Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Revelations
Senior Member+
Posts: 33729
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by Revelations » 14 Feb 2020, 05:35

Please wait, video is loading...

TGAA
Member+
Posts: 5625
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by TGAA » 14 Feb 2020, 07:49

Yabllo ..you scum ,it was clear way back where you going to end up ...in a dustbin of history. You never had redeeming value to begin with. Now your advocacy has become for fractured Oromia. Your conviction never been about the Great people of Oromo but a hate for Amharas that eat you alive. Amharas have love and respect for Oromos than you pretentious vermin combined. The Dikalas gonna remain standing while you vermins drop like a fly.

Revelations
Senior Member+
Posts: 33729
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by Revelations » 14 Feb 2020, 11:22




“ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው

በኦሮሚያ ክልል አዲስ የተነሳው የፍረጃ ፖለቲካ የኃይል አሰላለፉን እንደቀየረና በርካታ የክልሉን ተወላጆች እያሳሰበ መሆኑ ተገለጸ። አካሄዱ ወደ ዘር ማጽዳት ለሚደረገው ድብቅ ጉዞ አመላክች ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚችል አስተያየት እየተሰጠ ነው።

ሲጀመር “ዲቃላ” የሚለው ፍረጃ በድንገት የተሰነዘረው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ስም በማንሳት ነው ቢባልም አቶ በቀለ ገርባ ቀደም ብለው ለዚህ አካሄድ ፍንጭ መስጠታቸውን ስጋት የገባቸው ለጎልጉል እንደመነሻ ያነሱታል።

“ከሌሎች ብሔረሰቦች ጋር አትጋቡ፣ አትነግዱ” ሲሉ ዲስኩር ያደረጉት አቶ በቀለ ገርባ ይህ ንግግራቸው በወቀቱ ከፍተኛ ተቃውሞ አስነስቶባቸው እንደነበር ያወሱት እነዚህ ክፍሎች፣ ይህንኑ መርዘኛ ቅስቀሳ ለማስተባበል ጃዋር መሐመድ የሚመራቸው ሚዲያዎች በዘመቻ መልክ መትጋታቸውን ያክላሉ።

በወቅቱ በፕሮፓጋንዳ ብዛት ነገሩ የተላዘበ ቢመስልም ሰሞኑንን ኦፌኮ ጃዋርን እየተከተለ ባካሄዳቸው ቅስቀሳዎች በርካታ ክፉ ነገሮች የቀረቡበት መድረክ መሆኑንን መርካቶ በንግድ ስራ የተሰማሩ የአዲስ ዓለም ነዋሪ “የጃዋርና የመረራ ቅስቀሳ ሌሎችን የሚገፋና ሰላምን የሚነሳ ነበር” ብለዋል።

በቅርቡ በሰላሌ አንድ ቄስ በማስከተል ዶ/ር መረራና ጃዋር እንዲተላለፍ ያደረጉት መልዕክት “የደብረ ሊባኖስን ገዳም ውረሱ” ከሚለው ጀምሮ በአገር ደረጃና በአካባቢው ተወላጆች ዘንድም ተቃውሞ የተነሳበት ቅስቀሳው ማብቃቱን ተከትሎ ነበር።
ሰላሌ

ከሁለት ቀን በፊት ጃዋር ከኢትዮ ቲዩብ ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርግ “የሰሜን ሸዋ አማሮች” ሲል የገለጻቸውን ኦሮሞዎች እሱ ከተወለደበት ጎሮጉቱ ወረዳ ደጋማ ክፍል መስፈራቸውን አትቷል። አያይዞም አካባቢው የኦነግ ትግል ያልተለየው ቢሆንም ደገኞቹ ያላቸው ሰላሌዎች ተሳትፎ እንዳልነበራቸው አመላክቷል።

ይህ ያበሳጫቸው የአካባቢው ተወላጆች ጃዋር ሰላሌ በመጣበት ወቅት የተቀበለው ስላልነበር ከብስጭት በመነሳት እንደተናገረው ያምናሉ። ይሁን እንጂ አካሄዱ አሁን አዲስ ጎልቶ የመጣው “የዲቃላ” ፖለቲካ መስመር መሆኑን ያሰምሩበታል።

በሰሜን ሸዋ ድምጽ የማግኘት ዕድላቸው እጅግ እንደመነመነ ስለሚያውቁ ሕዝቡን “በዲቃላነት” መፈረጃቸው ቁጣ በመፍጠሩ ካለፈው ጋር ተዳምሮ የጃዋር ፓርቲና የሰሜን ሸዋ ግንኙነት የተበጠሰ መሆኑንን ማሳየት አስፈላጊ ሆኖ ተግኝቷል ባይ ናቸው።

