳ ባንዳ መደብ መደርመስ

Post by Horus » 01 Aug 2020, 03:36

ገና ሰኔ አልገባም ፣

መስከረም ሲጠባ ምን እንደ ምናይ ልብ ብልችሁ ገምቱት !

እነ ጃዋርና ገርባ ቃሊቲን በደንብ ይለምዱታል !

አሁን የገንዘብ ወንዛቸውም እየደረቀ ነው !

የዱባይ ግርድና ሰራተኛ ቄሮ " በለፈለፉ ይጠፉ" ሆነና ቪዛ ተቀምቶ ወደ ሻሸመኔ ተመልሷል ። ደደባዊ ባህሪ !

እንዲያ ባንድ ቃል እንደ ገንፎ የተነፋው የጎሳ ባንዳ መደብ ኮላፕስ አደረገ፣ ተደረመሰ




kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የጎሳ ባንዳ መደብ መደርመስ

Post by kibramlak » 01 Aug 2020, 05:10

Love it,, have been waiting for this to happen

Post Reply