Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል

Post by Hameddibewoyane » 13 Jan 2020, 16:48

አሶሳ በሚካሄደው የፌደራል ኃይሎች ጉባኤ ላይ ተገኝተው ለመዘገብ ተጋብዘው የሄዱት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል እኛም ሁኔታውን እየተከታተልን እንዘግባለን ብሏል" ዜናው የተገኘው ህወሓት ከሚቆጣጠረው የትግራይ ቴሌቪዥን ላይ ነው::

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል

Post by Ejersa » 13 Jan 2020, 16:52

ሰበር ዜና
ለነገር ጉዳይ ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ያቀኑት የትግራይ ቲቪ አማርኛ ክፍል ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያ በሀይሉ ውቤ ማምሻውን መታሰራቸው ታውቋል።

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል

Post by Ejersa » 13 Jan 2020, 23:11

"ዳዊት ከበደ የጃዋር እና ወያኔ ዋና አገናኝ ነበር። አሶሳ የሄደው እገረመንገዱን ለጃልማሮ መልዕክት ሊያደርስ ይሆናል‼" ብዬ ነበር። ለካስ ሌላ ዳዊት ከበደ ኖሯል። Oops... ወያኔ EBC ውስጥ የትግሪኛ ክፍል የሚሰሩ ጋዜጠኞችን እያስፈራራች የራሷን ጥሩምባ አሶሳ ድረስ ካሜራ አስይዛ ትልካለች"


Digital Weyane
Member+
Posts: 8489
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል

Post by Digital Weyane » 13 Jan 2020, 23:19

If you don't release our Weyane brother Dawit Kebede, my Weyane brother Awash will sanction Ethiopia! :evil:

FREE DAWIT KEBEDE !! :evil:
NO JUSTICE, NO PEACE !!
:evil:

Post Reply