Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4206
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Abaymado » 13 Feb 2020, 12:46

Was it a disastrous plan to save Sudan from disintegration by PM Abiy months ago?



https://bbc.in/2Smthar

በሱዳን በግብጽና በኢትዮጵያ መካከል ሲደረግ የቆየው የህዳሴ ግድብ ድርድር ትኩረቱን ስቶ ወደ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ መሄዱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጭ ለቢቢሲ ተናገሩ።

እኚህ ምንጫችን ሱዳን የአቋም ለውጥ አድርጋ ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4 ለ 1" ሆኗል በማለት ኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ጫና እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

አሜሪካ እና ዓለም ባንክ በግድቡ ዙሪያ እጃቸውን እንዲያስገቡ መፈቀዱ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ዋጋ እንድትከፍል እያደረጋት እንደሆነ እኚህ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ውስጥ አዋቂ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

• በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ በጋራ ማዘጋጀት እንዳልተቻለ ተገለፀ

በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ ከሁለት ቀናት በፊት ተደራዳሪ ቡድኑ ''በብዙ ጉዳዮች ላይ የመከረ ቢሆንም ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ ማዘጋጀት አለመቻሉ ታይቷል'' ብለው ነበር።
Skip Twitter post by @fitsumaregaa

ቡድኑ በብዙ ጉዳዮች ላይ የመከረ ቢሆንም ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ ማዘጋጀት አለመቻሉ ታይቷል::

ኢትዮጵያ በፍትሃዊና ምክንያታዊ ተጠቃሚነት የምታምን ሲሆን: በአባይ የመጠቀም መብቷን አሳልፎ የሚሰጥ ምንም ዓይነት ስምምነት አትፈጽምም!
— Fitsum Arega (@fitsumaregaa) 10 ፌብሩወሪ 2020

End of Twitter post by @fitsumaregaa

ስምምነት ላይ ያልተደረሰበት የሰነዱ አብዛኛው ክፍል የቀረበው በአሜሪካ በመሆኑ፤ ትኩረቱም ስለ ግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ በመሆን ፈንታ፤ "ማን ምን ያህል የውሃ ድርሻ ይኑረው? የሚለው ላይ የሚያተኩር በመሆኑ" ከስምምነት መድረስ እንዳልተቻለ ስማቸው እንዲገለፅ ያልፈለጉት እኚህ ባለሙያ ለቢቢሲ ገልፀዋል።

አክለውም በግድቡ ጉዳይ የኢትዮጵያ የህግ አርቃቂ ቡድን አሁንም አሜሪካ እንደሚገኝ በማስታወስ፤ በውሃ ክፍፍል ላይ ለመነጋገር እንደ አገር ዝግጁ አይደለንም፤ የድርድሩ አላማም ይህ አይደለም ብለውናል።

እሳቸው እንደሚሉት ከግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ በድርቅ፣ በረዥም ጊዜ ድርቅ እና በተከታታይ ድርቅ በሚሉት በሰነዱ ላይ በሰፈሩት ቃላቶች ትርጓሜ ላይ ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም።

• የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሠልፍ እና የኦፌኮ ስብሰባ መከልከል በጅማ

ስለዚህም የኢትዮጵያ የህግ አርቃቂች በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ሰነዱ ላይ የሰፈሩ በርካታ ነጥቦችን በጥያቄ ምልክት ውስጥ ለማስቀመጥ ተገድደዋል።

"ትልቁ ነገር ሰነዱ የውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ ሊያተኩር አይገባም ነበር። ወደ አሜሪካ የሄደው የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ቡድንም በዚህ ላይ [የውሃ ድርሻ ክፍፍል] ለመነጋገር ስልጣን አልተሰጠውም። ስለ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር ብቻ ሳይሆን ከአስሩም የተፋሰሱ አገራት ጋር ነው መነጋገር ያለባት" ይላሉ።

ኢትዮጵያ የናይል ተፋሰስ ትብብር ማዕቀፍን ፈርማ ያፀደቀች አገር መሆኗን እና ይህ ስምምነት ሳይጣስ ሁሉም የተፋሰሱ አገራት ባሉበት መነጋገር እንደሚገባት ያስታውሳሉ።

ታዛቢ ወደ አደራዳሪ

ሶስቱ አገራት በሚያደርጉት ድርድር ላይ የሶስተኛ አካል ጣልቃ መግባት ይኖርበታል ብላ ሃሳብ ያቀረበችው ግብጽ መሆኗ ይታወቃል። ፕሬዝደንት አብዱል ፈታ አል ሲሲ አሜሪካ በጉዳዩ ላይ ታሸማግለን ሲሉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል።

በወቅቱ ኢትዮጵያ የሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነትን እንደማትቀበል ገልጻ ነበር። ለዚህም እንደምክንያትነት ያስቀመጠችው በሶስቱ አገራት የተደረሱ ''አበረታች'' ስምምነቶችን ያፈርሳል እንዲሁም ሶስቱ አገራት እአአ 2015 ላይ የፈረሙት የመርህ ስምምነትም ይጥሳል የሚል ነበር።

• አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት?

