Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

አብዮት በትግራይ!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Jan 2020, 13:35

ህወሓቶች ትናንት ቄሮ በድንጋይ መንገድ ይዘጋል ሲሉን ነበር፣ ዛሬ በትግራይ,የትግራይ ወጣት በድንጋይ እና በኤሌትሪክ እንጨቶች መንገድ መዝጋት ጀምረዋል። ትግራይ ሰላም ነች ለሚሉን ሁሉ፣ ትግራይ ሰላም እንዳልሆነች የትግራይ ወጣት እያሳየን እና እየነገረን ይገኛል። ህወሓቶች አንድነታችን ከመቸውም በላይ ተጠናክረዋል ሲሉን፣ የትግራይ ወጣት ሁሉም ትግራዋይ እኩል እና አንድ አለመሆኑን፣ በሽሬ መንገድ በመዝጋት፣ በሕንጣሎ ወጅራት ሰልፍ እና መንገድ በመዝጋት አሳይቶናል።

ልብ በሉ ይህንን አመፅ የጠራው አንድም የተቃዋሚ ፓርቲ የለም፣ አሁንም ልብ በሉ፣ ትግራይ ውስጥ ዓረና የተባለ የተቃዋሚ ድርጅት ብቻ ነው ያለው። ከዚህ በፊት መላው የእምባስነይቲ ህዝብ ሲያምፅ ህዝቡ ራሱ እንጂ የተቃዋሚ ፓርቲ እጅ አልነበረበትም። ስለዚህ የትግራይ ህዝብ በተለይ ወጣቱ ራሱ ተደራጅቶ ፀረ ህወሓት እየታገለ ነው ማለት ነው።

በኦሮምያ ክልል እና በአማራ ክልል አመፆች ሲነሱ፣ የአማራ እና የኦሮሞ ወጣቶች መግደል የለመደችው ህወሓት፣ በትግራይ ለሚነሱ አመፆች ግን እስካሁን ደፍረ አንድም ሰልፍ የወጣ የትግራይ ወጣትን መግደል አልደፈረችም፣ ይህንን ድፍረት ያጣችው ለትግራይ ወጣት አስባ ሳይሆን፣ በትግራይ መሬት የትግራይ ወጣትን መግደል ለስልጣንዋ አስጊ ስለ ሆነ ብቻ ነው!!!

ዝምታ የመረጠው የትግራይ ሙሁር የሚነቃው ግን፣ ህወሓት የትግራይን ወጣት በጥይት መግደል የጀመረች ቀን ነው፣ ያኔ ዝምታ የመረጠው የትግራይ ሙሁር መነሳቱ አይቀርም፣ ግን ህወሓት ድፍረት አግኝታ የትግራይ ወጣት በትግራይ መሬት በጥይት ትገድል ይሆን ወይ? ፍርዱ ለጊዜው ትተን፣ የትግራይ ወጣት መንገድ መዝጋት መጀመሩ፣ ያለ ማንም መሪነት ፀረ ህወሓት መነሳቱ ብቻ በቂ ነው!!! ገና ሮማናት አደባባይ እንደ ታሕሪር አደባባይ መቀየርዋ አይቀርም።.
ፀረ ህወሓት የተደረጉ ሰልፎች እና መንገድ መዝጋት
ዓዲ ነብሪ ኢድ
ሕንጣሎ ወጅራት
ዓዲ ዳዕሮ የዛሬ ስድስት ወር የተደረገ ሰልፍ

NB ትናንት የትግራይ እና የወሎ መንገዶች ተዘጉ ሲሉን የነበሩ፣ ዛሬ ከሽሬ ወደ ሑመራ የሚወስደው መንገድ በትግራይ ወጣት መዘጋቱ ሊነግሩን ግን ፍቃደኛ አይደሉም፣ አይዞህ የትግራይ ወጣት በአራቱም አቅጣጫ ወደ መቀሌ የሚሄደውን መንገድ በሙሉ ዝጋው!!!

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አብዮት በትግራይ!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Jan 2020, 13:55

ሰበር ዜና
በሽረ ዓዲ ነበረ ኢድ አከባቢ መንገድ ለማስከፈት በተላከ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይልና በወጣቶች መካከል ግጭት ተፈጥሮ ብዙ ወጣቶች እንደተጎዱ ከአከባቢው መረጃ ደርሶኛል።የፌደራል መንግስት ጣልቃ መግባት አለበት

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: አብዮት በትግራይ!!!

Post by Sam Ebalalehu » 16 Jan 2020, 14:23

I do not characterize the youth’s spontaneous opposition to the Adwa clique as a revolution yet. But it is an encouraging start. The TPLF know-it-all has been using Tigreans as hostages to negotiate with Abiy and his administration for almost two years. They have tried every nonsense to feel as if they are a force to be reckon with. In their mind, Tigray is even an independent country. They invited foreign officials without the Ethiopian government consent to visit Tigray. Had any ethnic group dared to do that when they run their “show,” they would have prosecuted many for treason in their kangaroo courts.
The guys are totally uninformed. It was a miracle Ethiopia survived twenty-seven years of their ruling.
The Tigray youth no doubt will be the main force to bring change to the region. The latent force in Tigray that seeks Change however is not restricted to the youth. Tigreans as a whole are becoming aware they have being taken hostages for long. What other Ethiopians will choose do to support the inevitable change in Tigray will have an impact in the region politics. It is time Ethiopians from all walks of life to show solidarity to the Tigreans who want to be part of the ongoing change.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አብዮት በትግራይ!!!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Jan 2020, 14:26



fast forward to 26.11 minutes to see the news about what is going on in TPLF's enclave.

