"አፍህን ዝጋ ዮሃንስ፤ ችግር አለ፤ ከእንደርታ የመጣነውን ህወሓት ከልባቸው አልተቀበሉንም:: እንደርታና ራያ ሄደን የህወሓትንአላማዎች ለህዝቡ እናስተምር ማለት ጎጠኝነቱ ምኑ ላይ ነው? ዓድዋና ሽሬ-አድያቦ በቆየንባቸው ብዙ ወራት ህዝቡን ስናስተምር መቆየታችን ይታወቃል፡፡ ልዩነቱ ምንድን ነው?በህወሓት ላይ በእንደርታ ታጋዮች የተቀናበረ አመፅ ነበረ; ሕንፍሽፍሽእንደርታን ከትግሉ ውጭ ለማድረግ ከኩይሳ የተፈጠረ ተራራ ነው; ስጋት ያደረባቸው የእንደርታና የሌሎች አውራጃ ታጋዮች ህወሓትን በጎርፍ መልክ ስለለቀቁ የ1969 ሕፍሽፍሽ ተብሎ ስም ወጣለት
http://aigaforum.com/amharic-article-20 ... m-1969.htm
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40