Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9949
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የአዲስ አበባ ልጅ መልስ ለወስላታዉ መንጋ ና ፋንዶ

Post by DefendTheTruth » 03 Apr 2024, 15:39

ማዕበል ነዉ ማዕበል ነዉ ፍቅሯ የማይበርድ፣
የባሕር ላይ የዉቂያኖስ ንፋስ፣ እንደ እሳት የምነድ.

ቄሮ አስነስቶት የነበረዉ የሕዝብ ማዕበል
ፋንዶ መጥታ ትመኝ ጀመረች፣ በራስ ተንኮል

የተንኮል፣ ተንኮል ነዉ የሷ የዉቂያኖስ ንፋስ
ተነስታ የምትገባ መስሎዋት፣ ከጎጃም ማዶ ከበለስ
ከዚያ አታልፍም፣ የሷን ጉዳይ አዚያዉ የአባይ ሸለቆ ነዉ መጨርስ
ማድረግ ነዉ ፍርክስክስ፣ ልክስክስ፣ ቅልብስብስ!

ሰዉ ግን እንዴት ነዉ የኑሮ ዘመኑን ሁሉ ጥቁር ስመኝ የምኖረዉ?

ጥቅር መልበስ፣ ጥቁር ቀን፣ ጥቁር ዕድል፣ ጥቁር በጥቁር


Right
Member
Posts: 2847
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ ልጅ መልስ ለወስላታዉ መንጋ ና ፋንዶ

Post by Right » 03 Apr 2024, 16:09

You may think Addis is safe for the blood thirsty dictator. Not so fast, baby. Slowly but surely, Abiye Ahmed Ali will be dragged on the streets of Addis with a stick on his [deleted].

Post Reply