የኋላ ኋላ ግን ዓለም ባንክ እና አሜሪካ በሶስቱ አገራት መካከል በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የታዛቢነት ሚና ኖሯቸው ይሳተፋሉ ሲባል ቆየ።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ጥር 25 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት፤ የአሜሪካ መንግሥት እና ዓለም ባንክ 'ለማደራደር' ጥያቄ አቅርበው 'ሲያደራድሩ' ቆይተዋል ብለዋል።

ጠቅላይ ሚንስትሩ "ለአሜሪካ እና ዓለም ባንክ ምስጋና ማቅረብ የሚያስፈልገው፤ በሚያውቁን እና አቅም ባላቸው ፊት ስንነጋገር መስማማት ጀምረናል" ሲሉም ተደምጠዋል።

እኚህ የቢቢሲ ምንጭ እንደሚሉትም የአዲስ አበባ የመጀመሪያው ስብሰባ ላይ በታዛቢነት ተቀመጡ፣ ካይሮ ላይ በታዛቢነት ቀጥለው ሱዳን ካርቱም ላይ ግን አደራዳሪ ሆኑ። ከዚያም ተመልሰው አዲስ አበባ ላይ አደራዳሪ መሆናቸውን ቀጠሉ።

"አሁን እኮ ዋሽንግተን ላይ የሕግ እና የቴክኒክ ቡድኑ ተገኝቶ፤ ሰነድ ቀርቦ ግልፅ ድርድር ነው እየተካሄደ ያለው" በማለት ያስረግጣሉ።

እነዚህ አካላት ከታዛቢነት ራሳቸውን ወደ አደራዳሪነት ከማሸጋገራቸውም በላይ ኢትዮጵያ ላይ "ከፍተኛ ጫና ማሳደርና ማስፈራራትም ደረጃ ደርሰዋል" ይላሉ ባለሙያው።

እርሳቸው እንደሚሉት አሜሪካና አለም ባንክ በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች በኩል የሚነሱ ሃሳቦችን ለመቀበል በፍጽም ፍላጎት አያሳዩም። ይልቁንም እየተቀበሉ ያለው የግብፅና የሱዳንን ሃሳብ ብቻ ነው።

በህዳሴው ግድብ ጉዳይ ከመጀመሪያ ጀምሮ ለኢትዮጵያ ሳይሆን ለራሷ ጥቅም ስትል ከኢትዮጵያ ጎን ቆማ የነበረችው ሱዳን አቋሟን ቀይራ ከግብፅ ጎን መሰለፏንም ያረጋግጣሉ።

እሳቸው እንደሚያብራሩት በአሜሪካ የተጣለባት ማዕቀብ እንዲነሳላት የምትፈልገው ሱዳን ይህን ፍላጎቷን ይዛ ስትመጣ አሜሪካ በበኩሏ በርካታ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጣለች።

• ‘በአስራ አራት ዓመቴ ስደፈር የሚያሳይ ቪዲዮ በወሲብ ፊልም ድረገፅ ላይ ነበር'

ምናልባትም የሚሉት እኚህ ምንጭ ከትናንት በስቲያ እንደተሰማው የቀድሞውን የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሰን አል-በሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፎ መሰጠት ሱዳን ያሟላችው አንድ ቅድመ ሁኔታ ሊሆን ይችላል። ከግብፅ ጎን መቆም ሁለተኛው ቅድመ ሁኔታ ሲሆን ይህንንም ሱዳን እየፈፀመች ነው።

"ሶስተኛ ወገን ማስገባት ካስከፈለው ከባድ ዋጋ አንዱ ይሄ ነው" በማለት ድርድሩ ለኢትዮጵያ አጣብቂኝ መንገድ ላይ እንዳለ ይገልፃሉ።

አሜሪካ ለግብጽ ለምን ወገነች?

ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ሰላም ለብልጽግና [ፒስ ቱ ፕሮስፔሪቲ] የተሰኘውን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅዳቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል።

ይህ የትራምፕ እቅድ እየሩሳሌም ያልተከፋፈለች የእስራኤል መዲና ትሆናለች ከማለቱም ባሻገር ፍሌስጤማውያን እና የተቀረው የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሕገ-ወጥ የሚለውን የእስራኤልን የዌስት ባንክ ሰፈራ እውቅና ይሰጣል።

ይህ የትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ በፍልስጤማውያን ወዲያው ውድቅ የተደረገ ሲሆን እንደ ኢራቅ እና ሶሪያ ያሉ የሰላም እቅዱን በይፋ ከተቃወሙት አገራት መካከል ይገኙበታል።

• ''የአሰብና ምፅዋ ወደቦችን አገልግሎት ለማሻሻል እየሰራን ነው'' ፕሬዚዳንት ኢሳያስ

ቀላል የማይባሉ የአረቡ ዓለም አገራትም የትራምፕን የሰላም እቅድ በጥርጣሬ ዕይን መመልከታቸው አልቀረም። ታዲያ በአረቡ ዓለም ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነችው ሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ግብጽ፤ የትራምፕ ዕቅድ በአረቡ አገራት ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ ከፍተኛ የሆነ የራሷን አስተዋጽኦ ልታበረክት ትችላለች።

