በዱባይ "ዳውን ! ዳውን! ኢትዮጵያ ሲሉ የነበሩት እና ታፍሰው በአውቶቢስ ገቢ የተደረጉት የጃዋር ተከታዮች ..
ዛሬ እያንዳንዳቸው 3ሺህ ድራም ቅጣት እንዲከፍሉ እና ወደ "ሰደቧት" ሀገራቸው ዲፖርት እንዲደረጉ ተወስኗል።
በተጨማሪ ሁለተኛ ወደ ዱባይ ተመልሰው እንዳይገቡ አሻራ ሰጥተው የሚሸከፉ መሆኑን ተወስኗል።
የሚገርመው ነገር ዶ/ር አብይ በዱባይ በነበረው ቆይታ ከንጉሱ ጋር ተነጋግሮ ብዙዋቹን
√ ከእስር እንዲፈቱ
√ የነበረባቸው የቪዛ ዕዳ እንዲሰረዝ
√ የስራ ፈቃድ ችግር የነበረባቸውን ችግሩ እንዲስተካከል ከፍተኛ እና አድካሚ የሆነ የዲፕሎማሲ ስራ ሰርተው ነበር።
ታዲያ ምን ያደርጋል ..
"በገዛ ፈሴ አስሜን መቀስቀሴ"
ይልሃል ይሄ ነው
°√ ፍቅር ያሸንፋል
-
- Member
- Posts: 2627
- Joined: 24 Jul 2018, 09:32
-
- Member+
- Posts: 9928
- Joined: 31 Oct 2019, 15:07
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Re: "በገዛ ፈሴ አስሜን መቀስቀሴ" one of my friend posted this good news
I love this !!! I wish they could throw them to indean ocean,, as we dont know what they could do when they are returned unless they arw put in jail for some time and then are sent to state farms to labour and reflect to change their evil behavior