Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: OPINION-አሃዳውያን፣ጸረ-ሕብራዊነት ብቻ ሳይሆን፣ጸረ ዴሞክራሲ ናቸው!የጃዋርን ኢትዮጵያዊነት ካልተቀበሉ፣ኦሮሞዎች የኢትዮጵያ ሁለተኛ-ደረጃ ዜግነት ጭምብል አውልቀው የኦሮምያ ዜግች

Post by TGAA » 13 Feb 2020, 20:05

መጀመርያ እራስህ የፖለቲካው ባለጌ ዱርዬ የያቤሎ ጭንብልህን አውልቀህ የአራርሳ ጥብቆህን ለብሰህ ብትመጣ ጥሩ ነው:: የኦሮሞ ዜጋ ፡ በፊትም የለም፡ ወደፊትም አይኖርም ፡ያንን ባንክ ወስደህ መክተት ትችላለህ:: አብይና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኦሮም ኢትዮጵያዊያን እንኳን ሊዝህ ለጭንግፍ አያቶላ ጀዋር ቅርቶ ምድር ከስሯ ብትደረመስ ደማቸውን የለገሱባትን ሀገር የሚያወልቁት ጭንብል አላቸው ብለህ ስትናገር መስማቱ ምን የህል አይምሮህ ለሊጥ እንኳን መሸከምያነት ሊያገለግል የማይችል ደደብ መሆንህን ያሳያል:: የጅማውን ሰልፍ አላየም መሰለኝ: ጀዋር በእውነተኛ የኢትዮጵያ ኦሮሞዎች በታላቁ ኢትዮጵያዊ ታየ ደንደአ እርቃኑን እየቀረ ነው ፡በብርቱካን መደቅሳ ፡ ሌብነቱ ተነቅቶ ገለል እየተደረገ ነው:: እዚህ ውስጥ የምትፈራው ጭራቅ አማራ ሳይሆን ኩሩ ኢትዮጵያዊ ኦሮሞዎች ናቸው ነገሩን መስመር እያስያዙት ያሉት:: እንዳንተ የሻገተ ፡በበታችነት ስሜት የቆረቆዘ ኦሮሞነት የላቸም:: እንዳንተ አይነትም ከ በታችነት ስሜት ቁስልህ የተነሳ 6000 በላይ ኦሮሞ ገዳዮች ጋር ለመተኛት ልብስህን አውልቀህ ቡታንታህን አውልቀህ ከነስብሀት ነጋ ጋር ተኝተሀል፡ ወራዳ ፡ ወራዳ ፡ወራዳ ፡ : ዲሞክራሲ በጥሩ አሰተዳደር፡ በእኩልነት፡ በፍትህ ላይ የሚመሰረት ነው እንጁ በዘር በጎሳ ላይ የሚመሰረት አይደለም:: ቋንቋን በተመለከት አማሮች የወንድማቸው የኦሮሞን ቋንቋ ይማራሉ ኦሮሞችም የአማራ ወንድሞቻቸውን ቋንቋ ይማራሉ ሁለቱ በህዝብ ብዛትም አውታር ስለሆኑ፡ ሌሎቹ ኢትጵያዊያን ከሁለቱ ቁንቋ መሀል አንዱን ድምጽ ሰጥተው ይወስናሉ:: ችግር ተቃለለ። የምናረጋገጥልህ ነገር ቢኖር አንተም ብትዘል ፡ጀዋርም ቢዘል፡ መራራም ቢዘል፡ የኢትዮጵያ ህግ ይከበራል :: የዜግነት ማመልከቻውን በስነ ስርዓት ከጨረስ ይወዳደራል ካለዚያ ካልቾውን ተቀብሎ ዳር ይቀመጣል ወይም ደግሞ እንደቀድሞው ይለ ፈልፋል። ታየ ደንደአ ደግሞ እየተከታተለ ይኮረክሞዎል:: እንደ ዳመና እየጠራ የመጣው ነገር ቢኖር አንተና መሰሎቻችሁ ሂሊየም የተሞላ ባሉኖች ናችሁ _ ሄዳቸህ ሄዳቸህ ትተነፍሳለቸሁ:: ያልቢሎ የሚያባንኑህ አማሮች እዳር ሆነው ጥርሳቸውን እየፋቁ ያያሀል:: insignificant that you are . I would have given you a kangaro size respect if you had joined the shenne ; you see they have the balls-- however wrong they are they are ready to die or kill for it . you-- yabello the wuss still practicing your childish Photoshop. ጅል!