Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20691
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

ስው አፋልጉኝ

Post by Fed_Up » 25 Apr 2024, 09:46

"ብልጽግና ወያኔን ትጥቅ ፍቺ ራያን እና ሰቆጣን ለቀሽ ውጪ ካልሆነ ግን አጥበን እናሰጣሻለን.. " የሚል መግለጫ ከወጣ ጀምሮ Axumqezenamu ድራሹ ጠፍቷል:: በዚህም ምክንያት በቀን 15 ያላነሰ ስለ ኢሳያስ አፈወርቂ የሚለጥፋቸው ፖስቶች ወደ ሆላ እንዲቀር ተገዷል:: Axumqezenamu እባኮዎን ተረጋግተውንወደ አሰልቺ እና ነዝናዥ ልቅሶዎ ባስቸኳይ ይመለሱ ስንል እንጠይቃለን::

እናመሰግናለን
የማይነበብ ፊርማ
Selam አይነምድር
የወሬኞች ሊቀመንበር