እኚህ የቢቢሲ ምንጭ እንደሚሉት፤ የፕሬዝደንት ትራምፕ እቅድ እንዲሰምር ግብጽ የበኩሏን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ልታበረክት ትችላለች።
ሱዳን እና እስራኤል

ለእስራኤል እውቅና ከማይሰጡ የአረብ ሊግ አባል አገራት መካከል ሱዳን አንዷ እና ተጠቃሽ ነች።

ሁለቱ አገራት ይህ ነው የሚባል ፖለቲካዊ ሆነ ኢኮኖሚያዊ ግነኙነት የላቸውም።

እአአ 1967 የአረብ አገራት ያካሄዱት ታሪካዊ ስብሰባ ይታወሳል። በሱዳን ካርቱም በተካሄደው በዚህ ስብሰባ የአረብ አገራቱ 'ሶስቱ እምቢታዎች' ["Three No's"] ተብሎ የሚታወቀውን በእስራኤል ላይ ያላቸውን አቋም አንጸባርቀው ነበር።

ለእስራኤል እውቅና አለመስጠት፣ ከእስራኤል ጋር ከስምምነት አለመድረስ እና ከእስራኤል ጋር አለመደራደር።

ዛሬም ድረስ በርካታ የአረብ ሊግ አባል አገራት ለእስራኤል እውቅና አልሰጡም። ከእነዚህም መካከል ሱዳን አንዷ ነች።

ከአንድ ሳምንት በፊት ግን ታሪካዊ በተባለ ሁኔታ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና የሱዳን ወታደራዊ የሽግግር መንግሥት ካውንስል ሰብሳቢ አብድል ፈታህ አል-ቡረሃን በኡጋንዳ ኢንቲቤ ተገናኝተው ነበር።

• "የኤርትራ መሬት ያልተመለሰው በህወሓት እምቢታ ነው" ፕ/ት ኢሳያስ

ሁለቱ መሪዎች ለሰዓታት ከተነጋገሩ በኋላ ግንኙነት ለመጀመር መስማማታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

ኔታኒያሁ ከውይይቱ በኋላ ሱዳን አዲስ እና አዎንታዊ ወደሆነ አቅጣጫ እያመራች ነው ማለታቸውን የእስራኤል መንግሥት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።

የእስራኤል ወዳጅ የሆኑት ትራምፕ፤ የኔታኒያሁ አገር በመካከለኛው ምስራቅ እና በአረብ ሊግ አባል አገራት ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራት ይሻሉ።

ሱዳን ይህንን የአሜሪካንን ፍላጎትን ማሳካት የምትችል ከሆነ በግድቡ ድርድር ዙሪያ ያላት ፍላጎት ሊጠበቅላት እንደሚችል ይታመናል።

ለቢቢሲ ምልከታቸውን የሰጡት ባለሙያ እንደሚሉት ደግሞ፤ በግድቡ ድርድር ዙሪያ ሱዳን ከግብጽ ጋር አብራ የምትቆም ከሆነ፤ ተጥሎባት የሚገኘውን ማዕቀብ ሊነሳላት እንደሚችል ይጠቁማሉ።

የሱዳን ከግብጽ ጎን መቆም ማለት፤ የትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ እንዲተገበር፣ የአረብ ሊግ አባላት በእስራኤል ላይ ያላቸውን አቋም ማለሳለስ ማለት ሊሆን ይችላል ይላሉ።

አሜሪካ ዋና ዓላማዋ ሶሰቱን አገራት ማስማማትም ሳይሆን የራሷን እና የእስራኤልን ፍላጎት ማሳካት ዋነኛ ግቧ መሆኑን ይጠቁማሉ።

በዚህ ከባድ ድርድር ውስጥ በኢትዮጵያ በኩል መታለፍ የሌለበት መስመር የቱ ነው? ለባለሙያው ያቀረብነው ጥያቄ ነበር።

"እየተሄደበት ያለው መንገድ በሙሉ አደገኛ ነው" በማለት ድሮም ስለ ውሃ ክፍፍል ኢትዮጵያ ለብቻዋ ከግብፅና ሱዳን ጋር ድርድር አላደርግም ያለችው ለሁለት ጫና ያሳድሩብኛል በሚል ፍራቻ እንደነበር ያስታውሳሉ።

"አሁን ግን ብሶ አራት ለአንድ ሆኗል" በማለት ግብፅ፣ ሱዳን፣ አሜሪካና አለም ባንክ በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ደግሞ በሌላ ወገን አጣብቂኝ ውስጥ መውደቋን ያስረዳሉ።

በጫና ውስጥ የሚደረግ ስምምነት አለም አቀፍ ተቀባይነት እንደማይኖረው፤ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ስምምነት ላይ መድረስ ቢቻል እንኳ በኢትዮጵያ በኩል በቀጣይ የሚመጡ መንግሥታትና ትውልድ የሚቀበሉት ነገር ስለማይሆን ነገሩ ወደ ፊት አገራቱን የባሰ ግጭት ውስጥ የሚከት ሊሆን እንደሚችልም ምልከታቸውን ያስቀምጣሉ ባለሙያው።

