Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Mahlana
Member
Posts: 1116
Joined: 25 Jan 2018, 08:33

የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Mahlana » 24 Mar 2020, 12:45

የትግራይ ህዝብ ብቻውን የሸዓብያን ሀይል በደምብ መደምሰስ ይችላል!!

Last edited by Mahlana on 24 Mar 2020, 15:28, edited 1 time in total.

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 12:48

Nihirom Ayahdurunay???


Guhilay Issayas as soon as he saw woyane missiles on display for the 45the birthday of shartu Woyenti, he moved from Adi Hallo open air space to terrorits hideout Tora Bora Gedem to save his life from woyane long range missiles.




Issayas new neighbors




Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 13:13

Gen Teferi Mamo,

Where did you get such nice house now no amhara never had like the house you owned pre 1991???

Amhara led the country for over 100 years yet we have not seen anywhere in Amhara even Addis Ababa one house like yours but woyane came left the moral decade Amhara and you owned lavish home because you worked for woyane.

About Amhara you armed them and woyane is scared Amhara, time will tell to all of us without any lie but the actual truth on the ground. If Tigray and Amhara start war Amhara will not stand any hit for two days you will see them surrendering and claiming we are Tegaru too, may be the hidden tigrigna they do not want to speak will come out and speak at that time. If war breaks, in a few hours Qobo will be liberated and Woldia will be like Zalambessa at the end of the day and all residents till flee to Desse and Tigray arm forces will build base right the outskirt of Woldia hills to connect wag Himra Lassta Lalibela. From Gonder side Tigray will liberate all north Gonders including Semine mountain to Agareb or Atbara river true Tigray border including Lemalimo hills. Sudan will move in via Qura and the Qimant will control Gonder city and Agew will declare Gonder city their permanent city of all Agews. Sudan has huge stake on this war because Sudan does not want to have border with Amhara like Tigray, so Sudan and Tigray will not have any border with sudan since Qimant with Agew will be the border with Amhara and Agew and Qimant will be supported by Tigray and Sudan for their long term interests.

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by pushkin » 24 Mar 2020, 13:24

What an idiot person is this? He is a captive who has yet a slave mentality. Has got any concept of a kilometer who says they have entered a hundred kilometers inside Eritrea? Is he thinking the old combatants to be the present soldiers of Eritrea? What is his ground to say that the Eritrean soldiers are weak to confront the Woyane militia? Ethiopia got a good lesson that it can't win Eritreans through war after their shameful trial of 2016 under the Prime minister Hailemariam Temetatagn Ermija. During that time, they have learned a lesson about modern mechanized & missile armaments the Eritrean soldiers have equipped. Since he is a stupid person, he says they have broken the Eritrean army & cannot confront the Woyane Militia & following this he says the Federal army will not let Tigray to be attacked by Shabia. These are the useless Ethiopian Generals who couldn't even fulfill the rank of a surgeon. Well, if Agames think that Eritrea cannot confront them let them try where the repercussions will be severe :mrgreen: :lol: :lol: :mrgreen:
Mahlana wrote:
24 Mar 2020, 12:45
የግራይ ህዝብ ብቻውን የሸዓብያን ሀይል በደምብ መደምሰስ ይችላል!!


Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 13:37

When you hunt animal, first break her to the point won't move anywhere and leave her for a while and come and sweep her in one scoop.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 24 Mar 2020, 14:45

በኮሎኔልነት ማዕረግ የወያኔ መርሰነሪ ጦርን ሲያገለግል የነበረው የጂማ ተወላጅ የሆነው ኮሎኔል አበበ ገረሱ የሰጠው ቃለ-መጠይቅ ነው።


ማን ያውራ? የነበረ! ……. ማን ያርዳ? የቀበረ!


ፃድቃንና ፆረና


TPLF General Tsadqan Gebre-Tensae providing the general scope of the invasion campaign



"እንደምን አደርክ ኮሎኔል?"

"ሰላም ላንተ ይሁን ጋዜጠኛው።"

"ቀጠሮ በማክበርህ አመሰግናለሁ።"

"ወታደር አይደለሁ መቸስ!"

"... እንግዲህ ወደ ጉዳያችን እንዝለቅ። ጄኔራል ፃድቃንና የፆረና ውጊያን በተመለከተ አጫውትሃለሁ ብለኸን ነበር። ከየት ብንጀምረው ይሻል ይሆን?"

