Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 13 Jan 2020, 23:27

የብልጽግና ፓርቲ ሙሉ የመንግስት መዋቅር በእጁ ስለሆነ አንድ ግዙፍ የወጣቶች ስብሰባ በሚሊኒየም አዳራሽ አድርጎ ሲያበቃ ሰሞኑን ደሞ ጠ/ሚ አቢይ በደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ቅስቀሳ አድርጓል ። እንዲያውም የፓን አፍሪካ ዝምድና ከኤኤንሲ ጋር የፈጠረ ይመስላል ።

ኢዜማ ባዲአ አበባና ባዋሳ ቅስቀሳውን አጡፏል ። ኢዜማ ደጋግሞ እንደ ገለጸው በ400 ወረዳዎች ድርጅት መስርቶ እየተንቀሳቀሰ ነው ።

ኦፌኮ ጠንካራ የጃዋር ዶላር እና እሱን መልምሎ በሃረር እየቀሰቀሰ ነው ።

ኦነግ አዲስ አበባ ወስጥ ቅስቀሳ አጡፏል ።

የእስክንድር ነጋ ባለአደራ ፓርቲ ራሱን እያደራጀ ነው ።

እኔ ለብዙ አመታት እንዳልኩት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ቢያንስ

በሚከተሉት የፖለቲካ አዝማሚያዎች ዙሪያ ፓርቲዎች ይፈጠራሉ፣ ያድጋሉም ።

በኢትዮጵያዊ ብሄረተኝነት ዙሪያ ማለትም የእስክንድር ባለአደራ ፓርቲ አይነት ። ይህ ክንሰርቫቲቭ ናዚናሊስት ፓርቲ ነው

አንድ የሊብራል ዴሞክራሲ ፓርቲ መኖር አለበት ፣ ይኖራልም። ይህ ቡድን ገና ቅርጽ ይዞ ቅስቀሳ አልጀመረም ።

የሶሾያል ዴሞክራሲ ፓርቲው ኢዜማ ነው ። ባሁን ሰአት ጥሩ ድርጅት ያለው ፓርቲ ነው ።

የተሻሻለው የብሄረ ሰቦች ልዝብ ፓርቲ ብልጽና ነው ።

የቀሩት ነጠላ የጎሳ ድርጅቶች ናቸው

ኦነግ
ኦፌኮ
አብን
ህወአት
+ + +




Last edited by Horus on 14 Jan 2020, 02:06, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 13 Jan 2020, 23:46

ልብ በሉ ብዙዎቹ የጎሳ ፓርቲዎች፣ ያካባቢ ፓርቲዎች ህጋዊነት አግኝተው ምርጫ ቢገቡ እንኳን ከራሳቸው ጎሳ ሌላ ፓርቲ ጋር ማድረግ ስላለባቸው ወስብስብ ጉዳይ ሁሉ ገና ሃ ብለው ያጀመሩት ነው ። ለምዳሌ 54ቱ ደቦቦች የራሳቸው ቀውስ አለ ። ኦሮሞ ገና በ4 ወይ 5 የፓርቲ ክፍፍል ማድረግ ግድ ይለዋል ። አማራም እንዲሁ ።

ይህም ሆነ ያ ምርጫ 2012 ትልቅ ት/ቤ ነው የሚሆነን !!

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by simbe11 » 14 Jan 2020, 00:59

አንተ እራስህ ዘረኛ ነህ:: ብርሃኑ ሌባ ሆኖ ሳለ ጉራጌ ስለሆነ ብቻ ትደግፈዋለህ::
የሰባት ቤት ነፃ አውጪ ግንባር አቋቁም

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 14 Jan 2020, 01:29

simbe11 wrote:
14 Jan 2020, 00:59
አንተ እራስህ ዘረኛ ነህ:: ብርሃኑ ሌባ ሆኖ ሳለ ጉራጌ ስለሆነ ብቻ ትደግፈዋለህ::
የሰባት ቤት ነፃ አውጪ ግንባር አቋቁም
ሲምቤ ምናምን

ብርሃኑ ነጋ አንተን በአይምሮ እንደ ገና ጠፍጥፎ ይሰራሃል ። ማናልባት አንተ እዚህ ሙሉ ቀን ስትለፋደድ የምትውለው ቦዜነ ዌልፌር ሰብሳቢ ብትሆን ነው ። ደሞ ገና ጢዝሚሬህ እስከ ሚግል እናሳይሃለን ። ኢትትዮጵያ እንደናንተ ካለ መሃይሞች እየተላቀቀች ነው !!! :lol: :lol: :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 14 Jan 2020, 01:44

የጥንቱ የመሰረቱ ታደለ በቀለ ውብ ኢትዮጵያ !!!


Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 14 Jan 2020, 01:55

እንደ ጠዋት ጸሃይ እያበበ ያለው የኢትዮጵያ ስልጣኔ !!!


Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by Horus » 14 Jan 2020, 02:13

ኢትዮጵያን ወደ 21ኛው ዘመን ስልጣኔ እያስገቧት ያሉት የደቡብ ምሁራንና ሕዝቦች እጹብ ድንቅ !!! ገና ምን ተብሎ !!! ብዙ እናስተምራለን !!! ባህል ዝም ብሎ ከቆዳ የሚሰራ ግልድም አይደለም !!! አሜን !!!!


simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ምርጫ 2012 (Election 2020) ተጀመረ ፤ ቅስቀሳው እየጦፈ ነው !!

Post by simbe11 » 14 Jan 2020, 12:36

You old man, you are giving me your title. "Well fare Sebsabi".
You have done it for long and its in veins.
The least you can accuse of should be well fare and tribalism.
Apparently you are both. If you blindly support Birhanu/ Birr Chanu for the mere fact he is Gurage, you are the Gurage OLF/TPLF.
Other than that I wouldn't go to you level and insult you.
How I was raised won't allow me to do that.

Horus wrote:
14 Jan 2020, 01:29
simbe11 wrote:
14 Jan 2020, 00:59
አንተ እራስህ ዘረኛ ነህ:: ብርሃኑ ሌባ ሆኖ ሳለ ጉራጌ ስለሆነ ብቻ ትደግፈዋለህ::
የሰባት ቤት ነፃ አውጪ ግንባር አቋቁም
ሲምቤ ምናምን

ብርሃኑ ነጋ አንተን በአይምሮ እንደ ገና ጠፍጥፎ ይሰራሃል ። ማናልባት አንተ እዚህ ሙሉ ቀን ስትለፋደድ የምትውለው ቦዜነ ዌልፌር ሰብሳቢ ብትሆን ነው ። ደሞ ገና ጢዝሚሬህ እስከ ሚግል እናሳይሃለን ። ኢትትዮጵያ እንደናንተ ካለ መሃይሞች እየተላቀቀች ነው !!! :lol: :lol: :lol: :lol:


Post Reply