Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30991
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

THE EVOLUTION OF ABIY AHMED FROM MEDEMERISM TO GURAGEISM??

Post by Horus » 20 Apr 2024, 21:26

የጉራጌን ፍልስፍና ከፕሮፓጋንዳ ጋር ለውሶ አቢይ አህመድ በረጅሙ ቢናገርም ፣ እሱ ግን ዛሬ የተናገረውን ነገር አይደግመውም! ጉራጌ ግን በርግጥም የኢትዮጵያ ሞዴል ነው! ጉራጌ ግን የማንኛውም የጎሳ፣ የግፍና የሌብነት አገዛዝ መሸፈኛ አይሆንም !! ስለዚህ አቢይ የማያልፈውን ፈተና ነው የጀመረው ።