• የኮሮናቫይረስ ስጋትና የኢትዮጵያ አየር መንገድ

በኢትዮጵያ በኩል አሁን መወሰድ ያለበት እርምጃ ምን መሆን አለበት? ለሚለው ጥያቄያችን "አሁን ያለውን ሂደት መቆም ያለበት ይመስለኛል።

ወደ ኋላ ተመልሶ ተመካክሮና ነገሮችን አጢኖ ሁሉንም ተጠቃሚ ሊያደርግ የሚችል ነገር ላይ መስራት [የተሻለ] ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ነገሮች በ2015 አገራቱ በተፈረሙት 'ዲክላሬሽን ኦፍ ፕሪንስፕልስ' ስምምነት መሰረት መቀጠል አለባቸው ይላሉ። ስምምነቱ አገራቱ መመሪያ አዘጋጅተው በግድቡ ውሃ አያያዝና አለቃቅ ላይ ከስምምነት መድረስ እንደሚያዋጣ ያትታል

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Hameddibewoyane » 13 Feb 2020, 12:58

Who are u after all to disintegrate Sudan while Ethiopia is on the brink of disintegration because of your uncles policy during the last 27 years!
Abaymado wrote:
13 Feb 2020, 12:46
Was it a disastrous plan to save Sudan from disintegration by PM Abiy months ago?



https://bbc.in/2Smthar

በሱዳን በግብጽና በኢትዮጵያ መካከል ሲደረግ የቆየው የህዳሴ ግድብ ድርድር ትኩረቱን ስቶ ወደ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ መሄዱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጭ ለቢቢሲ ተናገሩ።

እኚህ ምንጫችን ሱዳን የአቋም ለውጥ አድርጋ ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4 ለ 1" ሆኗል በማለት ኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ጫና እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

አሜሪካ እና ዓለም ባንክ በግድቡ ዙሪያ እጃቸውን እንዲያስገቡ መፈቀዱ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ዋጋ እንድትከፍል እያደረጋት እንደሆነ እኚህ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ውስጥ አዋቂ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

• በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ በጋራ ማዘጋጀት እንዳልተቻለ ተገለፀ

በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ ከሁለት ቀናት በፊት ተደራዳሪ ቡድኑ ''በብዙ ጉዳዮች ላይ የመከረ ቢሆንም ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ ማዘጋጀት አለመቻሉ ታይቷል'' ብለው ነበር።
Skip Twitter post by @fitsumaregaa

ቡድኑ በብዙ ጉዳዮች ላይ የመከረ ቢሆንም ስምምነት ላይ ሊያደርስ የሚችል ሰነድ ማዘጋጀት አለመቻሉ ታይቷል::

ኢትዮጵያ በፍትሃዊና ምክንያታዊ ተጠቃሚነት የምታምን ሲሆን: በአባይ የመጠቀም መብቷን አሳልፎ የሚሰጥ ምንም ዓይነት ስምምነት አትፈጽምም!
— Fitsum Arega (@fitsumaregaa) 10 ፌብሩወሪ 2020

End of Twitter post by @fitsumaregaa

ስምምነት ላይ ያልተደረሰበት የሰነዱ አብዛኛው ክፍል የቀረበው በአሜሪካ በመሆኑ፤ ትኩረቱም ስለ ግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ በመሆን ፈንታ፤ "ማን ምን ያህል የውሃ ድርሻ ይኑረው? የሚለው ላይ የሚያተኩር በመሆኑ" ከስምምነት መድረስ እንዳልተቻለ ስማቸው እንዲገለፅ ያልፈለጉት እኚህ ባለሙያ ለቢቢሲ ገልፀዋል።

አክለውም በግድቡ ጉዳይ የኢትዮጵያ የህግ አርቃቂ ቡድን አሁንም አሜሪካ እንደሚገኝ በማስታወስ፤ በውሃ ክፍፍል ላይ ለመነጋገር እንደ አገር ዝግጁ አይደለንም፤ የድርድሩ አላማም ይህ አይደለም ብለውናል።

እሳቸው እንደሚሉት ከግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ በድርቅ፣ በረዥም ጊዜ ድርቅ እና በተከታታይ ድርቅ በሚሉት በሰነዱ ላይ በሰፈሩት ቃላቶች ትርጓሜ ላይ ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም።

• የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሠልፍ እና የኦፌኮ ስብሰባ መከልከል በጅማ

ስለዚህም የኢትዮጵያ የህግ አርቃቂች በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ሰነዱ ላይ የሰፈሩ በርካታ ነጥቦችን በጥያቄ ምልክት ውስጥ ለማስቀመጥ ተገድደዋል።

