Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 8408
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

The Garden of Evil

Post by Digital Weyane » 21 May 2020, 12:35

በመቀሌ የአስቸኳይ አዋጁ ተላልፋችኃል በሚል የከተማው ፖሊስ ወድያው አንድ ሰው መግደሉና በሱ ስበቡ በተፈጠረ ግርግርም ሌሎች ሁለት ወጣቶች በከባድ ቆስለው ህክምና እየተደረገላቸው መኖሩ ይታወሳል ። ከቆሰሉት መካከል ሁለተኛው ትላንት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ሶስተኛው ወጣት ደግሞ ዛሬ ሌሊት ህይወቱ አልፏል ።

Digital Weyane
Member+
Posts: 8408
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: The Garden of Evil

Post by Digital Weyane » 21 May 2020, 18:21

"...በአምስት ሺህ ብር የወር ደመወዝ ሆቴል እየተቀለባችሁ፣ ዊስኪ እየተጎነጫችሁ (ምንጩን ፈጣሪ ይወቀው)፣ ዳቦ የራበውን የትግርይ ህዝብ ላንተ ቆሜልሃለሁ ማለት ዘበት ነው!!"
------------------------(ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ)


Whose side are you on? :roll: :roll:


Schools in Tigray

Afdeyu
Member
Posts: 540
Joined: 03 Nov 2019, 10:16

Re: The Garden of Evil

Post by Afdeyu » 21 May 2020, 23:54

I miss the funny DW (cowboys humera)

Post Reply