Horus wrote: ↑04 Feb 2020, 00:15
TGAA
አሁንኮ አንተ ጥሩ አድርገህ የምትዘረዘው ራሱ ቀውሱን ንው! ያ ነውኮ ወደፊትም የሚቀጥለው ቅውስ ። የቀውሱኮ አንደኛ ምክንያት ራሱ መንግስቱ ነው ። ቀጥሎ ራሱ ገዢው ፓርቲ ነው ። የዚያ ሁሉ ግንዱ የጎሳ ፖለቲካ፣ ክልልና የጎሳ ፌዴሬሽን ናቸው ። ችግሩኮ አንድ ማህበረሰብ ከፋም ለማም ያለ መንግስት አንድ ቀን ሊያድር አለመቻሉ ነው። ዛሬ ኢትዮጵያ ያላት ሰራት ይህ ነው በቃ ። አቢይና ሌሎች ቀስ በቀስ ወደ ህግ ግዛትና ሰላም ይወስዱታል ወስይ ፈስትሞ ወደ ሱማሌ ኔዳለን የሚለው ነው ጥያቄው ። በዚህ ቀውስ ተጠቅሞ ራሱ
ብልጽ ኛ ወደ ፍጹም አምባገነን ፓርቲነት ሁሉ ሊሄድ ይችላል ። ስለዚህ በጉቦ ሚነዳው የሲቪል ህግ ካልሆነ በቀር ሌላው ህግ ከንቱ ነው። እንዲያውን አቢይ እየሰበረው ሻል ያለ ነገር ቢያረግበት ነው ጥሩ። አንድ አፍ ቀውስ ማለት ይህ ነው !
Horus,
p2 won't have a choice in our case; if TPLF & Jawe & assoc. force election, Abiy right after the fake election should move to "Dictatorships" to manage the coming crisis situations.
He will do the El-Sisi type; a "friendly" dictator per Trump. Most of the modern societies, even liberal democratic systems have states of emergency, states of siege, or martial law to deal with catastrophes, crisis and threats. As is, our is like that.
The American South during the early stages of Reconstruction, France 2005 civil unrest and again in 2005? in the US state of Louisiana due to hurricane Katrina. This special states are very similar to "dictatorships", but they are justified because, these are the largest threats to the well-being of their citizens, and swift decisions have to be made to solve them.
For a developing nations like ours, more than anything else lack of development (poverty) is a very big threat to the well-being of our citizens, and so swift decision making is crucial to solve this as well. All the countries that have it have resolved crisis with that.
deja vu! Meles!