Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11855
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ወያኔዎች የቦታ ስም መለወጥ ሲያውቁበት!

Post by Selam/ » 15 Apr 2024, 20:40

- ጠለምትን ጸለምቲ
- ጠገዴን ጸገደ
- አዲርቃይን ዓዲ ኣርቃይ
- ሁመራን ሕሞራ
- ዳባትን እንዳባት
- ደባርቅን እንዳበርቂ

ግን ትግራይ ውስጥ ያሉትን ወርቅ አምባ፣ ፍየል ውሃ፤ ወይን ውሃ ፤ የት ቆየሽ፤ እርጎየ የሚባሉትን ቦታዎች ስም መለወጡን ለምን ረሱት?

eden
Member+
Posts: 9279
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ወያኔዎች የቦታ ስም መለወጥ ሲያውቁበት!

Post by eden » 15 Apr 2024, 20:48

Selam/ wrote:
15 Apr 2024, 20:40
እንዳበርቂ
lol

Post Reply