Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Amayah
Member
Posts: 725
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by Amayah » 25 Jun 2020, 00:37

ከልዩ ልዩ ምንጮችና ክፍሎች ለማየት እንደ ሚቻለው በኦሮሞ ላይ እየተነሱ ያሉ ሁለት ዋና ዋና
ጥያቄዎች አሉ ።

አንዱ ከ16ኛ ዘመን ጀምሮ የድሮ ጋላ የዛሬ ኦሮሞ በወረራ ከነባር ህዝቦች የዘረፉ መሬት
ጉዳይ ነው። ይህ በኦሮሞ ላይ እየቀረበ ያለውና ወደፊትም መነሳቱ የማይቀረው የመሬት ጥያቄ የሚፈታው
እንዴት ነው ። ይህ ከባሌ እሰከ ወሎ፣ እስከ ወለጋ እስከ ሸዋ የሰፋ የመሬ ወረራ እንዴት ነው ፍትሃዊ
መፍትሄ የሚያገኘው የሚለው ነው ። በዚህ የመሬት ቅሚያ መሬት አልባ፣ አገር አልባ የሆኑት ሕዝቦችና
ጎሳዎች ስንት ናቸው? እነማን ይባላሉ? የሚለው አንደኛው ጥያቄ ነው ።

ሁለተኛው ጥያቄ በጋላ የገዳ የጦር ወረራ ዘራቸው፣ ደብዛቸውና ማንነታቸው ስለጠፉት ሕዝቦችና ጎሳዎች
ጉዳይ ነው ። የዘመኑ ኦሮሞች ለነዚህ የገዳ ሰለባ ለሆኑት ሕዝቦች ማድረግ ያለባቸው የካሳና ይቅርታ ጥየቃ
ምን መሆን አለበት የሚሉትና ሌሎች ተጓዳኝ ጉዳዮችን ይመለከታል ።

ይህ ታሪካዊና ግዜያዊ ቁስል እያመረቀዘ እንጂ እየታከመ አይሄድም ። ማለትም ኦሮሞች በግልጽ ቀርበው
የምፍትሄ አካል እስካልሆኑ ድረስ ። አሁን ትልቁ የመሬት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። አሁን
ትልቁ የማንነት እና ዘር ማጥፋት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። ይህን ጉዳይ ስንት ኦሮሞች
ያውቁታል?

Amayah
Member
Posts: 725
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by Amayah » 25 Jun 2020, 02:40

ድሮስ ቢሆን መሬት መውረርና ህዝንብ ማስተዳደር ይለያያሉ ። ይህ ሁሉ ኦሮሞ እያለ ህንድና ፊሊፒኖ ነው ሮቤን ሚገዛ


banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by banebris2013 » 25 Jun 2020, 04:40

Amayah wrote:
25 Jun 2020, 00:37
ከልዩ ልዩ ምንጮችና ክፍሎች ለማየት እንደ ሚቻለው በኦሮሞ ላይ እየተነሱ ያሉ ሁለት ዋና ዋና
ጥያቄዎች አሉ ።

አንዱ ከ16ኛ ዘመን ጀምሮ የድሮ ጋላ የዛሬ ኦሮሞ በወረራ ከነባር ህዝቦች የዘረፉ መሬት
ጉዳይ ነው። ይህ በኦሮሞ ላይ እየቀረበ ያለውና ወደፊትም መነሳቱ የማይቀረው የመሬት ጥያቄ የሚፈታው
እንዴት ነው ። ይህ ከባሌ እሰከ ወሎ፣ እስከ ወለጋ እስከ ሸዋ የሰፋ የመሬ ወረራ እንዴት ነው ፍትሃዊ
መፍትሄ የሚያገኘው የሚለው ነው ። በዚህ የመሬት ቅሚያ መሬት አልባ፣ አገር አልባ የሆኑት ሕዝቦችና
ጎሳዎች ስንት ናቸው? እነማን ይባላሉ? የሚለው አንደኛው ጥያቄ ነው ።

ሁለተኛው ጥያቄ በጋላ የገዳ የጦር ወረራ ዘራቸው፣ ደብዛቸውና ማንነታቸው ስለጠፉት ሕዝቦችና ጎሳዎች
ጉዳይ ነው ። የዘመኑ ኦሮሞች ለነዚህ የገዳ ሰለባ ለሆኑት ሕዝቦች ማድረግ ያለባቸው የካሳና ይቅርታ ጥየቃ
ምን መሆን አለበት የሚሉትና ሌሎች ተጓዳኝ ጉዳዮችን ይመለከታል ።

ይህ ታሪካዊና ግዜያዊ ቁስል እያመረቀዘ እንጂ እየታከመ አይሄድም ። ማለትም ኦሮሞች በግልጽ ቀርበው
የምፍትሄ አካል እስካልሆኑ ድረስ ። አሁን ትልቁ የመሬት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። አሁን
ትልቁ የማንነት እና ዘር ማጥፋት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። ይህን ጉዳይ ስንት ኦሮሞች
ያውቁታል?
Amayah/Horse/Horus
Nice try. No nick name change your day to day cry against oromo. First of all you have to justify the presence of those who claim are displaced? Next you have to justify is the so called oromo expansion of Gala/Oromo has ever happened (I hope you do not use your dabtaras as evidence or those so called biased historians of AAU). Even if what you say has happened, there is nothing you can do other than crying day and night. Oromos will remain your nightmare as long as you live. I am sure of that.

Horus
Senior Member+
Posts: 30903
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by Horus » 25 Jun 2020, 04:48

ያቤሎ = ራንምበሪስ ማናምን
እኔኮ ሃሳቤን በራሴ ስም የምጽፍ ሰው ነኝ ታቀኛለህ ። ግዜህን አታባክን። ካሻህ ያማያን ጥያቄ መልስ ። ስለ ደቡብ ታልከው ልክ አቋሜ ነው። ያንተ ሌባ አባ ኪራይ ሄደን አናግረው ። ማፈሪያ በለው !!

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by tlel » 25 Jun 2020, 18:13

You will see, just like Tplf, Sidama, or Welayta or Oromia, who ever have referendum, just like Tplf family, these regions will form their own family, sign with domestic and foreigners to enslave the people, and extort the natural resources. For example, coffee, oil, etc. that is the reason making these regions autonomous and indpendent. What is not clear is what Tplf benefit unless it will controls Amara and Afar land for its survival. It want to be power house with what, Axum, yes maybe with tourism, apart from that how does Tigray survive in terms of natural resourceS? That is the reason the idea of indpendence could not happen in 1994 because Tplf was druelling on gold, oil, grains, coffee of other regions.

sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by sun » 25 Jun 2020, 19:09

Amayah wrote:
25 Jun 2020, 00:37
ከልዩ ልዩ ምንጮችና ክፍሎች ለማየት እንደ ሚቻለው በኦሮሞ ላይ እየተነሱ ያሉ ሁለት ዋና ዋና
ጥያቄዎች አሉ ።

አንዱ ከ16ኛ ዘመን ጀምሮ የድሮ ጋላ የዛሬ ኦሮሞ በወረራ ከነባር ህዝቦች የዘረፉ መሬት
ጉዳይ ነው። ይህ በኦሮሞ ላይ እየቀረበ ያለውና ወደፊትም መነሳቱ የማይቀረው የመሬት ጥያቄ የሚፈታው
እንዴት ነው ። ይህ ከባሌ እሰከ ወሎ፣ እስከ ወለጋ እስከ ሸዋ የሰፋ የመሬ ወረራ እንዴት ነው ፍትሃዊ
መፍትሄ የሚያገኘው የሚለው ነው ። በዚህ የመሬት ቅሚያ መሬት አልባ፣ አገር አልባ የሆኑት ሕዝቦችና
ጎሳዎች ስንት ናቸው? እነማን ይባላሉ? የሚለው አንደኛው ጥያቄ ነው ።