"ትልቁ ነገር ሰነዱ የውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ ሊያተኩር አይገባም ነበር። ወደ አሜሪካ የሄደው የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ቡድንም በዚህ ላይ [የውሃ ድርሻ ክፍፍል] ለመነጋገር ስልጣን አልተሰጠውም። ስለ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር ብቻ ሳይሆን ከአስሩም የተፋሰሱ አገራት ጋር ነው መነጋገር ያለባት" ይላሉ።

ኢትዮጵያ የናይል ተፋሰስ ትብብር ማዕቀፍን ፈርማ ያፀደቀች አገር መሆኗን እና ይህ ስምምነት ሳይጣስ ሁሉም የተፋሰሱ አገራት ባሉበት መነጋገር እንደሚገባት ያስታውሳሉ።

ታዛቢ ወደ አደራዳሪ

ሶስቱ አገራት በሚያደርጉት ድርድር ላይ የሶስተኛ አካል ጣልቃ መግባት ይኖርበታል ብላ ሃሳብ ያቀረበችው ግብጽ መሆኗ ይታወቃል። ፕሬዝደንት አብዱል ፈታ አል ሲሲ አሜሪካ በጉዳዩ ላይ ታሸማግለን ሲሉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል።

በወቅቱ ኢትዮጵያ የሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነትን እንደማትቀበል ገልጻ ነበር። ለዚህም እንደምክንያትነት ያስቀመጠችው በሶስቱ አገራት የተደረሱ ''አበረታች'' ስምምነቶችን ያፈርሳል እንዲሁም ሶስቱ አገራት እአአ 2015 ላይ የፈረሙት የመርህ ስምምነትም ይጥሳል የሚል ነበር።

• አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት?

የኋላ ኋላ ግን ዓለም ባንክ እና አሜሪካ በሶስቱ አገራት መካከል በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የታዛቢነት ሚና ኖሯቸው ይሳተፋሉ ሲባል ቆየ።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ጥር 25 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት፤ የአሜሪካ መንግሥት እና ዓለም ባንክ 'ለማደራደር' ጥያቄ አቅርበው 'ሲያደራድሩ' ቆይተዋል ብለዋል።

ጠቅላይ ሚንስትሩ "ለአሜሪካ እና ዓለም ባንክ ምስጋና ማቅረብ የሚያስፈልገው፤ በሚያውቁን እና አቅም ባላቸው ፊት ስንነጋገር መስማማት ጀምረናል" ሲሉም ተደምጠዋል።

እኚህ የቢቢሲ ምንጭ እንደሚሉትም የአዲስ አበባ የመጀመሪያው ስብሰባ ላይ በታዛቢነት ተቀመጡ፣ ካይሮ ላይ በታዛቢነት ቀጥለው ሱዳን ካርቱም ላይ ግን አደራዳሪ ሆኑ። ከዚያም ተመልሰው አዲስ አበባ ላይ አደራዳሪ መሆናቸውን ቀጠሉ።

"አሁን እኮ ዋሽንግተን ላይ የሕግ እና የቴክኒክ ቡድኑ ተገኝቶ፤ ሰነድ ቀርቦ ግልፅ ድርድር ነው እየተካሄደ ያለው" በማለት ያስረግጣሉ።

እነዚህ አካላት ከታዛቢነት ራሳቸውን ወደ አደራዳሪነት ከማሸጋገራቸውም በላይ ኢትዮጵያ ላይ "ከፍተኛ ጫና ማሳደርና ማስፈራራትም ደረጃ ደርሰዋል" ይላሉ ባለሙያው።

እርሳቸው እንደሚሉት አሜሪካና አለም ባንክ በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች በኩል የሚነሱ ሃሳቦችን ለመቀበል በፍጽም ፍላጎት አያሳዩም። ይልቁንም እየተቀበሉ ያለው የግብፅና የሱዳንን ሃሳብ ብቻ ነው።

በህዳሴው ግድብ ጉዳይ ከመጀመሪያ ጀምሮ ለኢትዮጵያ ሳይሆን ለራሷ ጥቅም ስትል ከኢትዮጵያ ጎን ቆማ የነበረችው ሱዳን አቋሟን ቀይራ ከግብፅ ጎን መሰለፏንም ያረጋግጣሉ።

እሳቸው እንደሚያብራሩት በአሜሪካ የተጣለባት ማዕቀብ እንዲነሳላት የምትፈልገው ሱዳን ይህን ፍላጎቷን ይዛ ስትመጣ አሜሪካ በበኩሏ በርካታ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጣለች።

• ‘በአስራ አራት ዓመቴ ስደፈር የሚያሳይ ቪዲዮ በወሲብ ፊልም ድረገፅ ላይ ነበር'

ምናልባትም የሚሉት እኚህ ምንጭ ከትናንት በስቲያ እንደተሰማው የቀድሞውን የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሰን አል-በሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፎ መሰጠት ሱዳን ያሟላችው አንድ ቅድመ ሁኔታ ሊሆን ይችላል። ከግብፅ ጎን መቆም ሁለተኛው ቅድመ ሁኔታ ሲሆን ይህንንም ሱዳን እየፈፀመች ነው።

"ሶስተኛ ወገን ማስገባት ካስከፈለው ከባድ ዋጋ አንዱ ይሄ ነው" በማለት ድርድሩ ለኢትዮጵያ አጣብቂኝ መንገድ ላይ እንዳለ ይገልፃሉ።

አሜሪካ ለግብጽ ለምን ወገነች?

ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ሰላም ለብልጽግና [ፒስ ቱ ፕሮስፔሪቲ] የተሰኘውን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅዳቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል።

ይህ የትራምፕ እቅድ እየሩሳሌም ያልተከፋፈለች የእስራኤል መዲና ትሆናለች ከማለቱም ባሻገር ፍሌስጤማውያን እና የተቀረው የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሕገ-ወጥ የሚለውን የእስራኤልን የዌስት ባንክ ሰፈራ እውቅና ይሰጣል።

ይህ የትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ በፍልስጤማውያን ወዲያው ውድቅ የተደረገ ሲሆን እንደ ኢራቅ እና ሶሪያ ያሉ የሰላም እቅዱን በይፋ ከተቃወሙት አገራት መካከል ይገኙበታል።

• ''የአሰብና ምፅዋ ወደቦችን አገልግሎት ለማሻሻል እየሰራን ነው'' ፕሬዚዳንት ኢሳያስ

ቀላል የማይባሉ የአረቡ ዓለም አገራትም የትራምፕን የሰላም እቅድ በጥርጣሬ ዕይን መመልከታቸው አልቀረም። ታዲያ በአረቡ ዓለም ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነችው ሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ግብጽ፤ የትራምፕ ዕቅድ በአረቡ አገራት ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ ከፍተኛ የሆነ የራሷን አስተዋጽኦ ልታበረክት ትችላለች።

እኚህ የቢቢሲ ምንጭ እንደሚሉት፤ የፕሬዝደንት ትራምፕ እቅድ እንዲሰምር ግብጽ የበኩሏን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ልታበረክት ትችላለች።
ሱዳን እና እስራኤል

ለእስራኤል እውቅና ከማይሰጡ የአረብ ሊግ አባል አገራት መካከል ሱዳን አንዷ እና ተጠቃሽ ነች።

ሁለቱ አገራት ይህ ነው የሚባል ፖለቲካዊ ሆነ ኢኮኖሚያዊ ግነኙነት የላቸውም።

እአአ 1967 የአረብ አገራት ያካሄዱት ታሪካዊ ስብሰባ ይታወሳል። በሱዳን ካርቱም በተካሄደው በዚህ ስብሰባ የአረብ አገራቱ 'ሶስቱ እምቢታዎች' ["Three No's"] ተብሎ የሚታወቀውን በእስራኤል ላይ ያላቸውን አቋም አንጸባርቀው ነበር።

ለእስራኤል እውቅና አለመስጠት፣ ከእስራኤል ጋር ከስምምነት አለመድረስ እና ከእስራኤል ጋር አለመደራደር።

ዛሬም ድረስ በርካታ የአረብ ሊግ አባል አገራት ለእስራኤል እውቅና አልሰጡም። ከእነዚህም መካከል ሱዳን አንዷ ነች።

ከአንድ ሳምንት በፊት ግን ታሪካዊ በተባለ ሁኔታ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና የሱዳን ወታደራዊ የሽግግር መንግሥት ካውንስል ሰብሳቢ አብድል ፈታህ አል-ቡረሃን በኡጋንዳ ኢንቲቤ ተገናኝተው ነበር።

• "የኤርትራ መሬት ያልተመለሰው በህወሓት እምቢታ ነው" ፕ/ት ኢሳያስ

ሁለቱ መሪዎች ለሰዓታት ከተነጋገሩ በኋላ ግንኙነት ለመጀመር መስማማታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

ኔታኒያሁ ከውይይቱ በኋላ ሱዳን አዲስ እና አዎንታዊ ወደሆነ አቅጣጫ እያመራች ነው ማለታቸውን የእስራኤል መንግሥት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።

የእስራኤል ወዳጅ የሆኑት ትራምፕ፤ የኔታኒያሁ አገር በመካከለኛው ምስራቅ እና በአረብ ሊግ አባል አገራት ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራት ይሻሉ።

ሱዳን ይህንን የአሜሪካንን ፍላጎትን ማሳካት የምትችል ከሆነ በግድቡ ድርድር ዙሪያ ያላት ፍላጎት ሊጠበቅላት እንደሚችል ይታመናል።

ለቢቢሲ ምልከታቸውን የሰጡት ባለሙያ እንደሚሉት ደግሞ፤ በግድቡ ድርድር ዙሪያ ሱዳን ከግብጽ ጋር አብራ የምትቆም ከሆነ፤ ተጥሎባት የሚገኘውን ማዕቀብ ሊነሳላት እንደሚችል ይጠቁማሉ።

የሱዳን ከግብጽ ጎን መቆም ማለት፤ የትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ እንዲተገበር፣ የአረብ ሊግ አባላት በእስራኤል ላይ ያላቸውን አቋም ማለሳለስ ማለት ሊሆን ይችላል ይላሉ።

