Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4208
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ለወያኔ አልቅሱላት : ምርጫ ቦርድ የፓርቲነት እውቅና ሰጠኝ ብላ እየጨፈረች ነው

Post by Abaymado » 14 Feb 2020, 08:52

ምስኪኗ ወያኔ ትንሽዋን ምርጫ ቦርድ ከመጠን በላይ መረቀቻት : አፈር ይብሉና!
እምቢ ቢሏቸው ምን ሊሆኑ ነው? አይ ባዶ ጉራ : ያዙኝ ልቀቁኝ ማለት!
(መረጃውን የወያኔ ፈስቡክ ላይ ወይም bbc amharic ላይ ወይም ዘሀበሻ ላይ ማግኘት ይቻላል)