በጅማ የተደረገው የተቃውሞና የድጋፍ ሰልፍ በሰላሌ ሲባላላ ለቆየው ቅሬታ እንደ እርሾ ያገለገለ መሆኑንን ከሰልፉ አዘጋጆች መካከል አንዱ ነኝ ያለ ለጎልጉል የአዲስ አበባ ዘጋቢ አመልክቷል። ሰልፉን ስፖንሰር የሚያደርገው የብልጽግና ፓርቲ ነው ለሚለው “ቢሆን ችግር የለበትም። ግን ደጋፊዎች አቅም አለን። ከዚህም በላይ ማድረግ እንደምንችል ሊታወቅ ይገባል” የሚል ምላሽ ሰጥቷል።

እናቱ የጊምቢ ተወላጅ እንደሆኑ የሚናገረው ይኸው ወጣት እንዳለው “እነ ዶ/ር መረራና ጃዋር የጀመሩት የዲቃላ ፖለቲካ በርካታ ዘመዶቹን አሳዝኗቸዋል። ሰፊ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል” ብሏል። አያይዞም እንዲህ ያለው የዘቀጠ አመለካከት ኦሮሞን እንደማይመጥን ተናግሯል። እናቱም “ምን መጣብን ደግሞ?” ማለታቸውን አመልክቷል።

ጉዳዩ ከቤተሰብም በላይ የአገር በመሆኑ ልክ በጅማ እንደተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ መወሰናቸውን በርካቶች እየገለጹ ነው። ጃዋር ክፉኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን የሚዘልፍበት አግባብና የ“ዲቃላነት” ጉዳይ በወጉ እንደሚወገዝም ለማወቅ ተችሏል።

የጅማው ሰልፍ አስተባባሪ ለቢቢሲ ሲናገር “ለውጡ መቀጠል አለበት፤ የኦሮሞ ሕዝብ መከፋፈል፤ መሰደብም የለበትም። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች የኦሮሞ ሕዝብም ሆነ እንደ አገር የተወከሉ መሪዎች መከበር አለባቸው በሚል ሃሳብ ሠልፉ ተዘጋጅቷል” ማለቱ ይታወሳል። የሠልፉ መነሻ ሃሳብ የኦፌኮ አባል የሆነው ጃዋር መሐመድ በተለያየ መድረኮች ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሲወረፉ መሰማታቸው ቅሬታ በመፍጠሩ እንደሆነም ነው አስተባባሪው የገለጸው።

የጎልጉል ዘጋቢ ያነጋገረው የቱሉቦሎ ነዋሪ “ኦሮሞ እኮ አብዛኛው በነሱ ቋንቋ የተዳቀለ ነው። ራሱ ጃዋር ምንድን ነው?” ሲል ይጠይቃል። አያይዞም “እንዲህ ያለ የፖለቲካ ቁማር ውስጥ መግባቱ በተለይም ለኦፌኮ ስጋት” መሆኑንን አመላክቷል።

የጅማ ኦፌኮ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ለቢቢሲ እንዳሉት “ጃዋር ወደ ኦፌኮ ከመጣ በኋላ ጥሩ ነገር የለም” ማለታቸውን ያስታወሰው የቱሉቦሎ ነዋሪ “እኔ ባለሁበት ወረዳዎችና እስከ ሰበታ ባሉት ከተሞች ሕዝቡን ብታየው ጠቅላላ የተዋለደና ደም የተጋራ ነው። ይህንን ህዝብ “ዲቃላ” ማለት በራስ ላይ ኪሳራ ማወጅ ነው” ብሏል።

የቡራዩ ነዋሪ የሆነው ታደለ (የአባቱን ስም መናገር አልፈለገም) በበኩሉ “አፍሬያለሁ። በመረራ አፈርኩ” ሲል ቅሬታውን ያስቀድማል። ኦሮሞ አቃፊ ህዝብ መሆኑንን በማሳየት አስተያየቱን ያከለው ታደለ “ይህን ሳይሰሙ የሞቱ አባቶቻችን ዕድለኞች ናቸው። የሚማልባቸው እነ ታደሰ ብሩ ለእንዲህ ያለ ዓላማ አልተነሱም። አሁን በአናቱ ገብተው ኦሮሞን የጠራና ዲቃላ እያሉ የሚከፍሉት ለምንና ምን ለማትረፍ ፈልገው እንደሆነ አይገባኝም” ብሏል። አክሎም “እንደ አንድ ኦሮሞ ቀና ብዬ ለመሄድ እንዳፍር አድርገውኛል። አፍሪካን እንመራለን ከሚለው ባህር ሃሳብ ወርደን የሒትለር የዘር ማጥራት ቅርጫት ውስጥ መቀርቀራችን የውድቀታችንን መፋጠን አመላካች ነው” በማለት አስተያየቱን ሰጥቷል።

ስማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ የመድሃኒዓለም ትምህርት ቤት መምህር “በየትኛውም አገር የዘር ማጽዳት ዘመቻ ላይ ዋንኛ ተጠቂዎች ከሁለት የሚወለዱ ወይም በዘመኑ የነጃዋር ቋንቋ ዲቃላዎች ናቸው” ሲሉ ይገልጻሉ።

ናዚ በዘር ማጽዳት ሂሳብ አይሁዶችን፣ ጂፕሲዎችን፣ አካለ ስንኩሎችን፣ ግብረሰዶማውያን ሲጨፈጭፍ ትኩረት ሰጥቶ ያጠፋቸው “ዲቃላ” ያላቸውን ከሁለት ዘር የሚወለዱትን ነው። በዚያን ዘመን በመቶዎች የሚቆጠሩ ከሁለት ዘር የሚወለዱ “ዲቃላ” ልጆች ዘራቸው እንዲመክን ተደርጓል።

በጭፍጨፋው መጀመሪያ ሥር የሰደደው “ንጹህ ጀርመኖች (የአሪያን ዘር የበላይ ማድረግ)” የሚለው አጉል ትምክህት መሆኑን ያስረዳሉ። አያይዘውም “የነጃዋር ሒሳብና እነ መረራ ሳያውቁ የተነከሩበት ሩጫ ንጹህ ኦሮሞና ዲቃላ ፖለቲካ እንደ አቅሚቲ የናዚ ሃሳብ መሆኗ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አይሰራም” ብለዋል።

ኦፌኮ ውስጥ የተሰባሰቡ ሰዎች ለኦሮሞ ሕዝብ መብትና ፌዴራላዊ አስተዳደር እታገላሁ እያሉ በሌላ ወገን ግን “የዲቃላ” ፖለቲካ ማራመዳቸው ደጋፊዎቻቸውን ጨምሮ ሌሎች ኦሮሞዎችን ከማስከፋት አልፎ በጃዋር ዜግነት ጉዳይ ሰሞኑን ሲናጥ ለቆየው ኦፌኮ አደጋ ላይ የጣለ፤ በርካታ ኦሮሞዎችን ቅስም የሰበረ መሆኑ በስፋት እየተነገረ ነው።
++++++++++++++++++
ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ንብረት ናቸው። ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (http://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን።

http://www.goolgule.com/the-politics-of ... ng-oromia/
[/b]

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by Sam Ebalalehu » 14 Feb 2020, 12:16

gollgule is on the mark. Their reporting style is commendable. The Oromos in Ethiopia politically, economically and socially think alike is a myth imposed on Ethiopians as a whole. Years ago, I wrote in one of my feedbacks in ER that the Sellale Oromos have more in common with the Merhabte Amharas than the Assosa Oromos. That was true when I wrote the feedback, and it is true now.
For those who were determined to make their living by pimping ethnic politics , the time is against them.
Their hope — they need to be reminded— of agitating the young Oromos against every other Ethiopian, particularly Amharas, is a dying political tactic. At the time the TPLF, the kingmakers of ethnic politicians, chose to barricaded in Mekele, the artificial the Oromo myth it created died as well.
It is a myth to believe from hereafter the Oromo politicians talk the same politics.
The saddest and the strangest news here is the downfall of Merraras political fortune. I had never been a supporter of ethnic politics or politicians. But I understood given the TPLF absolute love of it that some politicians would become victim of it. I always believed Merrara was the victim of the TPLF politics. Not anymore. He seems to be as an opportunist as any other ethnic politics pimps are.

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9899
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by DefendTheTruth » 14 Feb 2020, 17:45

I saw Prof. Merera at one time sitting for a tv-interview of 3 peoples. They were Jawar Mohammad, Obbo Lencho Leta and Prof. Merera himself. I felt about what could be going on that Prof. Merera allowed himself to sit with well known ethnic demagogues like Jawar Mohammad who said "we have no common history, but would like to negotiate to create common future" and Lencho Leta who once said "we will have to negotiate to become Ethiopians" and Prof. Merera who used to take the middle way sofar sitting with these two and agreeing on something.

Ever since Prof. Merera started to go out of his way make such silly (if not anything else) comments but there are cases where his keen observations have been instrumental in averting looming dangers against the country. I said silly because such comments might have hurt the feelings of some fellow citizens and I shouldn't in any way understate that, it is really unfortunate.

Among what he said just recently and I think very much far sighted are: "those who are sitting in a glass walled houses shouldn't throw stone at others". "If we all don't agree to come to the center and be ready for compromise, then we will certainily lose what we already have".
"before we ourselves are changed, how can we change others?" And others that I took from some of his interviews.

But unfortunately he joined hands with a certain demagogue and ended up talking about such things in public. The sooner he changes course, the better it will be for his political future, I think.

sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በኦሮሞ የፖለቲካ ሀይሎች መካከል ውዝግብ እየበረታ ነው [ዋዜማ ራዲዮ]

Post by sun » 14 Feb 2020, 18:09

Revelations wrote:
14 Feb 2020, 05:21
Hmm.... :P

Promoting divisions among the Oromos is what you have inherited from your vagabond extremist neftenya Amhara fringe ancestors who have enriched you and your likes by shooting and looting the egalitarian humanist Oromo human and material resources.

Oromos should learn your toxic and devious non stop cheap propaganda as to stay iron firm and united than getting divided and being eaten raw by cold blooded anarchist scavengers like you. BINGO!
:mrgreen:

Post Reply