አሜሪካ ዋና ዓላማዋ ሶሰቱን አገራት ማስማማትም ሳይሆን የራሷን እና የእስራኤልን ፍላጎት ማሳካት ዋነኛ ግቧ መሆኑን ይጠቁማሉ።

በዚህ ከባድ ድርድር ውስጥ በኢትዮጵያ በኩል መታለፍ የሌለበት መስመር የቱ ነው? ለባለሙያው ያቀረብነው ጥያቄ ነበር።

"እየተሄደበት ያለው መንገድ በሙሉ አደገኛ ነው" በማለት ድሮም ስለ ውሃ ክፍፍል ኢትዮጵያ ለብቻዋ ከግብፅና ሱዳን ጋር ድርድር አላደርግም ያለችው ለሁለት ጫና ያሳድሩብኛል በሚል ፍራቻ እንደነበር ያስታውሳሉ።

"አሁን ግን ብሶ አራት ለአንድ ሆኗል" በማለት ግብፅ፣ ሱዳን፣ አሜሪካና አለም ባንክ በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ደግሞ በሌላ ወገን አጣብቂኝ ውስጥ መውደቋን ያስረዳሉ።

በጫና ውስጥ የሚደረግ ስምምነት አለም አቀፍ ተቀባይነት እንደማይኖረው፤ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ስምምነት ላይ መድረስ ቢቻል እንኳ በኢትዮጵያ በኩል በቀጣይ የሚመጡ መንግሥታትና ትውልድ የሚቀበሉት ነገር ስለማይሆን ነገሩ ወደ ፊት አገራቱን የባሰ ግጭት ውስጥ የሚከት ሊሆን እንደሚችልም ምልከታቸውን ያስቀምጣሉ ባለሙያው።

• የኮሮናቫይረስ ስጋትና የኢትዮጵያ አየር መንገድ

በኢትዮጵያ በኩል አሁን መወሰድ ያለበት እርምጃ ምን መሆን አለበት? ለሚለው ጥያቄያችን "አሁን ያለውን ሂደት መቆም ያለበት ይመስለኛል።

ወደ ኋላ ተመልሶ ተመካክሮና ነገሮችን አጢኖ ሁሉንም ተጠቃሚ ሊያደርግ የሚችል ነገር ላይ መስራት [የተሻለ] ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ነገሮች በ2015 አገራቱ በተፈረሙት 'ዲክላሬሽን ኦፍ ፕሪንስፕልስ' ስምምነት መሰረት መቀጠል አለባቸው ይላሉ። ስምምነቱ አገራቱ መመሪያ አዘጋጅተው በግድቡ ውሃ አያያዝና አለቃቅ ላይ ከስምምነት መድረስ እንደሚያዋጣ ያትታል

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Abdelaziz » 13 Feb 2020, 13:18

Sudam was doing Ethiopia a favor because weyane cultivated good diplomatic relationship. Demekech and Meshrefet seeking Sudanese territory completely changed the opinion of Sudan. Meshrefet openly accused TPLF for giving, what he calls "vast Amara historic territory in north and central Sudan".

Abaymado
Member
Posts: 4206
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Abaymado » 13 Feb 2020, 13:19

so you አመዳሙ are working day and night to save Ethiopia? shabo!
there is no disintegration after all.
First Ethiopia should not allow America and world bank to be involved into this case. Second, we look very careless on handling our enemies including Sudan.

The only option left is just to scrap the deal.

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Abdelaziz » 13 Feb 2020, 14:21

MESHREFET SWORE TO AL SISSI "WELAHI", THAT HE WILL NOT BUILD THE DAM IN DECADES. OTHERWISE AL SISSI WILL KILL THE FIN'AFINT MESHREFET IF HE RENEGES ON THE PROMISE TO MAKE THE GERD SLOWLY BUT SURELY TOTALLY DYSFUNCTIONAL AKA "WHITE ELEPHANT PROJECT". WHY THE FO'CK DO YOU AMHARAS ALLOW GI'MATAM MESHREFET TO DO THAT ON OUR GERD? THE UNFOUNDEDS AND UNCALLED FOR HATE OF TIGRAY MANIFESTED ON AMHARU IS LEADING AMHARA TO BE TOTALLY DESTROYED BY BANTUGUDIFECHAS, WEDIMEDHIN AND HIS ARAB MEN, AND THE ARAB BOYFRIENDS OF BANTUGUDIFECHAS. TIGRAY IS THE SUPREME PROTECTOR OF AMARAN AND ETHIOPIAN INTERESTS, BUT ZEREBIS WELOYYES LIKEMIDGET GEDU, THE UGLY TIRSEFINCHIT AND MENTALLY DERANGED BOAYALEW, AND THE WEDEL QIX WEYZERO DEMEKECH, ALL OF THEM YE EMIS ETABI KAHADI WELOYES OF UNKNOWN TRIBAL ORIGINS, SYSTEMATICALLY CREATED ANIMOSITY AGAINST TIGRAY IN ORDER TO SELL AMHARA INTERESTS TO THE KAHADI, TREASONOUS, TRAITOR BANTUGIDIFECHAA. AMHARA WILL PAY HEAVY PRICE UNLESS IT RECOGNIZES THE FACT TIGRAY IS ITS BEST, NATURAL FRIEND AND PROTECTOR.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4077
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Za-Ilmaknun » 13 Feb 2020, 14:33