ሁለተኛው ጥያቄ በጋላ የገዳ የጦር ወረራ ዘራቸው፣ ደብዛቸውና ማንነታቸው ስለጠፉት ሕዝቦችና ጎሳዎች
ጉዳይ ነው ። የዘመኑ ኦሮሞች ለነዚህ የገዳ ሰለባ ለሆኑት ሕዝቦች ማድረግ ያለባቸው የካሳና ይቅርታ ጥየቃ
ምን መሆን አለበት የሚሉትና ሌሎች ተጓዳኝ ጉዳዮችን ይመለከታል ።

ይህ ታሪካዊና ግዜያዊ ቁስል እያመረቀዘ እንጂ እየታከመ አይሄድም ። ማለትም ኦሮሞች በግልጽ ቀርበው
የምፍትሄ አካል እስካልሆኑ ድረስ ። አሁን ትልቁ የመሬት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። አሁን
ትልቁ የማንነት እና ዘር ማጥፋት ጥያቄ ያለው በኦሮሚያ ውስጥ ነው ። ይህን ጉዳይ ስንት ኦሮሞች
ያውቁታል?
Scavenger Amaya, :P

Please be kind and stop smoking and sniffing substances from your favourite street corner Shisha houses and then after seeing hallucinations and the proverbial pink cakes hanging over head high up in the sky just like your well known proverbial Manna form the empty blue sky.

Throughout historical times the egalitarian and democratic Gada Oromos have been robbed from their human and material resources that includes the raiding, capturing and selling of their best and brightest youth which they need to count and get them back both in kind and cash as time moves on. Oromos only need to unite and mobilize their own human and material resources, establish themselves solidly so as to have unquestionable and irrevocable 101% rights on their resources, no question asked whatsoever.

At the same time engaging in working with friendly individuals and groups all over the places while teaching very spicy and bitter sweat unforgettable lessons for evil minded scavenger serpent Judas types planning and trying to sell humans and their resources for 30 silver coins and then after that come to feel guilty and commit suicide just like Judas. Scavengers never sleep!


"Hamburger steak is carrion, and quite unfit for food except by a turkey buzzard, a hyena, and the other scavengers." ~John K. :P

Amayah
Member
Posts: 725
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by Amayah » 25 Jun 2020, 21:26

አቶ/ወ/ሮ ሰን፡
ይህ ውይይት እኔ የፈጥርኩት አይደለም። ለብዙ ዘመን ሲወራ ሲተው የነበረና አሁን ግዜው ስለደረሰ በግልጽ የወጣ ሃቅ ነው። የፈጠገር፣ የባደቄ፣ የወረቤ፣ የውጅ፣ የእንደ ገብጣን፣ የጋፋቶች፣ የዳሞቶች፣ ሌሎች ብዙ ብዙ አህዛብ ታሪክ፣ መሬት፣ ማንነትና ጥፋት እንግዲህ ተደባብሶ የሚረሳ ጉዳይ አልሆነም። ትክክለኛ ነገር ወይይቱን ከፍቶ ወደ መፍትሄ የሚወስደውን መንገድ መያዝ ነው ። ሰጎን ራሷን አሸዋ ወስጥ ትደብቃለች ይባላል።

በኦሮሞ የተቀሙት የነባር ሕዝቦች መሬትና ማንነት የፊታቸን ትልቁ የፍትህ እና የመሬት ጥያቄ ናቸውና ።

Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: በታሪካዊ የጋላ ወረራ እና በዛሬ ኦሮሞ ላይ እየተነሳ ያለው የመሬትና ዘር ማጥፋት ጥያቄ

Post by Abaymado » 26 Jun 2020, 11:15

Exactly, heavy pressure should be in place to counteract gallas. Otherwise there is price all will pay.

Post Reply