ባለፈው በራያ ዋጃ ጥሙጋ ከተማ ትህነጎች የነዋሪውን ህዝብ መሬት መቀራመታቸው ተገልጾ ነበር፡፡ ይህ ዛሬ ደግሞ ብሶት የወለደው ህዝብ የሚሰማው አጥቶ እንዲህ ይከራተታል፡፡ እንዴት መሬታችንን በግፍ እንወረራለን እያለ በአደባባይ ተቃውሞውን እየገለጠ ነው፡፡ ወገኔ ሆይ ፍትህን ከነጠቀህ ቀማኛ ፍትህ አትጠይቅ፤ ይልቅስ ፍትህን አንገት ላንገት ተናንቀህ አስፍን፡፡ ራስህን በራስ አስከብር!! ዛሬ በጥሙጋ ማዘጋጃ ቤት የትህነግን የዲሞግራፊ ለውጥ ፖሊሲ ህዝቡ እንደዚህ በነቂስ ወጥቶ እየተቃወመ ነው!! በርስታችን በፈናቀል ይብቃ፡፡ ፍትህ ለራያ ህዝብ!!
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: የፍትሕ እጦት በራያ!!!!
I remember when Ayte Siye Abraha talk about Tigray.
According to him the border of Tigray province is May-Chew.
Welo region goes Way up in the hills and beyond Korem and Mehonie!!!
According to him the border of Tigray province is May-Chew.
Welo region goes Way up in the hills and beyond Korem and Mehonie!!!