Page 1 of 1

የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 20 Apr 2024, 22:32
by Fed_Up
ተረት ተረት ባህላችሁን ጣሉ ስንላችሁ ያለምክንያት አይደለም:: አንድ ወቅት ያኔ ድሮ ድሮ ሶሻል ሚዲያ እና ኢንተርኔት ሳይኖር በሌለ ተረት ተረት ወይም የኤርትራ ታሪክ ሰርቃችሁ እንዲህ ነን ነበርን ብላችሁ ጥቂት ነጮችን ሸውዳች ነበር ይሆናል ... ግን ያልሆኑትን ሆኖ መታየት የተጋለጡ እለታ አንገት ያስደፉል .. ልክ እንደ ልመና


Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 20 Apr 2024, 22:40
by almaze
ሰላም ለዚህ ቤት ብለናል ጋሼ ፈንዳዳው:: :lol: :lol: :lol:

Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 20 Apr 2024, 23:01
by Misraq
almaze wrote:
20 Apr 2024, 22:40
ሰላም ለዚህ ቤት ብለናል ጋሼ ፈንዳዳው:: :lol: :lol: :lol:
:lol: :lol: :lol:

:lol: Almaz እንዴት ነው ያለ knock knock ሰተት ተብሎ ይገባል? ፈንዳዳው የለመደው በሩን ሳይሆን ገቦ ማዕኬሩን knock knock ሳያደርጉ ሲያደርጉት ነው 😁

Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 20 Apr 2024, 23:39
by almaze
Misraq wrote:
20 Apr 2024, 23:01
almaze wrote:
20 Apr 2024, 22:40
ሰላም ለዚህ ቤት ብለናል ጋሼ ፈንዳዳው:: :lol: :lol: :lol:
:lol: :lol: :lol:

:lol: Almaz እንዴት ነው ያለ knock knock ሰተት ተብሎ ይገባል? ፈንዳዳው የለመደው በሩን ሳይሆን ገቦ ማዕኬሩን knock knock ሳያደርጉ ሲያደርጉት ነው 😁
የፈንዳዳው በር ተቆልፎ አያውቅም ሁሌም ገርበብ እንዳለ ነው :lol: :lol: :lol:

Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 21 Apr 2024, 01:35
by Fed_Up
እምሶዬ ምነው ብቻሽን ከእሙሙዬሽ ጋር ትቀባጥሪያልሽ:: ሕጽቦ ቀጻላ'ዪ:: ገና ትጠመቃላችሁ የቀደዳ አባዚያችሁ" ለቅቄያለሁ " ብሎ እስኪሄድ ድረስ::

Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 21 Apr 2024, 01:42
by OBANG
Fed_Up የኢትዮጲያ መጽሓፍ ቅዱስ የሚባል ነገር የለም I thought you knew better than that.

Re: የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ተረት ተረት ስለተጨመረበት ነው ይለናል ይሄ ፈረንጂ::

Posted: 21 Apr 2024, 01:57
by OBANG