"ከመሃሉ መጀመር ሳይሻል አይቀርም። ያየሁትና የሰማሁት እንደወረደ ላውጋህ። ጸሃፊው አንተ ነህና እንደሚሆን ታደርገዋለህ።"

"መልካም ወንድሜ። አንተ እንደመጣልህ ተናገር። እኔ ያንን ወስጄ ለታሪክ ተረካቢው ትውልድ አደርስልሃለሁ።"



"... ወያኔ ወደ ኤርትራ ጦርነት የገባው 10 ክፍለጦሮች ይዞ ነበር" ሲል ጀመረ። እናም ቀጠለ፦

"... ከዚህ ዉስጥ አንዱ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ሲሆን፤ አንድ ተጨማሪ ኮማንዶ ብርጌድም ነበር። በ1991 ጦርነቱ ሲጀመርም ይህ የሰራዊት ሃይል በአራት ግንባሮች ነበር ለማጥቃት የተዘጋጀው። ቡሬ፣ ዛላንበሳ፣ ፆረና እና ባድመ ግንባሮች ላይ ማለት ነው።

በ1991 ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዉግያ የተበላሸና በጣም ኣሰቃቂ ነበር። የጦር መኰነን ሆነህ እንደ ባለ ሙያ ስታየው ዉግያው በጥቅሉ የሙያ ብቃት ያልታየበት ኣሳፋሪ ጦርነት ነበር ማለት ይቻላል።

ያ ሁሉ ዜጋ ያለቀበትና ያ ሁሉ የአገር ሃብት የወደመበት ጦርነት ከጦርነት አመራር ችግር መሆኑ በግልጽ እየታወቀ አንድም የጦርነቱ መሪ ተጠያቂ ሳይሆን እንዲሁ መቅረቱ በጣም ያሳዝነኛል። ይልቁን በምርጫ 97 "ቅንጅትን ኣልተዋጋችሁም!"... "የኣመለካከት ችግር ኣለባችሁ!" በሚል ከጦርነቱ በላይ ትኩረት ተሰጥቶ ነበር። ከጄኔራል መኮንን እስከ ተራ ወታደር 20,000 የመገመት መለዮ ለባሽ ያለሃጢኣቱ ታስሮ ተባሮአል። ከሃላፊነት እንዲወገድ ተደርጎአል።

በጃንሆይና በደርግ ዘመን ኤርትራ ላይ ዉጊያ ተደርጎ የተሰዋው ዜጋችን ቁጥር ከ250 ሺህ እስከ 300 ሺህ ይደርሳል። ከዚህ ኣንጻር ወያኔ በአንድ አመት ዉስጥ ኤርትራ ላይ ያስፈጀው የወታደር ቁጥር በጣም አሳፋሪ ነው። ከመከላከያ የሰው ሃይል አስተዳደር ልማት መምሪያ ሰነዶች ያገኘሁት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በጠቅላላ በኢትዮ-ኤርትራ ዉግያ 98,700 ወታደር ሲሞትብን፣ 194,300 ቁስለኛ ተረክበናል። ከኦርዲናንስ እዝ ያገኘሁት መረጃ ደግሞ መጀመሪያ ለዉጊያ ከተዘጋጀው ከባድ መሳርያ ⅔ኛው መውደሙን ነግረዉኛል። ይህንን ትርጉም አልባ ጦርነት የመሩት መሪዎች ሰኣረ መኮንን፣ ሳሞራ የኑስ፣ ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ ታደሰ ወረደ፣ ኳርተር (አብርሃ ወልደማሪያም)፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ የተባሉት ጄኔራሎች ናቸው። የጦርነቱ የማእከላዊ እዝ አባላት ደግሞ መለስ ዜናዊ፣ ስዬ አብርሃ፣ ተወልደ ወልደማርያም፣ ኣለምሰገድ ገብረኣምላክ፣ ተፈራ ዋልዋ፣ ፃድቃን ገብረትንሳኤ እና ክንፈ ገብረመድህን ነበሩ።

የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሰነድና መረጃ ገና ታሪክ ጸሃፊዎች እጅ አልገባም። ወደፊት ብዙ ኣስገራሚ ታሪኮችን ልንሰማ እንችል ይሆናል። በ1991 የተካሄደውን የመጀመሪያ ዙር ጦርነት እንኳ ብናይ በጣም መሰረታዊ የሆኑ ወታደራዊ ስህተቶች በቀላሉ ማውጣት እንችላለን።

