Page 1 of 1

"40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 14:04
by Revelations
This study comes from Tigray Youth Admin office and Mekele University. It's very likely that the number reported is less that the actual number of youth who are ready to flee another war before they are forcefully conscripted once again.

Follow the news below for more details.



Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 14:17
by Revelations
<<ትግሬ ሆኜ አልወለድም የማለት አፍ ቢኖረኝ ለናቴ ያን ነበር የምላት>> እያልኩ በዙ ጊዜ ያነበባቸሁኝ ይመስለኛል፡፡ ብዙ ሰዎች እንዲህ ስል ይደነቁም ይደነግጡም ይሆናል። አልተለመደምና አልፈርድባቸውም፡፡እንዲያ ስል አይግረማችሁ። በምክንያት ነው፡፡

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 14:58
by Digital Weyane
በውክልና ጦርነቱ አካላቸው የጎደለ የትግራይ ወጣቶች ሁለት እግር ቢኖራቸው ኖሮ ወደ የመን እና ሊብያ ይሰደዱ ነበር። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry:

<<ማይ ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> የሚሉ የወያኔ ካድሬዎች ውሸታሞች ናቸው፣ በማህፀን ሳሉ ዲያብሎስ የውሸት ቋት እንዲሆኑ የመረጣቸው እና ሲወለዱ ጀምሮ የአእምሮ ህመምተኞች ናቸው።
:roll: :roll:

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 15:43
by Right
<ትግሬ ሆኜ አልወለድም የማለት አፍ ቢኖረኝ ለናቴ ያን ነበር የምላት>> እያልኩ በዙ ጊዜ ያነበባቸሁኝ ይመስለኛል፡፡ ብዙ ሰዎች እንዲህ ስል ይደነቁም ይደነግጡም ይሆናል። አልተለመደምና አልፈርድባቸውም፡፡እንዲያ ስል አይግረማችሁ። በምክንያት ነው፡፡
It is heartbreaking. Some of us in this forum said that we are grateful to God for not being a Tigrie. Now the Tigrian youths are saying it loud. These young children who would have been engineers, doctors, architects etc just like the children of General Tsadikan- dr Theodora Adahanom and many other TPLF warlords have been feed to a meat grinder in a meaningless war that they will never win.
Where are the Elites of Tigray who would have be at the forefront opposing this tragedy?

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 16:01
by Revelations
ትግራይ ውስጥ ስራ ፍለጋም ሆነ ለም መሬት ፍለጋ ብሎ ወደ ትግራይ የመጣ በታርካችን አይተን አናውቅም፡፡ ጋሞጎፋ፣ ሶማሊያ፣ ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ሙርሌ፣ ዲንቃ ፣ አማራ፤ ጉራጌ፣… 87 ብሄረሰብ ትግራይ ወስጥ የለም። ለዚያም ነው "መባረር" የማይታየው፡፡ ሰላምና አገር ወዳድ ነው ብለው ይሚቀባጠሩትም መነሻው አያወቁትም ማለት ነው፡፡ ያለው ትግሬ ብቻ ነው፡፡ ስለ ማባረር ከተነሳ አማሮች ለ47 አመት ወልቃይት የደረሰባቸው የዘር ማጽዳት ታሪክ እንዳይወሳ የሚፈልጉ ብቻ ናቸው ትግራይ ሰላም ነው የሚሉት፡፡

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 16:09
by Right
Tigray gets a taste of its own medicine.
One million dead in the 22/23 war. Way too much for a population of 3 millions.

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 16:50
by Revelations
ዋዜማ በዚሁ ጉዳይ ላይ የትግራይ ክልል ወጣቶች ማኅበርን ያነጋገረች ሲሆን ማኅበሩ በክልሉ ያለው ሥራ አጥነት ያስከተለው የወጣቶች ስደት እጅግ አስከፊ ሁኔታ ላይ ደርሷል ሲል ገልጿል።

የክልሉ ወጣቶች ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ሠናይ ከሓሳይ ለዋዜማ እንደተናገሩት ማኅበሩ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር በመተባበር በ 10 ወርዳዎች፣ በ 30 ቀበሌዎችና በ1 ሺህ 200 መቶ ወጣቶች ላይ ፈጣን የዳሰሳ ጥናት ማድረጉን ገልጸዋል።

የጥናቱም ፍለጋ ከጦርነቱ በኋላ የወጣቱ መተዳደሪያ ምንድነው?፣ትምሕርት ጤና እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶችን ከማግኘት አንጻር ያለው ሁኔታ ምን ይመስላል የሚሉ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ያካተተ እንደሆነ ለዋዜማ አስረድተዋል።

ከላይ የተጠቀሱት አገልግሎቶች ባለመኖራቸውና በክልሉ አሁን ባለው ሁኔታ ምንም የሚጨበጥ ተስፋ ባለመኖሩ ምክንያት ካሉት ወጣቶች መካከል ግማሽ ያህሉ የመሰደድ ሃሳብ ያላቸው እንደሆኑ በተደረገው ጥናት መሰረት ማረጋገጣቸውን ጠቁመዋል።

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 17:08
by Fiyameta

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 19:10
by Fed_Up
Fiyameta wrote:
11 May 2024, 17:08
Brilliant!!

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 11 May 2024, 21:05
by Revelations
መንግሥትና አገር መለየት ያቃተው ማሕበረሰብ ተገንብቶ እብሪትና ጥላቻ በታጠቁ ፊደል ባልቆጠሩ በተፈጥሮ የድምፅ ተሰጥኦ የታደሉ አዝማሪዎች በሚዘፍኑት ዘፈን እየታጀበ (በጭፈራ ዩፎርያ) ናላው የደፈረሰ፤ ስሜታዊ ማሕበረሰብ እንደተገንባ የ 17 አመት በትግላቸውም ወቅት ይሁን በ27 አመት መንግሥታቸው የሆኑትን በዓይኔ አይቻለሁ፡፡ ስለዚህ ከኔ በላይ አላያችሁዋቸውምና ትግሬነቴን ባልወደው አይግረማችሁ፡፡

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 12 May 2024, 06:50
by Right
ስለዚህ ከኔ በላይ አላያችሁዋቸውምና ትግሬነቴን ባልወደው አይግረማችሁ፡፡
Dead end. The ultimate destination of ethnic ideology.

Re: "40% of Tigrayan youth want to flee from Tigray" - Study

Posted: 12 May 2024, 16:59
by Asmara
Where is AuxumAmenzra?
Why is he avoiding this thread?