Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 33873
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

ትህነግ/ህወሓት አፋርን ወርሯል!

Post by Revelations » 22 May 2024, 11:57

ትህነግ/ህወሓት አፋር ላይ ወረራ ፈፅሟል። ሰበብ ፈጥሮ ታጣቂውን ወደ አፋር ያስገባው ትህነግ በአክቲቪስቶቹ በኩል "ይህን ያህል ገድየባቸዋለሁ" እያስባለ ነው።

በሰላም ስምምነቱ መሰረት በግልፅ በ30 ቀን ትጥቅ ይፍታ የተባለው ትህነግ በጓዳ ስምምነት ትጥቅ ባለመፍታቱ አማራንና አፋር መልሶ እየወረረ ነው።

ትህነግ አፋር ላይ ወረራ የፈፀመው ከአፋር የመጡ ሰዎች "ወንጀል ፈፅመዋል" በሚል ሲሆን ያለ ወረራ ፈፅሞ ንፁሃንን መግደሉ ታውቋል። ትህነግ አፋር ላይ የፈፀመውን ወረራ ምክንያታዊ ለማስመሰል የጌታቸው ረዳ ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ አውጥቷል።

Getachew shiferaw

Revelations
Senior Member+
Posts: 33873
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ትህነግ/ህወሓት አፋርን ወርሯል!

Post by Revelations » 22 May 2024, 12:39


Revelations
Senior Member+
Posts: 33873
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ትህነግ/ህወሓት አፋርን ወርሯል!

Post by Revelations » 22 May 2024, 12:53


Post Reply