የቡሬ ግንባር ላይ ታደሰ ወረደ ተመደበ።

የተሰጠው ትእዛዝ አሰብን ከያዘ በሁዋላ የቀይ ባህርን ዳርቻዎች እያጠቃ፣ ምፅዋን እንዲቆጣጠርና እዚያው ሆኖ ቀጣዩን ግዳጅ እንዲጠባበቅ ነበር።

ፆረና ላይ አብርሃ ወልደገብርኤል፣ (በቅርብ ፃድቃን እየተከታተለው)፣ ዛላንበሳ ደግሞ ብርሃነ ነጋሽ ነበሩ።

ሁለቱም በየአቅጣጫው አጥቅተው ሰገነይቲ ላይ በመገናኘነት አንድ ግንባር እንዲፈጥሩና በአንድ ኮማንድ ስር በመደራጀት አስመራ እንዲገቡ ታዘዙ።

ባድመ ላይ ሰአረ መኮንንና ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ እንዲሁም አበባው ታደሰ (በቅርብ ሳሞራ እየተከታተላቸው) ተሰየሙና ቆላማውን የኤርትራ ክፍል ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩ ተነገራቸው።

ለዚህ እቅድ የአሸዋ ገበታ በየአካባቢው ተዘጋጅቶ ያን መሰረት ያደረገ ሰፋፊ ልምምዶች ተደርገዋል። የጦርነቱ እቅድም በየደረጃው ተነግሮኣል። በእቅዱ ላይ ታዲያ ብዙ ኣከራካሪ ጉዳዮች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ አዲግራት ላይ በተዘጋጀው የአሸዋ ገበታ ልምምድ ላይ የ23ኛ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበረው ኮሎኔል በርሄ ገብረማርያም፥
  • "ኤርትራን የመውረር እቅድ ፖለቲካዊ ኪሳራ አያስከትልብንም ወይ? ሰራዊታችንስ የመዋጋት ፍላጎት እንዴት ይኖረዋል? እንዴትስ ማሳመን ይቻላል? በትክክልስ ዉጊያውን በተባለው መሰረት ማካሄድ እንችላለን ወይ? እቅዱን እንደገና ብታዩት ጥሩ ነው።" የሚል አስተያየትና ጥያቄ አነሳ።

ጄኔራል ፃድቃንና ወዲ መድህን የሰጡት መልስ፣
  • "ሻእቢያን ካላጠፋን እኛ መኖር አንችልም። የሻእቢያ ሃይል ደካማ ነው። የኤርትራ ኢኰኖሚ ጦርነቱን መሸከም አይችልም። በተኩስ ሃይልም የበላይነት አለን። ይህ ዉሳኔም የመንግስት ዉሳኔ በመሆኑ ማንም ሊያደናቅፈው አይችልም!" የሚል ነበር።


በአሸዋ ገበታው ዙሪያ የነበሩት የበታች ኣዛዦች፣ "እቅዱ ሊሳካ አይችልም" የሚል ጥርጣሬ ነበራቸው። አሽዋ ላይ የምናየውን፣ በተግባር መሬት ላይ በትክክል መፈጸም የመቻላችን ጉዳይ ሚዛኑን ያልጠበቀ ነበር። ይህ የጥርጣሬ ጥያቄ በባድመና በቡሬ ግንባሮችም ተነስቶ የነበረ ሲሆን፣ እንደ አዲግራቱ ዉይይት "ዉሳኔው የመንግስት ነው!" በሚል ነበር የተዘለለው።

ጦርነቱ ተካሄደ።

በባድመ ግንባር ነበር የተጀመረው። ማጥቃቱን የጀመሩት ሶስት ክፍለ ጦሮች ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰባቸው፣ 20ኛው ሜካናይዝድ ክፍለ ጦርና አንድ ኰማንዶ ብርጌድ ተጨምሮ፣ ሌሎች ሁለት ክፍለ ጦሮች ታክለው በድጋሚ ተሞከረ። ከፍተኛ ሰብአዊና ማቴሪያላዊ ጉዳት ደርሶብን እቅዱ ሳይፈጸም ቀረ።

