Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

eden
Member+
Posts: 9282
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by eden » 05 Apr 2024, 21:04

it’s immoral to say Oromuma in this context

It’s immoral as it denigrates people as people.

Besides, people are your allies in struggles against unjust rulers.

You are consumed by hate. You are worse than the government you despise.
Horus wrote:
05 Apr 2024, 20:31

የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት

Horus
Senior Member+
Posts: 30996
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by Horus » 05 Apr 2024, 21:21

ወ/ሮ ኤደን እዚህ ምን ታደርጊያለሽ? ኦሮሙማ የአቢይና ሺመልስ መንግስት እንጂ የኦሮሞ ሕዝብ አይደለም ልክ ወያኔ ሻቢያ ማለት ነው! በማታውቂው ቋንቋ ለምን ት ዘላጂያለሽ!

eden
Member+
Posts: 9282
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by eden » 05 Apr 2024, 21:36

Horus wrote:
05 Apr 2024, 21:21
ኦሮሙማ የአቢይና ሺመልስ መንግስት እንጂ የኦሮሞ ሕዝብ አይደለም
ይህ ሃሳብህ ልክ የሚሆነው የኦሮሞ ህዝብ ልክ ነው ካለና ካለ ብቻ ነው. ይህ ደግሞ የማይታሰብ ነው.
Last edited by eden on 05 Apr 2024, 21:39, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30996
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by Horus » 05 Apr 2024, 21:37

eden wrote:
05 Apr 2024, 21:36
Horus wrote:
05 Apr 2024, 21:21
ኦሮሙማ የአቢይና ሺመልስ መንግስት እንጂ የኦሮሞ ሕዝብ አይደለም
ይህ ሃሳብህ ልክ የሚሆነው የኦሮሞ ህዝብ ልክ ነው ካለና ካለ ብቻ ነው. ይህ ደግሞ የማይታሰብ ነው.
እናሳ ምን ይጠባ? :lol: :lol: :lol:

eden
Member+
Posts: 9282
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by eden » 05 Apr 2024, 21:44

The point is no Oromo opposes Oromoness, no Amara opposes Amharaness etc etc

Oromuma means Oromonet, it’s like saying Amaranet etc etc

ራስን መውደድ መልካም መስሎኝ

ምነው ድንቁርናን የሙጥኝ አልክሳ?

TGAA
Member+
Posts: 5630
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by TGAA » 05 Apr 2024, 22:48

eden wrote:
05 Apr 2024, 21:44
The point is no Oromo opposes Oromoness, no Amara opposes Amharaness etc etc

Oromuma means Oromonet, it’s like saying Amaranet etc etc

ራስን መውደድ መልካም መስሎኝ

ምነው ድንቁርናን የሙጥኝ አልክሳ?
The Arian race in and of itself is not a problem, but when the Arian race is politicized to imply domination or exclusion of others, the term 'Arian race' historically takes on a different meaning. If you don't understand the difference between the ideology of what Oromuma means and take the word 'Oromuma' literally, we are discussing different things. You can start by investigating what it is and what has been done to implement this ideology in practical terms, as well as the costs to both Oromos and other Ethiopians. Then you can make a decision based on that


Horus
Senior Member+
Posts: 30996
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by Horus » 06 Apr 2024, 13:56

የተጠላው የሞሮሙማ አገዛዝ መሳቂያ የሆነበት ያዲሳባ ድራማ!

eden
Member+
Posts: 9282
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by eden » 06 Apr 2024, 14:26

TGAA wrote:
05 Apr 2024, 22:48
eden wrote:
05 Apr 2024, 21:44
The point is no Oromo opposes Oromoness, no Amara opposes Amharaness etc etc

Oromuma means Oromonet, it’s like saying Amaranet etc etc

ራስን መውደድ መልካም መስሎኝ

ምነው ድንቁርናን የሙጥኝ አልክሳ?
If you don't understand the difference between the ideology of what Oromuma means and take the word 'Oromuma' literally, we are discussing different things. You can start by investigating what it is and what has been done to implement this ideology in practical terms, as well as the costs to both Oromos and other Ethiopians. Then you can make a decision based on that
TG,

Are there Oromos who agree with your view? If yes, who? If no, why not?

