Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7999
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የዋቅጅራ ልጅ ራሱን ለህወሃት ለመሸጥ የማይፈንቅለው ዲንጋይ የለም!!

Post by Wedi » 19 Apr 2024, 12:27

የዋቅጅራ ልጅ ራሱን ለህወሃት ለመሸጥ የማይፈንቅለው ዲንጋይ የለም!!
:lol:
Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 7999
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የዋቅጅራ ልጅ ራሱን ለህወሃት ለመሸጥ የማይፈንቅለው ዲንጋይ የለም!!

Post by Wedi » 19 Apr 2024, 12:57

"ህወሃት ማለት እኮ 1 + 1 =2፣ ኮካ ማለት ጥቁር ፣ ፋንታ ማለት ደግሞ ቀይ ነው ብለ የነገርናቸውና ያስተማርናቸው የዜሮ IQ ስብስብ እና ማህይሞች ናቸው!" የዋቅጅራ ልጅ ኤርሚያስ የተናገረው!!
:lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Misraq
Senior Member
Posts: 12486
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የዋቅጅራ ልጅ ራሱን ለህወሃት ለመሸጥ የማይፈንቅለው ዲንጋይ የለም!!

Post by Misraq » 19 Apr 2024, 13:55

ኤርምያስ ዎሮሞ የጉራጌ እና የአማራ ድቅል ነው፥፥ ድቅል ስትሆን የሶስቱንም ቤስት አውጥተህ አሪፍ hybrid መሆን አለብህ እንጂ ዛሬ እዚህ ነገ እዛ መሆን የለብህም፥፥ ድቅሎች ላይ የሚንጸባረቀው ግን ይህ ነው፥፥ ዛሬ ኦነግ ነገ ዜጋ ከነገወድያ ፋኖ ከዛም ቲዲፌ ወዘተ፥፥

እንደ ኤርምያስ አቁዋሙን የቀያየረ ሆዳም ግለሰብ የለም

Post Reply