Abdelaziz wrote:
13 Feb 2020, 13:18
Sudam was doing Ethiopia a favor because weyane cultivated good diplomatic relationship. Demekech and Meshrefet seeking Sudanese territory completely changed the opinion of Sudan. Meshrefet openly accused TPLF for giving, what he calls "vast Amara historic territory in north and central Sudan".
TPLF gave Ethiopian territories to Sudan not because TPLF needed Sudan's support in the Abay dam negotiating. The gift rather was as a thank you for Sudan's unlimited support to put the thieves on the power helm of the Ethiopian state and the strategic part of weakening the Amharas. Sovereignty doesn't have any meaning in TPLF's vocabulary unless of-course it is related to its ethnic enclave. Abay Tsehaye was the one who signed off large chunks of Gondar to Sudan. The land is now being recovered tho, thanks to the heroic Gondar people persistence and struggle.

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: Why does Sudan betrays Ethiopia?ሱዳን ከግብጽ ጋር መወገኗን እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለግብጽ መወገናቸውን በመጠቆም አሁን ላይ ጉዳዩ "4ለ 1" ሆኗል

Post by Abdelaziz » 13 Feb 2020, 14:37

YOU KNOW HOW Egypt CRIPPLES ANY MEGA PROJECTS ON NILE. EGYPT ALLOWED TEKEZE DAM COZ IT HAD THOUSANDS OF YEARS LONG OF CORDIAL RELATIONS WITH TIGRAY.
LOOK EGYPT DOES NOT EVEN CARE ABOUT SUDAN, MUCH LESS WEAK AND DIVIDED ETHIOPIA. THE WHITE NILE SWAMP PROJECT WAS STARTED BY SUDAN IN THE 70S AND 80S AND SUDAN SPENT BILLIONS OF DOLLARS ON IT, BUT EGYPT HATED TE PROJECT THOUGH IT WOULD HAVE INCREASED THE WATER FLOW OF NILE (MORE OF IT TO SUDAN BUT ALSO BOOSTING EGYPTS SHARE), BUT THE SELFISH EGYPTIANS WHO VIEW NILE AS THEIR GOD-GIVEN RIVER SABOTAGED SUDAN BY USING WORLD BANK AND IMF And now the project is totally WASTED , buried in the swamp land of south and central sudan, covering SWAMPED land half the size of Ethiopia. Sudan would have recovered millions of hectares of fertile, irrigable land, several dams and 1000s of megawatts of EC, BUT Egypt DOES NOT WANT ANY PROJECT THAT CHANGES THE NATURAL FLOW (EVEWN BOOSTING IT) OR ITS COURSE OF FLOW. THE SAME TACTIC IS BEING USED TO CRIPPLE THE GERD AND THE SI'CK AND GREEDY TRUMP IS DOING IT COZ SAUDI'S OFFERED HIM AND HIS LEECHY SON IN LAW MILLIONS OF DOLLARS OF GIFT IF THEY FOOL ETHIOPIA TO SIGNING IT AND FAILING THAT FORCING IT TO SIGN THE TREASONOUS AGREEMENTS., WHICH ARE ALMOST SIMILAR TO THE THREE ITALO-MENILIK AGREEMENTS OF 1900,1902, AND 1908) THAT SOLD OUR RED SEA COAST AND MIDRIBAHRI TO ITALIANS, WHICH WAS DONE YEARS AFTER WE WON THE ADWA BATTLE IN 1896. NO EXZCUSE FOR TRAITORS LIKE MINILIK AND MESHREFET. IMAGINE, SAVE FOR THE TINY ENCLAVE AROUND ASEB PORT, WHICH WAS OWNED BY A PRIVATE ITALIAN COMPANY, BELONGING TO COAL TRADER MR JUSEPE SAPETO, THE REST OF THE AFAR SEA COAST FROM ZULA TO ASEB( STRETCHING OVER 100S OF KLOMETERS OF SEA COAST AND VAS INLAND REGIONS) WAS ETHIOPIAN PROPERTY UNTIL 1908 , WHICH IS 12 YEARS AFTER WE WON ADWA. BAREWNTU AND SOME GASH SETIT LANDS WERE SOLD TO ITALLY IN 1902. THE 1900 AGREEMENT KEPT AKELEGUZAY, MOST OF GASH-BARKA, GASH-SETIT, AND ENTIRE SERAYE AS WELL AS PARTS OF HAMASENE SOUTH OF ADINIFAS WERE PART OF TIGRAY, ETHIOPIA. IT IS VERY SAD TREASON WHAT MENILIK DID SIMPLY AND TREASONOUSLY DONE COZ HE WAS OBSESSED TO WEAKEN TIGRAY LIKE MESHREFET TODAY. HISTORY IS REPEATNG ITSELF COZ WE HAVE RETARDED LEADERS LIKE DEBREPORNO. WHAT A WASTE!




Post Reply