በባድመ ውጊያ በእቅዱ መሰረት መሄድ እንዳልተቻለ እየታወቀ፣ በፆረና በኩል ዉጊያው እንዲቀጥል ፃድቃን አዘዘ።

የዉጊያው እቅድ መግለጫ የተሰጠው እንፋራ በተባለ ቦታ ላይ ነበር። ፆረና ላይ ልዩ ዝግጅት ተደርጎ ነበር። 12,000 ያህል የትግራይ ሚሊሺያ፤ ከ5,000 በላይ አግላይ እንዲሁም ስንቅና ጥይት አቀባይ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ አህያና ፈረስም ለዚሁ ጦርነት ተሰልፈው ነበር። ለአንድ ሳምንት ያህል ከፍተኛ የጭንቀት ሙከራ ቢደረግም በዚያች ጠባብና ሙት መሬት የተሰለፈው ያ ሁሉ ንብረት፣ መሳሪያ፣ ሚሊሻና አግላይ፣ አህያና ፈረሶች ሳይቀር አንድ ላይ ረገፉ።

የ20ኛው ግዙፍ ሜካናይዝድ ሃይል እግሪ መከል ላይ አመድ ሆኖ ቀረ። ታንኰቹና ተሽከርካሪዎች በሙሉ አረሩ። ሻእቢያ በቀላሉ ከዛለንበሳ፣ ከአዲኳላና ከማይአይኒ አቅጣጫዎች በተጠመዱ መድፎች ሰራዊታችንን ተቀበለው። ይህ የጀግንነት ጉዳይ አይደለም። የኛ የጦር መሪዎች ወታደራዊ ቴክኒክ ከአለማወቅና ከብቃት ማነስ የመጣ ነበር። ሰራዊታችን እንዳለ ገብቶ ረገፈ። ከዚህ እልቂት የተረፉት ወደ ሁዋላ ሸሽተው ገርሁ ስርናይ እና እንትጮ፣ አድዋ ገቡ። ለአንድ ሳምንት የተሞከረው ዉጊያ በከፍተኛ ኪሳራ ከተደመደመ በሁዋላ የጦርነቱ ኣዛዥ የነበረው ጄኔራል ፃድቃን በወቅቱ ማዘዣ ጣብያ ከነበረችው እንፋራ ላይ ስብሰባ ጠራ።


ፃድቃን ስብሰባዉን ሊጀምር ሲል እንባው ቀድሞት ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ። ሁሉም ተሰብሳቢ ተያይዞ መላቀስ ሆነ።

እንፋራ የለቅሶ ቦታ ሆነች።

ፃድቃን በመጨረሻ እንደምንም ራሱን ተቆጣጥሮ ከተረጋጋ በሁዋላ ተሰብሳቢውን ለማረጋጋት ሞከረ። እንዲህ ሲልም ተናገረ፤
  • "እስካሁን ብዙ ጦርነቶች መርቻለሁ። ብዙ ዉጊያዎችን ተዋግቼያለሁ። አይቻለሁ። ሰምቼያለሁ። እንዲህ አይነት መጥፎ ሁኔታ ግን ገጥሞኝ አያውቅም።"


የስብሰባው አላማ የጦርነቱን ሁኔታ ገምግሞ መፍትሄ ለመፈለግ የታሰበ ነበር። በመሆኑም ጦርነቱ ሁለት መሰረታዊ ችግሮች እንዳለበት ተሰብሳቢው ገመገመ።

"ከቦታው አስቸጋሪነት አኳያ የዉጊያ እቅዱ ስህተት ነበር። ቦታው ለመከላከል ለጠላት ምቹ ሲሆን፣ ለወገን ጦር ማጥቃት ምቹ ኣልነበረም። በቂ ዝግጅት አልነበረንም። በቂ የሰው ሃይልና የተኩስ ኣቅም አልነበረንም። በጠላት ላይ የነበረን ግምገማ የተሳሳተ ነበር። ጠላት የመሬቱን አመቺነት ተጠቅሞ ተኩስ እንደፈለገ ማዘዋወር ችሎኣል። ጠላት በቂ የሰው ሃይልና የዉግያ ቁመና ይዞ ነበር" ተባለ።

ወደ ዝርዝር ጉዳይ ሳይገባ፣ ግምገማው በዚሁ ተዘጋ። ይህን መነሻ በማድረግም ሌላ ዉሳኔ ተወሰነ።

"... በዛላንበሳና በቡሬ ተይዞ የነበረው የማጥቃት እቅድ እንዲሰረዝ። የተኩስ አቅምን ለማጠናከር ከአየር ሃይልና ከምድር ሃይል ኰሚቴ ተቋቁሞ በጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት መሪነት መሳርያዎች እንዲገዙ። ከፍተኛ የሰው ሃይል ምልመላ ተደርጎ በስፋት ስልጠና እንዲካሄድ። ይህን የምልመላ ስራ ደግሞ በረከት ስምኦን እንዲመራው። የስልጠና ስራውን አባዱላ እንዲከታተለው። አሁን ያሉን 12 ክፍለጦሮች በአጭር ጊዜ ወደ 30 ክፍለጦሮች እንዲያድጉ። ሰራዊቱ ማገገም እንዲችል በመከላከል ብቻ እንዲቆይ..."

እነዚህ ዉሳኔዎች ከጦርነቱ ማእከላዊ እዝ መወሰናቸውን ፃድቃን እንፋራ ላይ ከክፍለ ጦር በላይ ላለን ኣዛዦች ጠርቶ ዉሳኔዉን ነገረን።

በዚህ መመርያ መሰረት እንድንዘጋጅም ተነገረን።

በዚህ ዉሳኔ መሰረትም ለአንድ አመት ያህል ዝግጅት አደረግን። በ1992 ሚያዝያ ወር ላይም አጠቃላይ የጦርነት እቅድ ወጣ። ፃድቃን፣ ጀቤ እና አባዱላ በመቀሌ ከተማ የምክር ቤት የስብሰባ ኣዳራሽ ሰብስበው እቅዱን ገለጹልን።

  • (የ1992 እቅድ ከ1991 እቅድ የሚለየው ነገር ነበረው። በ1991 ኤርትራን ጠቅልሎ የመያዝ ፍላጎት ነበረ። በ1992 ግን "አቅማችን የፈቀደውን እንዋጋለን" የሚል ሆነ። በ1991 በነበረው እቅድ፣ "ወደ ኤርትራ መሬት ስንገባ የኤርትራን ሃብትና ንብረትን እናወድማለን። ህዝቡም የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ልናምነው አይገባም!" የሚል ነበር። በ1992 እቅድ ይህ በግልጽ አልተቀመጠም። "ህዝቡ የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ከፍተኛ ጥንቃቄ እናደርጋለን" የሚል አረፍተነገር ግን ነበረበት።)


በ1992 ሚያዝያ መጨረሻ ግንቦት መጀመሪያ ላይ ጦርነቱ በባድመ ግንባር ተጀመረ። በዉጊያው ከፍተኛ ጉዳት ቢደርስብንም እስከ ባረንቱ መዝለቅ ቻልን። ሻእቢያ ሰራዊቱን ይዞ ስልታዊ ማፈግፈግ እያደረገ ስለሆነ፣ የጠላት ኪሳራ አነስተኛ መሆኑን፣ ይልቁን ወደ መግደያ ወረዳ እየሳበን መሆኑን አዛዦች ሃሳባቸውንም ለፃድቃን ያቀርቡ ነበር። በአንጻሩም ወደ ኤርትራ ምድር እየዘለቅን በገባን ቁጥር ከዋና ማዘዣችን እየራቅንና የድርጅት ድጋፍ እያጣን እንሄድ ስለነበር፣ የሚያዋጣን አማራጭ ወደ ሁዋላ መመለስ ሆነ።

ከባድመ ግንባር ዉጊያ በኋላ የባድመ የዉጊያ ችግር ሳይገመገም በችኮላ በራማ፣ በፆረና እና በዛላንበሳ ግንባሮች በተመሳሳይ ጊዜ ማጥቃቱ ተጀመረ።

የነበረው ግምገማ፣
  • "በባድመ ዉጊያውን ቀድመን ስንጀምር ሻእቢያ ብዙ ሃይል ወደ ባድመ ሊያመጣ ስለሚችል ሌሎች ግንባሮች በሰው ሃይልና በመሳርያ አቅም ይሳሳሉ" የሚል ነበር።


እንደታቀደው ግን አልሆነም።

በመሆኑም በእነዚህ ሶስት ግንባሮች በተመሳሳይ ሰአት የተጀመረው ዉጊያ በእቅዱ መሰረት ሳይሳካ ሲቀር ባጭር ጊዜ ዉስጥ ሌላ የዉጊያ እቅድ ተዘጋጀ።

