Greater Tigray, Qatar, Kenya, Turkey and North Korea support Egypt's right to a lion's share of the Nile water. Kenya's support of Egypt will strengthen its relations with the Republic of Greater Tigray.
ድል ለኬንያና ግብፅ ህዝቦች!
-
- Member+
- Posts: 8538
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
-
- Senior Member
- Posts: 11365
- Joined: 29 May 2013, 22:00
Re: GERD: Kenya supports Egypt’s position in Ethiopian dam rift.
I hate to see this asXelita qilietam bu'shti guaguncher-fit ligagam meshrefet
digital bu'shti Hamasenay aka revulsion aka hameddiba, etc, get lost you werada hamasen banda, it is your cursed [deleted] that is giving base to Egypt, and no matter how much you try to fool yourself by wearing weyane cover, you are known to insects let alone humans that you are a bush'ht fly-coveed hamasenay lootiew.
digital bu'shti Hamasenay aka revulsion aka hameddiba, etc, get lost you werada hamasen banda, it is your cursed [deleted] that is giving base to Egypt, and no matter how much you try to fool yourself by wearing weyane cover, you are known to insects let alone humans that you are a bush'ht fly-coveed hamasenay lootiew.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: GERD: Kenya supports Egypt’s position in Ethiopian dam rift.
የሦስት ጎረቤት አገሮች መሪዎች የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በውኃው የመጠቀም መብት መረጋገጥ አለበት አሉ
የዓባይ ውኃና የህዳሴ ግድብን ውዝግብን በተመለከተ የግብፅ መንግሥት የሚያራምደውን አቋም በመንቀፍ፣ ሁሉም የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው የመጠቀም መብታቸው መረጋገጥ እንዳለበት የሩዋንዳ፣ የኡጋንዳና የኬንያ መሪዎች አሳሰቡ። ኡጋንዳ የተፋሰሱ አገሮች መሪዎች አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ጠይቃለች፡፡
መሪዎቹ የመንግሥቶቻቸውን አቋም በተናጠል በመግለጽ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በውኃው የመጠቀም መብት እንዳላቸው አስረግጠው የተናገሩት፣ በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለተመራው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ልዑክ ነው።
መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ከኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር የተገናኙት ፕሬዚዳንቷ፣ በመቀጠል ከኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ ሰኞ መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም. ደግሞ ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያይተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የህዳሴ ግድቡን በተመለከተ ስለተፈጠረው ውዝግብና የኢትዮጵያን መንግሥት የትብብር አቋም ያስረዱ ሲሆን፣ ፕሬዚዳንት ካጋሜም የኢትዮጵያን ጥረት ማድነቃቸው ታውቋል።
https://www.ethiopianreporter.com/article/18367
የዓባይ ውኃና የህዳሴ ግድብን ውዝግብን በተመለከተ የግብፅ መንግሥት የሚያራምደውን አቋም በመንቀፍ፣ ሁሉም የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው የመጠቀም መብታቸው መረጋገጥ እንዳለበት የሩዋንዳ፣ የኡጋንዳና የኬንያ መሪዎች አሳሰቡ። ኡጋንዳ የተፋሰሱ አገሮች መሪዎች አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ጠይቃለች፡፡
መሪዎቹ የመንግሥቶቻቸውን አቋም በተናጠል በመግለጽ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በውኃው የመጠቀም መብት እንዳላቸው አስረግጠው የተናገሩት፣ በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለተመራው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ልዑክ ነው።
መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ከኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር የተገናኙት ፕሬዚዳንቷ፣ በመቀጠል ከኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ ሰኞ መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም. ደግሞ ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያይተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የህዳሴ ግድቡን በተመለከተ ስለተፈጠረው ውዝግብና የኢትዮጵያን መንግሥት የትብብር አቋም ያስረዱ ሲሆን፣ ፕሬዚዳንት ካጋሜም የኢትዮጵያን ጥረት ማድነቃቸው ታውቋል።
https://www.ethiopianreporter.com/article/18367
-
- Member+
- Posts: 5626
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: GERD: Kenya supports Egypt’s position in Ethiopian dam rift.
Yabello the Areb poopy you are pumping out lie after lie before you get done with your bootlicking your areb overlords.
Here is for you what Ethiopian ambassador from the capital city of Kenya, Nairobi says about the lie factory Egypt and Menon Yeabllo .
https://mereja.com/amharic/v2/239509
Here is for you what Ethiopian ambassador from the capital city of Kenya, Nairobi says about the lie factory Egypt and Menon Yeabllo .
https://mereja.com/amharic/v2/239509