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: አብዮት በትግራይ!!!

Post by Ejersa » 16 Jan 2020, 15:01

ህዝቢ ፈንጂ ላረገፀ ልጉጅለ ዓድዋ ላብ ኮረሻ ስልጣን ለምፀአ ኸዚ ጉጅለ ዓድዋ ፈንጂ ረጊፃ ትጠፍአሉ ሳዓት ኢና በፂሕና ለለና ኢዚለ ህዝቢ ምረቱ ሰማይ ስለልበፅሑ ብግብሪ ላርኤዬ ይመፅእ እኒኦ ሃለ ሉያ።
Tilahun Arefe
Hameddibewoyane wrote:
16 Jan 2020, 13:35
ህወሓቶች ትናንት ቄሮ በድንጋይ መንገድ ይዘጋል ሲሉን ነበር፣ ዛሬ በትግራይ,የትግራይ ወጣት በድንጋይ እና በኤሌትሪክ እንጨቶች መንገድ መዝጋት ጀምረዋል። ትግራይ ሰላም ነች ለሚሉን ሁሉ፣ ትግራይ ሰላም እንዳልሆነች የትግራይ ወጣት እያሳየን እና እየነገረን ይገኛል። ህወሓቶች አንድነታችን ከመቸውም በላይ ተጠናክረዋል ሲሉን፣ የትግራይ ወጣት ሁሉም ትግራዋይ እኩል እና አንድ አለመሆኑን፣ በሽሬ መንገድ በመዝጋት፣ በሕንጣሎ ወጅራት ሰልፍ እና መንገድ በመዝጋት አሳይቶናል።

ልብ በሉ ይህንን አመፅ የጠራው አንድም የተቃዋሚ ፓርቲ የለም፣ አሁንም ልብ በሉ፣ ትግራይ ውስጥ ዓረና የተባለ የተቃዋሚ ድርጅት ብቻ ነው ያለው። ከዚህ በፊት መላው የእምባስነይቲ ህዝብ ሲያምፅ ህዝቡ ራሱ እንጂ የተቃዋሚ ፓርቲ እጅ አልነበረበትም። ስለዚህ የትግራይ ህዝብ በተለይ ወጣቱ ራሱ ተደራጅቶ ፀረ ህወሓት እየታገለ ነው ማለት ነው።

በኦሮምያ ክልል እና በአማራ ክልል አመፆች ሲነሱ፣ የአማራ እና የኦሮሞ ወጣቶች መግደል የለመደችው ህወሓት፣ በትግራይ ለሚነሱ አመፆች ግን እስካሁን ደፍረ አንድም ሰልፍ የወጣ የትግራይ ወጣትን መግደል አልደፈረችም፣ ይህንን ድፍረት ያጣችው ለትግራይ ወጣት አስባ ሳይሆን፣ በትግራይ መሬት የትግራይ ወጣትን መግደል ለስልጣንዋ አስጊ ስለ ሆነ ብቻ ነው!!!

ዝምታ የመረጠው የትግራይ ሙሁር የሚነቃው ግን፣ ህወሓት የትግራይን ወጣት በጥይት መግደል የጀመረች ቀን ነው፣ ያኔ ዝምታ የመረጠው የትግራይ ሙሁር መነሳቱ አይቀርም፣ ግን ህወሓት ድፍረት አግኝታ የትግራይ ወጣት በትግራይ መሬት በጥይት ትገድል ይሆን ወይ? ፍርዱ ለጊዜው ትተን፣ የትግራይ ወጣት መንገድ መዝጋት መጀመሩ፣ ያለ ማንም መሪነት ፀረ ህወሓት መነሳቱ ብቻ በቂ ነው!!! ገና ሮማናት አደባባይ እንደ ታሕሪር አደባባይ መቀየርዋ አይቀርም።.
ፀረ ህወሓት የተደረጉ ሰልፎች እና መንገድ መዝጋት
ዓዲ ነብሪ ኢድ
ሕንጣሎ ወጅራት
ዓዲ ዳዕሮ የዛሬ ስድስት ወር የተደረገ ሰልፍ

NB ትናንት የትግራይ እና የወሎ መንገዶች ተዘጉ ሲሉን የነበሩ፣ ዛሬ ከሽሬ ወደ ሑመራ የሚወስደው መንገድ በትግራይ ወጣት መዘጋቱ ሊነግሩን ግን ፍቃደኛ አይደሉም፣ አይዞህ የትግራይ ወጣት በአራቱም አቅጣጫ ወደ መቀሌ የሚሄደውን መንገድ በሙሉ ዝጋው!!!

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: አብዮት በትግራይ!!!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 16 Jan 2020, 23:59


Post Reply