TGAA
Member+
Posts: 5630
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by TGAA » 07 Apr 2024, 03:53

eden wrote:
06 Apr 2024, 14:26
TGAA wrote:
05 Apr 2024, 22:48
eden wrote:
05 Apr 2024, 21:44
The point is no Oromo opposes Oromoness, no Amara opposes Amharaness etc etc

Oromuma means Oromonet, it’s like saying Amaranet etc etc

ራስን መውደድ መልካም መስሎኝ

ምነው ድንቁርናን የሙጥኝ አልክሳ?
If you don't understand the difference between the ideology of what Oromuma means and take the word 'Oromuma' literally, we are discussing different things. You can start by investigating what it is and what has been done to implement this ideology in practical terms, as well as the costs to both Oromos and other Ethiopians. Then you can make a decision based on that
TG,

Are there Oromos who agree with your view? If yes, who? If no, why not?
Eden, your political focal point has always been about Eritrea and Tigray, so I don't blame you if you don't understand the nuanced Oromuma political ideology. I always focus on political actions more than what Abiy or anyone else says. I don't hear what Abiy says, but what Shemils say and do. If you do that, you don't need any Oromo to agree with you or not. Whether a single German agrees with you or not, it doesn't change what Nazis did in their name. Focus on what is being done, not what has been said.

Naga Tuma
Member+
Posts: 5551
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by Naga Tuma » 09 Apr 2024, 18:39

eden wrote:
05 Apr 2024, 21:36
Horus wrote:
05 Apr 2024, 21:21
ኦሮሙማ የአቢይና ሺመልስ መንግስት እንጂ የኦሮሞ ሕዝብ አይደለም
ይህ ሃሳብህ ልክ የሚሆነው የኦሮሞ ህዝብ ልክ ነው ካለና ካለ ብቻ ነው. ይህ ደግሞ የማይታሰብ ነው.
እንደ እኔ አመለካካት ኣንዱ ዋነኛ የኢትዮጵያ ሕዝብ የፖለትካ ችግር የሁለታችሁ ከፊል እዉነት ይዛችሁ መከራከር ነዉ። ሙሉ እዉነት እንዳላችሁ ግትር ብላችሁ።

ሆረስ ኦሮሞ የሚለዉ በግራኝ መሃመድ ዘመን ከቦረና ተነስቶ ሰፈሩ የደረሰዉን የሊበን ጎሳ እና ተመሳሳይ የኢትዮጵያ ጎሳዎችን ነዉ። ኣይዴለም?

ኤደን የኦሮሞ ሕዝብ የምትለዉ ኦሮምኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊያንን በሙሉ ነዉ። ኣይዴለም?

ኤደን፥ ቦረና የኦሮሞ አባት መሆኑን ታዉቃለህ። ኣይዴለም?

ከሆነ ሆረስ ኦሮሙማ የሚለዉን በቦረኑማ ተክተህ ኣንብበዉ። እስቲ ከዛ በኋላ ሰለሃገራዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ የቦረና ሕዝብ ካለ እና ካለ ብቻ ነዉ ብለህ መከራከር ትችላለህ?

ሆረስ፥ የሚከተሉትን ቃላት እንደገና ኣንብብ። ጎፍታ፣ አባ፣ ሰበ፣ ዌረረ፣ ሴረ።

ኦሮምኛ፣ ኣማርኛ፣ ትግርኛ፣ ጉራግኛ፣ እና ግዕዝ ዉስጥ የጋራ የሆኑ ቃላት ናቸዉ። ኣይዴለም?

ከሆነ የትኛዉም የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ቋንቋዬ ቢል መኮነን ትችላለህ? ኣትችልም።

Horus
Senior Member+
Posts: 30996
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ውሸትና ሌብነት፣ ሁከትና ጦርነት 6ኛ ዓመት ጃምቡሬ በመስቀል አደባባይ

Post by Horus » 09 Apr 2024, 22:06

ናጋ ቱማ፣
ፈስ ያለበት ይባላል! ዞረህ እዚያው ነው ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ነው፤ ግዕዝ ቋንቋው ነው፤ የግዕዝ ፊደል ፊደሉ ነው ፤ ዛሬ ኦሮሞ የሰፈረበት አፈርም የኢትዮጵያ አፈር የምትል ከሆነ ለ60 አመት ለመገንጠል ያደረከው መባከን፣ ያማራና ሴም ቋንቋ ስሜን ለውጦ ካልቸር አልባ አድረገኝ፣ ስለሆነም በፊደል ሳይሆን በላቲም መጻፍ አለብኝ፣ በሰፈርኩበት መሬትም ኦርቶዶክስ ቄስ መታረድ አለበት፣ ዝቋላም መንደድ አለበት ወዘዘዘዘተ እያልክ ለምን ለዘመናት ታላዝናለህ? አለም አገሩን ታሰለሻለህ? ሰውና ፍጥረቱን ታውካለህ!!! ዉሸትን መቼ ነው አሳፋሪ መሆኑን ተገንዝበህ እራስክን የምትሆነው !!! ወደፊትም ቢሆን ይህ ሁሉ ድራማ አካሂደህ አገር ወረህ፣ ጦር ወግተህል ከተማ አፍረስ ሁሉንም ሞክረህ ኢትዮጵያን ሌላ ነገር ማድረግ አትችልም! ይህን ጥቅስ ከ10 አመት በኋላ አንብበውና ከዋሸሁ ልቀጣ!

Post Reply