5፤23 ደቂቃ ላይ ተከተሉት
-
- Senior Member+
- Posts: 30929
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም ነበው
ይህ አስገራሚ ሰው በ14 ወራት ውስጥ 30 መጻህፍት አንብቦ 2 መጻህፍት ጽፎ ወጣ !! ያገሬ ወጣት አንድ እውነተኛ መሪ፣ ልሂቅ፣ ኤክስፐርት፣ አንስተማሪ እነሆ !! በዚህ በያዝነው ዘመን አንድ ትልቅ ፍልስፍና፣ ቲኦሪ እያደገ ነው። እሱም ጸረ ተሰባሪነት ይባላ ። እነዚህ ጸረ ተሰባሪ ሰዎች እጅግ ጥቂት ሲሆኑ እነሱም በአደጋና ቀውስ የሚያድጉ ይባላሉ። ቀውስና አደጋ የቀሩትን ሲሰብር እነዚህን ግን እንደ ምግብ እና ጸጋ ያበለጽጋቸዋል ፣ ይመነድጋቸዋል ። ኤርሚያ ማለት ያ ነው !!!
5፤23 ደቂቃ ላይ ተከተሉት
5፤23 ደቂቃ ላይ ተከተሉት
Last edited by Horus on 24 Mar 2020, 01:26, edited 3 times in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30929
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30929
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው
ልክ እንደ መንግስቱ፣ ልክ እንደ ዎያኔው መለስ፣ አቢይም ስለ 40 ሺ ሹክሻክ ካድሬዎቹ፣ ክራይ ሰብሳቢ ስራ ፈላጊዎችን ነው ሚነግረን ። በሁለት አመት ወስጥ አንድ ዎያኔ ያልሆነ ትልቅ ምሁር ኢትዮጵያ እንዲገባ አልሆነም። ጉዱ ገና ይታያል ያቢይ ፖፑሊዝም !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30929
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም
እኔ አቢይን በጣም እወደዋለሁ፣ ግን በፍጹም አላምነውም።
-
- Member
- Posts: 1559
- Joined: 28 Dec 2019, 14:24
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው
This guys was doing shua shua with Weyane, and there was video, but he keeps lying. Now he wants the PP attention. He talked about how Dr aby applogized in public. Shouldn't this camelion also applogize for sleeping with Weyane? He is perfect with words to sway the leaders. It is true what Dr Aby said, the so called educated Ethiopians that gave up Ethiopia since Ehapa till today, and we have the so called educated OLF "ethnicologists"
-
- Member+
- Posts: 9924
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም
When Prof. Merera Gudina used the same wording to describe the current political situation in the country, he was readily labelled as an ethnic demagogue, who spouses a bad will for the country.
Now a certain Negade is using the same words and he is readily said a foresighted and brilliant hero. People of double standard have no shame!
Definitely they can't decide on the future of the country, the country must produce more level-headed personalities, who are guided by a logic instead of sheer hate.
Now a certain Negade is using the same words and he is readily said a foresighted and brilliant hero. People of double standard have no shame!
Definitely they can't decide on the future of the country, the country must produce more level-headed personalities, who are guided by a logic instead of sheer hate.
-
- Senior Member+
- Posts: 30929
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም
Defend,
ኢርሚያ አመልጋ ልሂቅ የተባለው ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች ስላለ አይደለም ። ይህን ብዙ ብዙ ሰዎች ብለውታል። ኤርሚያን ብሪሊየንት የሚያስብለው ብሪሊየንት የቢዝነስ ልሂቅ እና ፍላስፋ ስለሆነ ነው። ኬር !
ኢርሚያ አመልጋ ልሂቅ የተባለው ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች ስላለ አይደለም ። ይህን ብዙ ብዙ ሰዎች ብለውታል። ኤርሚያን ብሪሊየንት የሚያስብለው ብሪሊየንት የቢዝነስ ልሂቅ እና ፍላስፋ ስለሆነ ነው። ኬር !
-
- Member
- Posts: 457
- Joined: 02 Jun 2019, 13:56
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም
There is no brilliance to be found from a conman who was caught more than once being a conman.
Pardons don't make him innocent either, just the beneficiary of political circumstance..
Pardons don't make him innocent either, just the beneficiary of political circumstance..
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም
How normal is someone calling a thief, even according to TPLF definition, and lucky to be pardoned by Abiy a brilliant business minded person?
Unless, that someone, had a chance to [deleted] the brilliant business minded person rear end!!!!!
Unless, that someone, had a chance to [deleted] the brilliant business minded person rear end!!!!!