Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ትግራይ ዓደየ፤ አክሱም ሽረ ዓድዋ፤ ትግራይ ዓደየ፤ አክሱም ሽረ ዓድዋ..

Post by Za-Ilmaknun » 14 Jan 2020, 14:45

"አፍህን ዝጋ ዮሃንስ፤ ችግር አለ፤ ከእንደርታ የመጣነውን ህወሓት ከልባቸው አልተቀበሉንም:: እንደርታና ራያ ሄደን የህወሓትንአላማዎች ለህዝቡ እናስተምር ማለት ጎጠኝነቱ ምኑ ላይ ነው? ዓድዋና ሽሬ-አድያቦ በቆየንባቸው ብዙ ወራት ህዝቡን ስናስተምር መቆየታችን ይታወቃል፡፡ ልዩነቱ ምንድን ነው?በህወሓት ላይ በእንደርታ ታጋዮች የተቀናበረ አመፅ ነበረ; ሕንፍሽፍሽእንደርታን ከትግሉ ውጭ ለማድረግ ከኩይሳ የተፈጠረ ተራራ ነው; ስጋት ያደረባቸው የእንደርታና የሌሎች አውራጃ ታጋዮች ህወሓትን በጎርፍ መልክ ስለለቀቁ የ1969 ሕፍሽፍሽ ተብሎ ስም ወጣለት

http://aigaforum.com/amharic-article-20 ... m-1969.htm