  • "በቡሬ ግንባር አሰብ ከተማን መያዝ ከቻልን የሞራል ግንባታ እናገኝበታለን" የሚል አሳብ መጣ።


አሰብን ለመያዝ ያደፋፈረው ዋናው ምክንያት፤

  • "ጠላት በቡሬ ግንባር እንጠቃለን ብሎ ስለማይገምት በቂ ዝግጅት አይኖረውም። ከጅቡቲ መንግስት ጋር ስለተነጋግርን ሃይላችን በቀላሉ በጅቡቲ መሬት ማስጠጋት ለዉጊያም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንችላለን" የሚል ነበር።


በዚሁ መነሻና ገለጻ ላይ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ የ36ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል መሃመድ ኢሻ፣ የ39ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወንደሰን ተካ፣ የ14ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወዲ አባተ ያነሱት ጥያቄ፣
  • "እስካሁን ባደረግናቸው ዉጊያዎች ሁሉ ሻእቢያን ከያዘው ምሽግ እንዲያፈገፍግ አደረግነው እንጂ፣ በእቅዳችን ያስቀመጥነውን ተግባራዊ አላደረግንም። ለዚህም ብዙ ኪሳራ ከፍለንበታል። በኪሳራው ምክንያትም የጦሩ ሞራል መጥፎ ሁኔታ ይገኛል። የቡሬ አየር ጠባይም ሆነ መሬቱ በጣም አስቸጋሪ ነው። በቂ የሎጂስቲክ ዝግጅት የለንም። ድንገተኛ ድል እናገኛለን ብለን ድንገተኛ ሽንፈትም ሊከተል ይችላልና ቢታሰብበት? ስለ ጠላት እስካሁን የተናገራችሁት ሁሉ ልክ አልሆነም። እና አሁንስ ምን ያህል ትክክል ናችሁ?" የሚል ጥያቄ አንስተው ውይይት አደረግን።


በመጨረሻ አሳማኝ ነጥቦች ባይቀርቡም፣ የማይቀየር የመንግስት ዉሳኔ ነው ተብሎ "አሰብን መያዝ!" የሚለው እቅድ ፀደቀና ዉጊያው ተካሄደ። ዉጊያው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የተካሄደ ቢሆንም፣ እንዲያዉም ከሌሎች ዉጊያዎች ሁሉ የከፋ ዉጊያ ሆነ። ሻእቢያ በበርካታ ዉጊያዎች የሚጠቀምበትን ወደ መግደያ ቦታ እያስገባ የመምታቱን ስልት ቡሬ ላይም ስለ ደገመው ከፍተኛ እልቂት ተቀብለን አሰብን የመያዙ እቅድ ከሸፈ....



"... የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሲነሳ ከሁሉም እንቆቅልሽ የሚሆንብኝ የፆረናው ዉጊያ ነው። እንደገለጽኩልህ ከፍተኛ መስዋእትነት ከፍለንበታል። ማነው ተጠያቂው?

በወቅቱ ግን የግድ አንድ አካል ተጠያቂ ማድረግ ስለነበረባቸው፣ አምስት ኦሮሞ መኮንኖች እንዲወነጀሉ ተደርጎአል።
"የዉጊያው እቅድ በኦነግ በኩል ለሻእቢያ አሳልፋችሁ ሰጥታችሁዋል" የሚል ክስ ቀርቦባቸው፤ ኮሎኔል ብራ የተባለች ሴት ጢጣ ካምፕ ዉስጥ ስታስገርፋቸው ሰነበተች።

ኦሮሞ መኮንኖች ድብደባው ሲበረታባቸው፣ "አድርገናል፤ ፈጽመነዋል" ብለው አመኑ።

"ግንኙነታችሁ በማን በኩል ነበር?" ተብለው ሲጠየቁ፣ "አባዱላ" ሲሉ መለሱ።

አባዱላ ግን ወያኔን እንደማይከዳ ይታወቅ ስለነበር ምርመራው እዚያው ላይ ቆመ።

በኮሎኔል ብራ ግርፍያ ከተፈጸመባቸው ከፍተኛ ኦሮሞ መኮንኖች አንዱ በድብደባ የዘርፍሬው የተኮላሸ ሲሆን፤ ሌላው ፓራላይዝድ ሆኖአል። መኮንኖቹ በህይወት ያሉ ሲሆን፤ የወያኔ ስርአት ለሚፈጽመው አሰቃቂ የመብት ጥሰት ህያው ምስክር ሆነው የተፈጸመውን ሁሉ ህግ ፊት የሚገልጹበት እለት ይመጣ ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። እነዚህ ኦሮሞ መኮንኖች ላይ የደረሰው አሰቃቂ ግፍ "በፆረናው እልቂት ማን ይጠየቅ?" የሚለዉን ጥያቄ ከህወሃት ዝሆኖች ሰፈር ለማውጣትና አጀንዳውን ለመዝጋት እንጂ መኮንኖቹ ንጹህ መሆናቸዉን ፃድቃን፣ ስዬ እና መለስ ያውቁ ነበር።

✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄



“……የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ለጦርነቱ መሪዎች የሐብት ምንጭ ሆኖ ማገልገሉን ማየት ችያለሁ፡፡ በጦርነቱ ሰበብ በተዘረፈ ሐብት የሕወሃት ጄነራሎች ሚሊየነር ሆነዋል፡፡ ፃድቃን፣ ጀቤ፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ ገዛኢ አበራ፣ አባዱላ ገመዳ፣ አበባው ታደሰ፣ ባጫ ደበሌ፣ ታደሰ ወረደ፣ ሰዓረ መኮንን፣ እና ሌሎችም ጄነራሎች በአዲስ አበባ በባህርዳርና በመቀሌ ያስገነቡት ቪላና ፎቅ ውበቱ አይንን ያፈዛል፡፡ የቤት እቃዎቻቸው፣ ምንጣፎቹ፣ መብራቶቻቸውና ኮርኒሶቻቸው በውድ ዋጋ ከአውሮፓ እየተጫኑ የመጡ ናቸው፡፡ የመጨረሻውን ቴክኖሎጂ እየተጠቀሙ ለቪላዎቻቸው ማሞቂያና ማቀዝቀዣ ተክለውላቸዋል፡፡ ከዚያ ሁሉ እልቂት በኋላ ጄነራሎቹ በቀጥታ ወደ ሃብት ፉክክር ነው የገቡት፡፡ የሚፈሰው ገንዘብ በጦርነቱ ወቅት የተዘረፈ ነው፡፡ …..”

መፅሀፍ: የደራሲው ማስታወሻ፣ በተስፋዬ ጋዳ ገብረአብ

Last edited by ( ͡° ͜ʖ ͡°) on 24 Mar 2020, 15:31, edited 1 time in total.

Kuasmeda
Member+
Posts: 6387
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Kuasmeda » 24 Mar 2020, 14:54

Reality by Colonel Abebe Geresu & perception & coffee chat gossip by the slave & captive surgent!

pushkin wrote:
24 Mar 2020, 13:24
What an idiot person is this? He is a captive who has yet a slave mentality. Has got any concept of a kilometer who says they have entered a hundred kilometers inside Eritrea? Is he thinking the old combatants to be the present soldiers of Eritrea? What is his ground to say that the Eritrean soldiers are weak to confront the Woyane militia? Ethiopia got a good lesson that it can't win Eritreans through war after their shameful trial of 2016 under the Prime minister Hailemariam Temetatagn Ermija. During that time, they have learned a lesson about modern mechanized & missile armaments the Eritrean soldiers have equipped. Since he is a stupid person, he says they have broken the Eritrean army & cannot confront the Woyane Militia & following this he says the Federal army will not let Tigray to be attacked by Shabia. These are the useless Ethiopian Generals who couldn't even fulfill the rank of a surgeon. Well, if Agames think that Eritrea cannot confront them let them try where the repercussions will be severe :mrgreen: :lol: :lol: :mrgreen:
Mahlana wrote:
24 Mar 2020, 12:45
የግራይ ህዝብ ብቻውን የሸዓብያን ሀይል በደምብ መደምሰስ ይችላል!!

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 14:55

Why Eritrea worshipers could not fight but engaged in photo shopping is the real question for us now???

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Hawzen » 24 Mar 2020, 19:24

Mahlana wrote:
24 Mar 2020, 12:45
የትግራይ ህዝብ ብቻውን የሸዓብያን ሀይል በደምብ መደምሰስ ይችላል!!

