አሶሳ በሚካሄደው የፌደራል ኃይሎች ጉባኤ ላይ ተገኝተው ለመዘገብ ተጋብዘው የሄዱት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል እኛም ሁኔታውን እየተከታተልን እንዘግባለን ብሏል" ዜናው የተገኘው ህወሓት ከሚቆጣጠረው የትግራይ ቴሌቪዥን ላይ ነው::
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል
ሰበር ዜና
ለነገር ጉዳይ ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ያቀኑት የትግራይ ቲቪ አማርኛ ክፍል ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያ በሀይሉ ውቤ ማምሻውን መታሰራቸው ታውቋል።
ለነገር ጉዳይ ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ያቀኑት የትግራይ ቲቪ አማርኛ ክፍል ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያ በሀይሉ ውቤ ማምሻውን መታሰራቸው ታውቋል።
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል
"ዳዊት ከበደ የጃዋር እና ወያኔ ዋና አገናኝ ነበር። አሶሳ የሄደው እገረመንገዱን ለጃልማሮ መልዕክት ሊያደርስ ይሆናል‼" ብዬ ነበር። ለካስ ሌላ ዳዊት ከበደ ኖሯል። Oops... ወያኔ EBC ውስጥ የትግሪኛ ክፍል የሚሰሩ ጋዜጠኞችን እያስፈራራች የራሷን ጥሩምባ አሶሳ ድረስ ካሜራ አስይዛ ትልካለች"
-
- Member+
- Posts: 8529
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ሰበር ዜና:ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሞያ በሐይሉ ውቤ ታስረዋል
If you don't release our Weyane brother Dawit Kebede, my Weyane brother Awash will sanction Ethiopia!
FREE DAWIT KEBEDE !!
NO JUSTICE, NO PEACE !!
FREE DAWIT KEBEDE !!
NO JUSTICE, NO PEACE !!