Page 1 of 1

የአዲስ አበባ ልጆች እራሳቸውን ማን ብለው ቢጠሩ ይሻላል?

Posted: 10 Apr 2024, 14:06
by Abere
ሀ) ሞጋሳዎች
ለ) ኦሮሙማዎች
ሐ) ፍልስጤሞች
መ) ሆድ ብቻ

Re: የአዲስ አበባ ልጆች እራሳቸውን ማን ብለው ቢጠሩ ይሻላል?

Posted: 10 Apr 2024, 14:49
by Abere

ከተማ እና ከተሜን በተመለከተ ያሉ አባባሎች;-


___ እብድ እና ዝናብ ከተማ ይወዳል።

____የከተማ ውሻ መንገድ ላይ ተኝቶ ብትረግጠው አይናከስም - ተነስቶ ይሸሻል።

እንደ እነ ታፈረ አይደለ - ታፈረ ቆቅ እና ጅግራ አድኖ ይይዛል።እንኳንስ የሰው ጫማ ሊነካው። :mrgreen: