-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በጉራጌ ብዙ ግዙፍ የእምነት በአላት አሉ ! እኔ ባደግሁበት ክስታኔ የጥቅምት ዳዮ አቦ፣ የግምቦት ምድረ ከብድ አቦን የሚያክል የለም ። አባታችን ጻዲቁ አቦ፣ የነአዳዲ ማሪያም፣ የነዝቋ
መዋሻ መንገድ የሚገኙት ምደረ ከብድና ታላቁ ዝቋላ !! ምድረ ከብድ ማለት ቅዱስ ቦታ ማለት ነው !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በጉራጌ ብዙ ግዙፍ የእምነት በአላት አሉ ! እኔ ባደግሁበት ክስታኔ የጥቅምት ዳዮ አቦ፣ የግምቦት ምድረ ከብድ አቦን የሚያክል የለም ። አባታችን ጻዲቁ አቦ፣ የነአዳዲ ማሪያም፣ የነዝቋ
አያችሁ ድሮ ድሮ በምደረ ከብድ የሴቶች ገዳም አልነበረም። ስለዚህ የምድረ ከብድ አማኞች ባመት አንድ የክስታኔ ቆንጆ ድንግል ተሞሽራ ፣ ለእምነት ተድራ ላዳዲ ማሪያም ገዳም መናኝነት ትሄድ ነበር ። ማለትም ከግራኝ በፊት አዳዲ ማሪያም፣ ዝቋላ እና ምደረ ከብድ አንድ ደብር ነበሩ ። ሁሉም የጻዲቁ አቦ ስራዎች ናቸው። ሶስቱም በ 1460ቹ ነው የቆሙት ። ግራኝ ካቃጠለው በኋላ አማኙ ሁሉም የዋሻ መቅደሶች ሆኑ ። ከዚያም አጼ ምኒልክ መልሰው አሰርዋቸው ።