If agames could not accomplish anything even controlling Assab with all the Ethiopian resources they had under their control as well as all the support they were getting from their white masters, It is just impossible agames to make any dent on Eritrea now and in the future as they are the least important killil. The reality is that even agames don't believe what he said about Eritrea. Remember, agames have been begging us for the last two years by saying.." We are brothers...blah blah".. I think he is trying to get agames in trouble give them by giving agames false moral to dare Eritrea so that agames will finished quickly.. This is called mind game :lol: :lol: :lol: . We know what agame's military looks like when Queerrooo Warriors and Fano Lions chased TPLF goons from Addis all the way to Mekelle.....They have been quarantined for over 2 years :lol: :oops: :mrgreen:

We also know that Agames might make a lot of bravados directly or indirectly because they know that Eritrea can't attack the least important Killil Tigray as long as agames have settled as 6% with Ethiopia. If agames are brave enough, please show us by officially separating from Ethiopia and then prove us wrong by daring Eritrea... We know that the citizens of the least important Killil Tigray can only make it for few months by yourself without any pressure from outside. If Eritrea decides to mol*est you for any reason, you will be crying like a teenage girl... You know it! Everybody knows it!!

Now, it is upto you whether you want to be our breakfast or settle as the least important killil in Ethiopian politics and economic decision making....I am sure agames will choose the latter one knowing your capacity and the threat that might come towards your directions from every corner...

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20573
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Fed_Up » 24 Mar 2020, 19:52

First of all wasn’t he was taking a b!tch slap inside cell and begging to release from the cell?

We perfectly speaks and understand the language. The man hammmered The woyanus as useless. Too painfully to watch once tplf’s b!tch turned out to talk sh!t about tplf aka woyanus purely intended to penetrated your Tplfists’s behinds in public media...

As of shabia he is glorifying his behind after his humiliation in the war front. It is typical Amhara’s behavior glorifying their failure and telling teret teret...nothing new here. He is fooling only few individuals.

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 19:57

Fed_Up wrote:
24 Mar 2020, 19:52
First of all wasn’t he was taking a b!tch slap inside cell and begging to release from the cell?

We perfectly speaks and understand the language. The man hammmered The woyanus as useless. Too painfully to watch once tplf’s b!tch turned out to talk sh!t about tplf aka woyanus purely intended to penetrated your Tplfists’s behinds in public media...

As of shabia he is glorifying his behind after his humiliation in the war front. It is typical Amhara’s behavior glorifying their failure and telling teret teret...nothing new here. He is fooling only few individuals.
Anta Lowsas, Bmaakorka Enatefahaka Kab tikeyd Buzuh Amauti Koynuka Alo???

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20573
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Fed_Up » 24 Mar 2020, 20:28

Halafi Mengedi wrote:
24 Mar 2020, 19:57
Fed_Up wrote:
24 Mar 2020, 19:52
First of all wasn’t he was taking a b!tch slap inside cell and begging to release from the cell?

We perfectly speaks and understand the language. The man hammmered The woyanus as useless. Too painfully to watch once tplf’s b!tch turned out to talk sh!t about tplf aka woyanus purely intended to penetrated your Tplfists’s behinds in public media...

As of shabia he is glorifying his behind after his humiliation in the war front. It is typical Amhara’s behavior glorifying their failure and telling teret teret...nothing new here. He is fooling only few individuals.
Anta Lowsas, Bmaakorka Enatefahaka Kab tikeyd Buzuh Amauti Koynuka Alo???
Old halafi leflafi,
Did I touched the only nerve survived in 1985 famine on ya? :P

I hope you will make it this year befor covid1 Knock your nursing home.

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የሻቢያ ሀይል ለትግራይ የሚያሰጋ አይደለም የሻቢያ ጦር ቀድሞ ተሰባብሯል

Post by Halafi Mengedi » 24 Mar 2020, 20:44

Fed_Up wrote:
24 Mar 2020, 20:28
Halafi Mengedi wrote:
24 Mar 2020, 19:57
Fed_Up wrote:
24 Mar 2020, 19:52
First of all wasn’t he was taking a b!tch slap inside cell and begging to release from the cell?

We perfectly speaks and understand the language. The man hammmered The woyanus as useless. Too painfully to watch once tplf’s b!tch turned out to talk sh!t about tplf aka woyanus purely intended to penetrated your Tplfists’s behinds in public media...

As of shabia he is glorifying his behind after his humiliation in the war front. It is typical Amhara’s behavior glorifying their failure and telling teret teret...nothing new here. He is fooling only few individuals.
Anta Lowsas, Bmaakorka Enatefahaka Kab tikeyd Buzuh Amauti Koynuka Alo???
Old halafi leflafi,
Did I touched the only nerve survived in 1985 famine on ya? :P

I hope you will make it this year befor covid1 Knock your nursing home.
That one was 35 years ago and we passed it and we owned missiles to wipe you out all Amiche and Bologna maids but you have been in that status for 20 years and still continue as we speak.



Post Reply